መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ዘመን ከተጀመረ አራት ሳምንት ወይም 40 ጨዋታዎች የተደረገ ቢሆንም፣ የእንግሊዝ የስፖርታዊ ውርርድ ተቋማት ከመንበራቸው በመጀመሪያ የሚሰናበቱ አሰልጣኞችን ይፋ አድርገዋል። በዚህ መሠረት የኮቨንትሪ ሲቲው አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ እና የማንቸስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከሥራ ኃላፊነታቸው የመሰናበት ዕድላቸው በከፍተኛ ሁኔታ የስንብት ሥጋት የተጋረጠባቸው ግለሰቦች ሲሆኑ፣ በተለይም ኮቨንትሪ ሲቲ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከተመለሰ በኋላ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ያስመዘገበው ደካማ ውጤት በላምፓርድ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል። ከፊት ለፊታችን የሚጠበቀው የሦስት ሳምንታት የብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታዎች እረፍት (International break) ለክለብ ባለቤቶች አዲስ አሰልጣኝ ለመቀየር እና ለቀጣይ ጨዋታዎች በቂ ዝግጅት ለማድረግ አመች ጊዜ የሚፈጥር በመሆኑ በአሰልጣኞቹ ላይ ያለው ሥጋት እንዲጨምር አድርጎታል። በዚህ ሳምንት ኮቬንትሪ ሲቲዎች ወደ ሲቲ ግራውንድ አምርተው ከኖቲንጋም ፎረስት ጋር፣ እንዲሁም ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ክራቨን ኮቴጅ በማቅናት ከፉልሃም ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ___ ሀሳብ እና‘ሳ‘ፍራለን
Related Posts
ሊቨርፑል – ከቶተንሃም
♻️በመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1 በቀጥታ ይከታተሉ፡፡
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ወደ ለንደን አቅንቶ ቶተንሃምን ይገጥማል።
ይህንን ጫዋታ ስፖርት... read more
UFC የፍልሚያ ምሽት በለንደን ተከናውኗል
የአለማችን ትልቁ የፍልሚያ መድረክ የሆነው እና የሚክስድ ማርሻል አርት ክህሎት ያላቸው ተፋላሚዎች በየክብደት እርከናቸው ተከፋፍለው በሚያከናውኑት የፍልሚያ መድረክ ትላንት በእንግሊዝ... read more
ማንቸስተር ሲቲዎች ኢሊማን ንዲያዬን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተገለጸ
ነሐሴ 23 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ማንቸስተር ሲቲዎች የዝውውር መስኮቱ ከመዘጋቱ በፊት የኤቨርተኑን ኢሊማን ንዲያዬን ለማስፈረም ጥረት እያደረጉ እንደሚገኙ ጋዜጠኛ ቤን... read more
የሩበን አሞሪም የመጀመሪያው ፈራሚ ዲዬጎ ሊዮን እንደሚሆን ይገመታል
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የ17 አመቱ ፓራጓዊ ዲዬጎ ሊዮን ክለቡን በመልቀቅ ሴሮ ፖርቴኖን በመልቀቅ ፊርማውን ለማንቸስተር ዩናይትድ ለማስቀመጥ ወደ... read more
ፍይኖርዶች ሩበን ቫን ፐርሲን በአሰልጣኝነት መሾማቸውን ይፋ አድርገዋል
የ41 አመቱ የቀድሞ የማንቸስተር ዩናይትድ እና የአርሰናል የአጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ሮቨን ቫን ፐርሲ በኤርዲቪዝዬው እየተጫወተ የሚገኘው ኸረንቪን እያሰለጠነ እንደሚገኝ... read more
ጆአዎ ፔድሮ በጉዳት ምክንያት ከብራዚል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ እንደሚደረግ እና ጥሪ እንደማይደርሰው ተሰምቷል
መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አጥቂ የሆነው ጆአዎ ፔድሮ ባጋጠመው የጉዳት ህመም ምክንያት ከመጪው ዓለም አቀፍ... read more
አሰልጣኝ ሮቤርቶ ዲ ዜርቢ «ሪቻርልሰን ጤነኛ ቢሆንም እንኳ ከስብስቡ ውጪ ነው፤ ቦታ የለውም» ሲሉ ተናግረዋል
መስከረም 05 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) ይህ በእንዲህ እንዳለ ሪቻርልሰን የቫስኮ ዳ ጋማን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉ ተገልጿል። የቶተንሃም ሆትስፐርሱ ብራዚላዊ አጥቂ... read more
ቶፑሪያ የቀላል ሚዛን የቀበቶ ባለቤት መሆን ቻለ
menahriafm | አለማችን ላይ አሉ የሚባሉ እጅግ ምርጥ እና አጓጊ ፍልሚያዎችን በማዘጋጀት የሚታወቀው UFC አይን በማያስከድኑ ፍልሚያዎች ይዞ ትላንት ሲመለስ... read more
ሩበን አሞሪም ለማርከስ ራሽፈርድ ንግግር ምላሽ ሰጡ
ታኅሳስ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በማንቸስተር ዩናይትድ ቤት እህል ውሀው ሊያበቃ ከጫፍ የደረሰው የ27 አመቱ እንግሊዛዊ እኔ በግሌ ክለቡን ለቅቄ አዲስ... read more
ማንቸስተር ዩናይትድ በአማዞን ዶኩመንተሪ ሊሰራ የታሰበው ዘጋቢ ፊልም እንዲቋረጥ አድርገዋል ተብሏል
ሐምሌ 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ዋናው ምክንያት ሩበን አሞሪም መልበሻ ክፍል ውስጥ ካሜራ እንዳይቀመጥ መፈለጉን ተከትሎ ነው ተብሏል።
Prime amazon የየክለቦች... read more
ምላሽ ይስጡ