Menahria radio 99.1 fm
ሓሳብ እና'ሳፍራለን!

መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
የሀገራችንን እና የዜጎችን ትልሞች ዕውን ለማድረግ የተቋቋመ እና በህገ-መንግስቱ ላይ በግልፅ የተደነገጉት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብቶች እውን እንዲሆኑ በተለይም ሚዲያ በሀገሪቱ የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ እመርታዎች ላይ የራሱን እሴት የሚጨምር ህግና ስርዓትን አክብሮ የሚንቀሳቀስ እንዲሆን የሚተጋ ነው፤ በሀገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ውስጥ ሙያዊ ሚናውን እየተወጣ ተግባሩን ሚዛናዊና የህዝብን ጥቅም በሚያረጋግጥ መልኩ የቃኘ በሰለጠኑ፣ አቅምና ፍላጎት ባላቸው ባለሙያዎች ተደራጅቶ እየሰራ ያለ ተቋም ነው።
ጣቢያችን መናኸሪያ ሬድዮ 99.1 መደበኛ ስርጭቱን የጀመረው ግንቦት አንድ ቀን 2015 ዓ.ም ቢሆንም በአድማጭ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ችሏል፡፡ ጣቢያው ተቀባይነት ማግኘት የቻለው ሙያዊ ኃላፊነቱን ጠብቆ በሚሰራቸው ዘገባዎችና ፕሮግራሞች ነው፡፡ ጣቢያችን በእራሱ ከሚሰራቸው ፕሮግራሞች ባሻገር በትብብር ከተለያዩ አካላት ጋር ይሰራል፡፡
መናኸሪያ ማረፊያ ጠዋት
ከ12፡00 – 3፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ቀትር
ከ6፡00 – 7፡00
መናኸሪያ ከሰዓት
7፡00 – 9፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ምሽት
1፡00 -6፡00
ቆይታ በመናኸሪያ

በአየር ላይ ያሉ አፍታዎች፡ በስቱዲዮ ውስጥ

ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ

ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ

ስቱዲዮ ቅጽበታዊ ገጽ እይታዎች
Trusted by great companies like


















ዜና

🔰በቻይና ሰማይ ላይ የታየው 5 ጸሃዮች ምንድናቸው? እንዴት ተከሰቱ?
ሐምሌ 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቻይና ሰማይ ላይ እጅግ ያልተለመደ እና አስገራሚ የተፈጥሮ ክስተት ታይቷል። "ሰንዳግስ" (Sundogs) በመባል የሚታወቀው ይህ...
በኳታር በሚገኘው የአሜሪካ የአየር ማዕከል ቁልፍ የኮሙዩኒኬሽን ጉልላት በኢራን ሚሳኤል ጥቃት ወደመ
ሐምሌ 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት እየጨመረ ባለበት ወቅት፣ በኳታር አል ዑዴይድ በሚገኘው የአሜሪካ አየር ማዕከል ላይ ኢራን ባደረሰችው...
ራሱን “መከላከያ ነኝ” በማለት ጤፍ የሰረቀው ግለሰብ በህብረተሰብ ክትትል ተይዞ በ5 ዓመት ከ6 ወር ጽኑ እስራት ተቀጣ
ሐምሌ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በሸዋሮቢት ከተማ፣ የ10 ዓመት ህፃንን "የመከላከያ ሰራዊት አባል ነኝ" በማለት አታልሎ 80 ኪሎ ግራም ጤፍ የሰረቀ...ፕሮግራም አቅራቢዎች
ከሞገዶች በስተጀርባ ያሉ ድምፆችን ያግኙ፡ ችሎታ ያላቸው አስተናጋጆቻችን ለእያንዳንዱ ስርጭት ፍቅርን፣ እውቀትን እና ስብዕናን ያመጣሉ ። ልምድ ካላቸው አርበኞች እስከ ትኩስ ድምጾች፣ የእኛ የተለያየ አሰላለፍ ለእያንዳንዱ አድማጭ አሳታፊ ተሞክሮን ያረጋግጣል። አስተናጋጆቻችንን ይወቁ እና ለአዝናኝ ንግግሮች፣ ደማቅ ሙዚቃ እና ማራኪ ታሪኮች በአየር ላይ ተቀላቅሏቸው።