Menahria radio 99.1 fm
ሓሳብ እና'ሳፍራለን!
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
የሀገራችንን እና የዜጎችን ትልሞች ዕውን ለማድረግ የተቋቋመ እና በህገ-መንግስቱ ላይ በግልፅ የተደነገጉት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብቶች እውን እንዲሆኑ በተለይም ሚዲያ በሀገሪቱ የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ እመርታዎች ላይ የራሱን እሴት የሚጨምር ህግና ስርዓትን አክብሮ የሚንቀሳቀስ እንዲሆን የሚተጋ ነው፤ በሀገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ውስጥ ሙያዊ ሚናውን እየተወጣ ተግባሩን ሚዛናዊና የህዝብን ጥቅም በሚያረጋግጥ መልኩ የቃኘ በሰለጠኑ፣ አቅምና ፍላጎት ባላቸው ባለሙያዎች ተደራጅቶ እየሰራ ያለ ተቋም ነው።
ጣቢያችን መናኸሪያ ሬድዮ 99.1 መደበኛ ስርጭቱን የጀመረው ግንቦት አንድ ቀን 2015 ዓ.ም ቢሆንም በአድማጭ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ችሏል፡፡ ጣቢያው ተቀባይነት ማግኘት የቻለው ሙያዊ ኃላፊነቱን ጠብቆ በሚሰራቸው ዘገባዎችና ፕሮግራሞች ነው፡፡ ጣቢያችን በእራሱ ከሚሰራቸው ፕሮግራሞች ባሻገር በትብብር ከተለያዩ አካላት ጋር ይሰራል፡፡
መናኸሪያ ማረፊያ ጠዋት
ከ12፡00 – 3፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ቀትር
ከ6፡00 – 7፡00
መናኸሪያ ከሰዓት
7፡00 – 9፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ምሽት
1፡00 -6፡00
ቆይታ በመናኸሪያ
በአየር ላይ ያሉ አፍታዎች፡ በስቱዲዮ ውስጥ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ስቱዲዮ ቅጽበታዊ ገጽ እይታዎች
Trusted by great companies like
ዜና
በመዲናዋ የዳቦ መሸጫ ዋጋን የማረጋጋት እና ከግራም በታች እንዳይሸጥ የቁጥጥር ስራ እየተከናወነ መሆኑን የንግድ ቢሮ አስታወቀ
ሰኔ 01 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የዳቦ መሸጫ ዋጋ መጨመር እና የግራም መቀነስ እንደሚስተዋል በማህበረሰቡ በኩል ቅሬታ ይቀርባል። ይህንን...
የታክስ አስተዳደር ረቂቅ አዋጁ ለሙስና ተጋላጭ እንዳይሆን አሳሪ የህግ ማዕቀፍ ሊኖረው ይገባል ተባለ
ሰኔ 01 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ የንግድ ስርዓት በደረሰኝ የመገበያየት ልማድ ሰፊ ክፍተት እንደሚታይበትና፥ በሸማቹም ሆነ በነጋዴው ማህበረሰብ ዘንድ ደረሰኝ...
በሞርጋን ሮጀርስ የዝውውር ኡደት በማንቸስተር ዩናይትድ መቀደማቸውን የተረዱት አርሰናሎች፣ ፊታቸውን ወደ ሞርጋን ጊብስ-ዋይት ማዞራቸውን የሚጠቁሙ መረጃዎች ወጥተዋል
ሰኔ 01 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) አርሰናል የአጥቂ መስመሩን ለማጠናከር የኖቲንግሃም ፎረስቱን የጨዋታ አቀጣጣይ ሞርጋን ጊብስ-ዋይትን ለማስፈረም ፍላጎት አሳይቷል፤ ሆኖም ተጫዋቹን...ፕሮግራም አቅራቢዎች
ከሞገዶች በስተጀርባ ያሉ ድምፆችን ያግኙ፡ ችሎታ ያላቸው አስተናጋጆቻችን ለእያንዳንዱ ስርጭት ፍቅርን፣ እውቀትን እና ስብዕናን ያመጣሉ ። ልምድ ካላቸው አርበኞች እስከ ትኩስ ድምጾች፣ የእኛ የተለያየ አሰላለፍ ለእያንዳንዱ አድማጭ አሳታፊ ተሞክሮን ያረጋግጣል። አስተናጋጆቻችንን ይወቁ እና ለአዝናኝ ንግግሮች፣ ደማቅ ሙዚቃ እና ማራኪ ታሪኮች በአየር ላይ ተቀላቅሏቸው።