ኤጀንሲው ከፍርድ ቤቶች ጋር በጀመረው የጋራ ስራ በዓመት 1ሺሕ 598 የፍቺ ውሳኔዎችንና 127 የጉዲፈቻ አገልግሎት መስጠቱን አስታውቋል