መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ዘመን ከተጀመረ አራት ሳምንት ወይም 40 ጨዋታዎች የተደረገ ቢሆንም፣ የእንግሊዝ የስፖርታዊ ውርርድ ተቋማት ከመንበራቸው በመጀመሪያ የሚሰናበቱ አሰልጣኞችን ይፋ አድርገዋል። በዚህ መሠረት የኮቨንትሪ ሲቲው አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ እና የማንቸስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከሥራ ኃላፊነታቸው የመሰናበት ዕድላቸው በከፍተኛ ሁኔታ የስንብት ሥጋት የተጋረጠባቸው ግለሰቦች ሲሆኑ፣ በተለይም ኮቨንትሪ ሲቲ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከተመለሰ በኋላ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ያስመዘገበው ደካማ ውጤት በላምፓርድ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል። ከፊት ለፊታችን የሚጠበቀው የሦስት ሳምንታት የብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታዎች እረፍት (International break) ለክለብ ባለቤቶች አዲስ አሰልጣኝ ለመቀየር እና ለቀጣይ ጨዋታዎች በቂ ዝግጅት ለማድረግ አመች ጊዜ የሚፈጥር በመሆኑ በአሰልጣኞቹ ላይ ያለው ሥጋት እንዲጨምር አድርጎታል። በዚህ ሳምንት ኮቬንትሪ ሲቲዎች ወደ ሲቲ ግራውንድ አምርተው ከኖቲንጋም ፎረስት ጋር፣ እንዲሁም ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ክራቨን ኮቴጅ በማቅናት ከፉልሃም ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ___ ሀሳብ እና‘ሳ‘ፍራለን
Related Posts
ሊቨርፑል ሚሎሽ ኬርኬዝን ሁለተኛ ፈራሚያቸው ለማድረግ ተቃርበዋል
ይሄ ሀንጋሪአዊ በ2023 ሰኔ ወር ላይ በርንማውዝን ከተቀላቀለ በኋላ በጣም አስደናቂ የግል አቅሙን እያስመለከተ ይገኛል። በዛ ላይ ገና 20 አመቱ... read more
አርሰናል ቀጣይ አመት የሚጠቀሙበትን ማልያ ይፋ አድርገዋል
አርሰናል ከአዲዳስ የትጥቅ አምራች ተቋም ጋር ባላቸው ስምምነት መሰረት በየአመቱ የክለቡን ታሪክ ፤ ማንነትን ሊያሳዩ የሚችሉ ዲዛይኖችን በመጠቀም ሁሌም አዲሱ... read more
ያኒክ ሲነር ዌምብልደንን አሸነፈ
ሐምሌ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በAll england club አዘጋጅነት ሲከናወን የቆየው ተወዳጁ እና ትልቁ የሜዳ ቴኒስ ውድድር ዌምብልደን ትላንት ሲጠነመቀቅ በወንዶች... read more
ማንቸስተር ሲቲዎች ፍሎሪያን ቪርትዝን ለማስፈረም ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ
የ22 አመቱ ጀርመናዊ የአጥቂ አማካኝ መስመር ተጫዋች በአሁን ሰአት ከሚፈለጉ ፤ በጣም አስደናቂ እንቅስቃሴን ከሚያደርጉ ተጫዋቾች ተርታ ስሙ ይሰለፋል።
ታዲያ ተጫዋቹን... read more
ቼልሲዎች ከሬናቶ ቬይጋ ጋር በቋሚነት ለመለያየት ዝግጁ ስለመሆናቸው አሳውቀዋል።
ጥር 06 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዝውውር መስኮቱ ሲከፈት ቼልሲ ሁሉ አማረሽ ይመስል የተጫዋቾች አቅም ፤ ክህሎት ከአሰልጣኙ ፍልስፍና ጋር ተጣጥሞ... read more
ማንቸስተር ሲቲዎች ኢሊማን ንዲያዬን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ
ነሐሴ 23 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ማንቸስተር ሲቲዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት የኤቨርተኑን ኢሊማን ንዲያዬን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ እንደሚገኙ ጋዜጠኛ ቤን... read more
ቡካዮ ሳካ የሻምፒዮንስ ሊግ የሳምንቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተሰይሟል
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ጥቁሩ ፈርጥ ባሳለፍነው እሮብ በነበረው የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የ6ኛ ዙር ጨዋታ ሞኒኮ ላይ 2 ጎል... read more
በክለቦች ትልቁ የውድድር መድረክ በሆነው በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ቀሪ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በኢንተርሚላን እና ባርሴሎና መካከል ይከናወናል
👉ሁለቱ ቡድኖች የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን ካሳኩ 10 አመት እና ከዛ በላይ ያስቆጠሩ ቡድኖች ናቸው።
የ2010 የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግን በልዩው ሰው The... read more
ስፔናዊው የ16 አመት የክንፍ አጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ላሚን ያማል በድጋሜ ጉዳት አጋጥሞታል ተብሏል
ታኅሳስ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ስፔናዊው የ16 አመት የክንፍ አጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ላሚን ያማል ባርሴሎና ከትላንት በስቲያ በጊዜያዊ ስቴዲየማቸው... read more
ለአትሌቲክስ ልኡክ ቡድን የእውቅናና የማበረታቻ ሽልማት መርሀግብር ተከናወነ
ሐምሌ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በናይጄሪያ አቡኩታ በተካሄደው የአፍሪካ ከ18 እና 20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ... read more
ምላሽ ይስጡ