ነሐሴ 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) አብዛኞቻችን በምግባችን ላይ ትንሽ ቃሪያ ስንጨምር የአፍ መቃጠል፣ የእንባ መውረድ እና የውኃ ጥም ያጋጥመናል። አእዋፍ ግን በዓለማችን ላይ ያለውን እጅግ የሚያቃጥል ቃሪያ እንኳን እንደማንኛውም ጣፋጭ ፍራፍሬ በፍላጎት ይመገቡታል።
የዚህ ድንቅ የተፈጥሮ ሚስጥር «ካፕሳይሲን» (Capsaicin) በተባለው ኬሚካል ውስጥ ይገኛል። እኛ ሰዎች እና ሌሎች አጥቢ እንስሳት ቃሪያ ስንበላ በአፋችን ውስጥ የሚገኙት «TRPV1» የተባሉ የነርቭ ህዋሳት ከካፕሳይሲን ጋር ሲገናኙ ወደ አእምሮአችን የቃጠሎ መልእክት በመላክ የመቃጠል ስሜት ይፈጥራሉ። በአንጻሩ የወፎች የነርቭ ሥርዓት ይህንን ኬሚካል የሚቀበል አወቃቀር ስለሌለው፣ ምንም ያህል የሚያቃጥል ቃሪያ ቢመገቡ ፍጹም የመቃጠል ስሜት አይሰማቸውም ነው የተባለው።
በተፈጥሮ ውስጥ እንደ ፓሮት፣ ካካቱ፣ ቡልቡል፣ ድንቢጥ፣ ቱካን እና ሆርንቢል የሚባሉ በርካታ የወፍ ዓይነቶች ቃሪያን በከፍተኛ ፍላጎት ይመገቡታል፤ ይህም ለእነሱ ድቅድቅ የቪታሚን ኤ እና ሲ ምንጭ ይሆንላቸዋል። እንዲያውም የወፍ ወዳጆች በአእዋፍ መመገቢያ ቦታዎች አካባቢ አይጦችን ለማባረር የሚያቃጥል የቃሪያ ዱቄት ይነሰንሳሉ፤ ይህም አይጦቹን ሲያባርር ወፎቹ ግን ምግባቸውን ያለ ምንም ችግር እንዲመገቡ ያስችላቸዋል።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ያለማንም የውጭ ገንዘብ ድጋፍ እና ብድር በኢትዮጵያዉያን የተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ሐምሌ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ታላቁ የአኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ በማህበረሰቡ ተሳትፎ እንጂ የየትኛውም አለም ሀገራት ገንዘብ ያልተካተተበት መሆኑን የህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ... read more
የንግድ ፈቃድ ኪራይ ይቻላል?
👉
https://youtu.be/f0f38SnZFJg
read more
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት... read more
የተካረረው የትግራይ ፖለቲካ ወዴት ያመራል?
https://youtu.be/zhqDRcOrTJM
read more
የዓለምን ቀልብ የሳበው የሰሜን ኮሪያ የባህር ላይ ወታደራዊ ጉልበት ትርኢት
ሚያዚያ 06 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በባህር ኃይል የጦር መርከብ ላይ በመገኘት፣ አዳዲስ የክሩዝ እና... read more
በተደረገ ጥናት አዲስ አበባን ጨምሮ በሰሜኑ የሃገሪቱ ክፍል የከርሰ ምድር ውሃ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መሆኑን የውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር አስታወቀ
ጥቅምት 10 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንጹህ መጠጥ ውሃአቅርቦትን በሁሉም የሀገሪቱ ክፍል ተደራሽ ለማድረግ በጥናት የታገዘ የቁፋሮ ስራ እንደሚሰራ... read more
ኢንሳ ድሮንን በመጠቀም ለትራንስፖርት ምቹ ባለሆኑ ቦታዎች ላይ ክትባቶችን እና ለግብርና የሚወሉ ኬሚካሎችን እያጓጓዘ መሆኑን ገለጸ
ሰኔ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ኢንሳ ለትራንስፖርት ምቹ ባለሆኑና በፍጥነት መድረስ የሚገባቸውን እንደ ክትባትና ለግብርና ስራ ጥቅም... read more
ሀገራዊምክክር ኮሚሽን ለውይይት የሚቀርቡ አጀንዳዎችን ዛሬ ለሕዝብ ይፋ ሊያደርግ ነው
ሰኔ 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ላለፉት አራት ዓመታት አጀንዳዎችን በማሰባሰብና በተለያዩ ምዕራፎች በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን የቆየው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን፣... read more
ከገንዘብ ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ
እ.ኤ.አ ሜይ 25/2025 ሪፖርተር ጋዜጣ “እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ያለበት የውጭ ዕዳ መጠን ከ575 ዶላር መድረሱ ተነገረ" በሚል ርዕስ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚክስ ማህበር... read more
በሃገራችን ካሉ ዜጎች በአብዛኛው ከመደበኛ ትምህርት ውጪ የተገኘ የስራ ልምድ ያላቸው ዜጎች መኖራቸው በባለሙያዎች ይገለጻል።
የስራ ልምድ በበቂ ሁኔታ እያላቸው የትምህርት ደረጃን አላሟሉም ተብለው ከስራ የሚቀነሱ በርካታ ባለሙያዎች መኖራቸውም ይንገራል ። በዚህም ረጅም አመት... read more
ምላሽ ይስጡ