ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
አንዱ የሌላኛው ክብረ በዓል ላይ መታደሙ እንደ ሀገር ለታለመው አንድነት ሚናው የጎላ ነው ተባለ
መስከረም 26 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ በተለያዩ አከባቢዎች በሚከበሩ የብሄር ብሄረሰቦች በዓላት ላይ አንዱ በሌላኛው ክብረ በዓል መታደሙ እንደ ሀገር... read more
በቻይና የፈጠራ ጥበብ የተሰራውና ራሱ ተንቀሳቅሶ አገልግሎት የሚሰጠው አስገራሚው “ሮቦት መጸዳጃ ቤት”
ሰኔ 19 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በቴክኖሎጂው ዘርፍ ዓለምን እያስደመሙ የሚገኙት የቻይና ሳይንቲስቶች፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ከሰው እጅ ጠባቂነት... read more
በኢትዮጵያ በኤም ፖክስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተገለፀ
በጤና ሚኒስቴር በኩል የቅድመ ዝግጅት እና የቅኝት ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ሚኒስቴሩ ለመናኸሪያ... read more
ለንጹሕ ኢነርጂ እንደ ግዙፍ ባትሪ የሚያገለግል ታላቅ የውሃ ኃይል ማመንጫ ቻይና እየገነባች ነው
👉በቀን 12 ሚሊዮን ኪሎዋት ሰዓት በማከማቸት ለ2 ሚሊዮን አባወራዎች የኤሌክትሪክ ብርሃን የሚሰጠው ሜጋ ፕሮጀክት! ሐምሌ 03 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የታዳሽ ኃይል... read more
አስትሮይድ በ2032 ጨረቃን ሊመታ ይችላል
👉የምድር ሳተላይቶችም ሊጎዱ ይችላሉ ተባለ
ሰኔ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ቀደም ሲል ምድርን ሊመታ ይችላል ተብሎ ሲሰጋ የነበረው አስትሮይድ 2024 YR4፣ አሁን... read more
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን በጥር ወር መጀመሪያ ላይ እድሳቱን አጠናቆ ለአገልግሎት እና ለጉብኝት ክፍት ይደረጋል ተባለ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታላቅ ሥፍራ እንደሆነ የሚነገርለት የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ካስቆጠረዉ እረጅም... read more
በበይነ መረብ ይጀመራል ተብሎ የነበረው የምልክት ቋንቋ ትምህርት በግብዓት እና በባለሙያ እጥረት ምክንያት መጀመር አለመቻሉ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራሰ ገዝ የመንግስት ተቋም ከሆነ በኋላ በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ተደራሽነቱን ለማስፋት በርካታ ስራዎችን እየሰራ ቢገኝም በበይነ... read more
በሀገር አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ሃይል ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች ሙሉ ለሙሉ የስማርት ቆጣሪ ገጠማ መደረጉ ተገለጸ
የከፍተኛ ሃይል ተጠቃሚ ለሆኑ ደንበኞች የቆጣሪ ቅያሪ ለማድረግ እቅድ ተይዞ ሲሰራ መቆየቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል፡፡
በዚህም መሰረት በሀገሪቱ... read more
የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን የጎበኙ የውጭ አገር ቱሪስቶች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል ተባለ
የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጎበኙ የውጭ አገር ቱሪስቶች ቁጥር ከቀደመው በእጥፍ መጨመሩን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡
ብሄራዊ ፓርኩንና... read more
ምላሽ ይስጡ