ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የዱር እንስሳትን በህይወት የመነገድ እንቅስቃሴ በመቀዛቀዙ ምክንያት የሚፈለገውን ያህል ገቢ እየተገኘ አለመሆኑ ተገለጸ
በኢትዮጵያ የሚገኙ እና ብርቅዬ ያልሆኑ እንዲሁም የመጥፋት አደጋ ያልተጋረጠባቸውን የዱር እንስሳትን አለም አቀፍ ህግና ደንብን በጠበቀ መልኩ በህይወት ለውጭ ሃገር... read more
በሀገሪቱ በነዳጅ የሚሰሩ ተሸከርካሪዎች ወደ ጋዝ ተጠቃሚነት ይቀየራሉ መባሉ ሀገሪቱ በከፍተኛ ድጎማ በምታስገባው የነዳጅ ምርት ላይ አንፃራዊ ለውጥ ያመጣል ተባለ
መስከረም 26 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ይህንን ያለው የኢትዮጵያ የከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር ነው። ከሰሞኑ የኢፌደሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ... read more
ተቃዋሚ ፓርቲ በምርጫ ተቃውሞ ወደ 700 የሚጠጉ ሰዎች ተገድለዋል አለ
ጥቅምት 22 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በታንዛኒያ ባለፉት ሦስት ቀናት ውስጥ በምርጫው ውጤትና ሂደት ላይ በተነሳው ተቃውሞ ምክንያት በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ፣... read more
✅ቆይታ ከኢ/ር ቢጂአይ ናይከር ጋር
♻️በፀደይ የሬዲዮ ፕሮግራም በመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ዛሬ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00-3፡00 ይጠብቁን!
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት... read more
በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በሴቶች እና ህፃናት ላይ የሚስተዋሉ ጥቃቶችን ለመከላከል ከህጉ ባለፈ ማህበረሰቡን የሚያነቃ ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የነጭ ሪቫን (የጸረ-ጾታዊ ጥቃት) ቀን በሀገራችን ኢትዮጵያ ለ19ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ... read more
መንግስት ጋብቻን የሚያበረታቱና ለቤተሰብ መጽናት አጋዥ የሚሆን ፖሊሲ ሊቀርጽ ይገባል ተባለ
ከጊዜ ወደ ጊዜ ከጋብቻዉ ቁጥር በዘለለ የሚሰማ የፍቺ ቁጥር እየተበራከተ በመምጣቱ መንግስት ለጋብቻ እና ቤተሰብ መጽናት የሚሆኑ ፓሊሲና የተለያዩ ህጎችን... read more
ዋሽንግተን ፖስት የጋዜጠኞች ኢሜይሎች ላይ የተፈጸመ የሳይበር ጥቃትን እያጣራ ነው ተባለ
ሰኔ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዋሽንግተን ፖስት ጋዜጣ የበርካታ ጋዜጠኞቹ የኢሜይል አካውንቶች ላይ የደረሰን የሳይበር ጥቃት እያጣራ መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል።... read more
ያለ ረዳት በሚሰሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ቢሆንም አሁንም ክፍተቱ እንዳለ ነው ተባለ
ሐምሌ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ "ሚኒባስ" ታክሲዎች ያለ ረዳት መንቀሳቀስ እንደማይችሉ እና ተሳፋሪን... read more
ሬናቶ ቭይጋ ወደ ቪላሪያል በቋሚነት ማቅናቱ ተረጋግጧል
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የስፔኑ ተወካይ ቡድን የክለባቸው ሪከርድ በሆነ ዋጋ ወይም 29.5 ሚሊዮን ዩሮ ለቼልሲ ወጪ የሚያደርጉ ይሆናል።
ይህ... read more
ጆዜ ሞሪንሆ ከፈረነርባቼ አሰልጣኝነታቸው ተነሱ
ነሐሴ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ራሱን ልዩ ሰው ወይም The Special one እያለ የሚጠራው ፖርቹጋላዊው አወዛጋቢ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ከቱርኩ... read more
ምላሽ ይስጡ