Menahria radio 99.1 fm
ሓሳብ እና'ሳፍራለን!
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
የሀገራችንን እና የዜጎችን ትልሞች ዕውን ለማድረግ የተቋቋመ እና በህገ-መንግስቱ ላይ በግልፅ የተደነገጉት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብቶች እውን እንዲሆኑ በተለይም ሚዲያ በሀገሪቱ የሰላም፣ የልማትና የዴሞክራሲ እመርታዎች ላይ የራሱን እሴት የሚጨምር ህግና ስርዓትን አክብሮ የሚንቀሳቀስ እንዲሆን የሚተጋ ነው፤ በሀገራችን ሁለንተናዊ ዕድገት ውስጥ ሙያዊ ሚናውን እየተወጣ ተግባሩን ሚዛናዊና የህዝብን ጥቅም በሚያረጋግጥ መልኩ የቃኘ በሰለጠኑ፣ አቅምና ፍላጎት ባላቸው ባለሙያዎች ተደራጅቶ እየሰራ ያለ ተቋም ነው።
ጣቢያችን መናኸሪያ ሬድዮ 99.1 መደበኛ ስርጭቱን የጀመረው ግንቦት አንድ ቀን 2015 ዓ.ም ቢሆንም በአድማጭ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘት ችሏል፡፡ ጣቢያው ተቀባይነት ማግኘት የቻለው ሙያዊ ኃላፊነቱን ጠብቆ በሚሰራቸው ዘገባዎችና ፕሮግራሞች ነው፡፡ ጣቢያችን በእራሱ ከሚሰራቸው ፕሮግራሞች ባሻገር በትብብር ከተለያዩ አካላት ጋር ይሰራል፡፡
መናኸሪያ ማረፊያ ጠዋት
ከ12፡00 – 3፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ቀትር
ከ6፡00 – 7፡00
መናኸሪያ ከሰዓት
7፡00 – 9፡00
መናኸሪያ ማረፊያ ምሽት
1፡00 -6፡00
ቆይታ በመናኸሪያ
በአየር ላይ ያሉ አፍታዎች፡ በስቱዲዮ ውስጥ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ከትዕይንቱ በስተጀርባ ያለው እይታ
ስቱዲዮ ቅጽበታዊ ገጽ እይታዎች
Trusted by great companies like
ዜና
ወፎች እጅግ የሚያቃጥል በርበሬ በልተው ለምን አይቃጠሉም? ድንቅ የተፈጥሮ ሚስጥር!
ነሐሴ 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) አብዛኞቻችን በምግባችን ላይ ትንሽ ቃሪያ ስንጨምር የአፍ መቃጠል፣ የእንባ መውረድ እና የውኃ ጥም ያጋጥመናል።...
በጦርነት የሚመጣ መፍትሔ ባለመኖሩ ሁሉም ለሠላም በሩን እንዲከፍት ጥሪ ቀረበ
ነሐሴ 06 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ በሀገሪቱ በተለያዩ ጊዜያት የሚያጋጥሙ የሠላም መደፍረሶችን ለመፍታት የተለያየ ጥረት ሲያደርግ እንደነበር...
በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ በማሰባሰብ ላይ መሆናቸውን ክልሎች ገለጹ
ነሐሴ 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)በክረምቱ የበጎ ፈቃድ መርሃ ግብር በርካታ ስራዎች እየተሰሩ እንደሚገኝ ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለጹት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ...ፕሮግራም አቅራቢዎች
ከሞገዶች በስተጀርባ ያሉ ድምፆችን ያግኙ፡ ችሎታ ያላቸው አስተናጋጆቻችን ለእያንዳንዱ ስርጭት ፍቅርን፣ እውቀትን እና ስብዕናን ያመጣሉ ። ልምድ ካላቸው አርበኞች እስከ ትኩስ ድምጾች፣ የእኛ የተለያየ አሰላለፍ ለእያንዳንዱ አድማጭ አሳታፊ ተሞክሮን ያረጋግጣል። አስተናጋጆቻችንን ይወቁ እና ለአዝናኝ ንግግሮች፣ ደማቅ ሙዚቃ እና ማራኪ ታሪኮች በአየር ላይ ተቀላቅሏቸው።