ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
ሱዳን ለ30 ወራት ተዘግቶ የቆየውን የካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ልትከፍት ነው
ጥቅምት 11 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፈው ሚያዚያ 2023 በአገሪቱ የጦር ኃይል እና በፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ በኋላ... read more
አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ።
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር... read more
ኮንዶም ላይ ተጥሎ የነበረው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ መወሰኑ ተገለጸ
ኅዳር 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሃገራችን የኮንዶም አቅርቦት እጥረት መኖሩን ተከትሎ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየጨመረ እንዳለ ይገለጻል።
የኤች አይ... read more
ከሰው ንክኪ በኋላ ራሳቸውን የሚያፀዱ በረሮዎች
👉የንፅህና አባዜ ወይስ የህልውና ጥበብ?
ነሐሴ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በረሮዎች ብዙውን ጊዜ ከቆሻሻ ጋር በተያያዘ ስማቸው የሚነሳ ቢሆንም፣ ከቅርብ ጊዜ... read more
ካውንስሉ የተዓማኒነት ችግርና የክልሉ መንግስት ድጋፍ ማነስ ለስራው ተግዳሮት እንደሆነበት ገለጸ
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል የተአማኒነት ችግርና የክልሉ መንግስት የድጋፍ እጥረት ለስራው ተግዳሮት እንደሆነበት ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
ካውንስሉ... read more
በአጀንዳ ልየታ ወቅት በተሳታፊዎች የተነገሩ መረጃዎችን እንደ አጀንዳ ማራገብ አግባብነት የለውም ተባለ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሀገራዊ ምክክሩ የአጀንዳ ልየታ ወቅት በተሳታፊዎች የሚነገሩ ጉዳዮችን እንደ አጀንዳ በመውሰድ ማሰራጨት እንደማይገባ የገለጸው የኢትዮጵያ... read more
አርሰናል ቤን ዋይትን ለመተካት ዓይናቸውን የሮማው ዌስሊ ፍራንካ ላይ መጣላቸው ተሰማ
መጋቢት 14 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)አርሰናል በክረምቱ የዝውውር መስኮት ቤን ዋይትን በሽያጭ ዝርዝር ውስጥ ሊያካትተው እንደሚችል የሚጠቁሙ ጭምጭምታዎች መደመጥ መጀመራቸውን ተከትሎ፣... read more
በ2019 በጀት ዓመት በአንድ በመቶ የተቋማት ድጋፍ ከ6 ሺህ በላይ ሕፃናትን ተጠቃሚ ለማድረግ ታቅዷል ተባለ
ነሐሴ 08 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በመዲናዋ ድጋፍ እና እንክብካቤ የሚያስፈልጋቸው ሕፃናት ቁጥር እየጨመረ እንደሆነ በተደጋጋሚ ይገለፃል። እነዚህን ሕፃናት ለመርዳት... read more
መጪውን የገና በዓል ምክንያት በማድረግ ከግማሽ ሚሊዮን የሚልቁ ዜጎችን ማስተናገድ የሚችል አዲስ የገና ኤክስፖ ሊከፈት ነው ተባለ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሮበስት ቢዝነስ ግሩፕ እና በሰላሳ መልቲ ሚዲያ አዘጋጅነት፣ ለ24 ቀናት የሚቆይ ሀገር አቀፍ ኤክስፖ ከንግድና... read more
የሕግ፣ የነጻነትና የገለልተኝነት ጥያቄዎች የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ለአገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚያቀርባቸው ቁልፍ አጀንዳዎች መሆን እንዳለባቸው ተገለጸ
የሕግ፣ የነጻነትና የገለልተኝነት ጥያቄዎች የመገናኛ ብዙሃን ዘርፍ ለምክክር ኮሚሽኑ የሚያቀርባቸው ቁልፍ አጀንዳዎች መሆን እንዳለባቸው ለመናኸሪያ ሬዲዮ ሃሳባቸውን ያሳፈሩ የዘርፉ ባለሙያዎች... read more
ምላሽ ይስጡ