መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ዘመን ከተጀመረ አራት ሳምንት ወይም 40 ጨዋታዎች የተደረገ ቢሆንም፣ የእንግሊዝ የስፖርታዊ ውርርድ ተቋማት ከመንበራቸው በመጀመሪያ የሚሰናበቱ አሰልጣኞችን ይፋ አድርገዋል። በዚህ መሠረት የኮቨንትሪ ሲቲው አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ እና የማንቸስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከሥራ ኃላፊነታቸው የመሰናበት ዕድላቸው በከፍተኛ ሁኔታ የስንብት ሥጋት የተጋረጠባቸው ግለሰቦች ሲሆኑ፣ በተለይም ኮቨንትሪ ሲቲ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከተመለሰ በኋላ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ያስመዘገበው ደካማ ውጤት በላምፓርድ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል። ከፊት ለፊታችን የሚጠበቀው የሦስት ሳምንታት የብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታዎች እረፍት (International break) ለክለብ ባለቤቶች አዲስ አሰልጣኝ ለመቀየር እና ለቀጣይ ጨዋታዎች በቂ ዝግጅት ለማድረግ አመች ጊዜ የሚፈጥር በመሆኑ በአሰልጣኞቹ ላይ ያለው ሥጋት እንዲጨምር አድርጎታል። በዚህ ሳምንት ኮቬንትሪ ሲቲዎች ወደ ሲቲ ግራውንድ አምርተው ከኖቲንጋም ፎረስት ጋር፣ እንዲሁም ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ክራቨን ኮቴጅ በማቅናት ከፉልሃም ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ___ ሀሳብ እና‘ሳ‘ፍራለን
Related Posts
ስንብትን አልፈራም ሲል ፔፕ ጋርዲዮላ ሀሳቡን ሰጥቷል
ከዛሬው ተጠባቂ የሻምፒዮንስ ሊግ የknock out Play-off ጨዋታዎች በፊት አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ በሰጠው የቅድመ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ የትኛው ማንቸስተር... read more
ጆአዎ ፔድሮ በጉዳት ምክንያት ከብራዚል ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ እንደሚደረግ እና ጥሪ እንደማይደርሰው ተሰምቷል
መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አጥቂ የሆነው ጆአዎ ፔድሮ ባጋጠመው የጉዳት ህመም ምክንያት ከመጪው ዓለም አቀፍ... read more
ስፔናዊው የ16 አመት የክንፍ አጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ላሚን ያማል በድጋሜ ጉዳት አጋጥሞታል ተብሏል
ታኅሳስ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ስፔናዊው የ16 አመት የክንፍ አጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ላሚን ያማል ባርሴሎና ከትላንት በስቲያ በጊዜያዊ ስቴዲየማቸው... read more
ካርሎስ አልካራዝ አስደናቂ ድል በማስመዝገብ የግራንድ ስለም ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ
በታሪክ ረጅም ሰአት የፈጀው የሮላንድ ጌሮስ የፈረንሳይ ሜዳ ኦፕን ቴኒስ የፍፃሜ ውድድር በስፔናዊው ተስፈኛ የሜዳ ቴኒስ ተወዳዳሪ ካርሎስ አልካራዝ አሸናፊነት... read more
UFC የፍልሚያ ምሽት በለንደን ተከናውኗል
የአለማችን ትልቁ የፍልሚያ መድረክ የሆነው እና የሚክስድ ማርሻል አርት ክህሎት ያላቸው ተፋላሚዎች በየክብደት እርከናቸው ተከፋፍለው በሚያከናውኑት የፍልሚያ መድረክ ትላንት በእንግሊዝ... read more
ኪሊያን ምባፔ 10 ቀን ከሜዳ እንደሚርቅ ተገልጿል
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ፈረንሳዊው ኮኮብ ኪሊያን ምባፔ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የምድብ 6ኛ ጨዋታ ጣልያን ቤርጋሞ ላይ ሪያል ማድሪድ... read more
ቶፑሪያ የቀላል ሚዛን የቀበቶ ባለቤት መሆን ቻለ
menahriafm | አለማችን ላይ አሉ የሚባሉ እጅግ ምርጥ እና አጓጊ ፍልሚያዎችን በማዘጋጀት የሚታወቀው UFC አይን በማያስከድኑ ፍልሚያዎች ይዞ ትላንት ሲመለስ... read more
የአርሰናል እግርኳስ ክለብ የስኬት መንገድ ጠራጊው አንጋፋው አርሰን ቬንገር አዲስ እንዲተገበር ያሰቡት እቅድ ጨዋታ ቀያሪ ሊሆን እንደሚችል ተገልጿል
ኅዳር 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ፈረንሳዊው የቀድሞው አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር በአሁን ሰአት በአለም አቀፉ የእግርኳስ አወዳዳሪው አካል ፊፋ chief of... read more
ሪካርዶ ካሊያፊዮሪ በዚ የውድድር ዘመን ለ4ኛ ጊዜ ጉዳት እንዳጋጠመው እየተገለፀ ነው
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ይህ ጣልያናዊ ለጉዳት በጣም ተጋላጭ የሆነ ተጫዋች መሆኑ በተደጋጋሚ ገና ቦሎኛም እያለ የጉዳት ታሪክ በብዛት... read more
ፍይኖርዶች ሩበን ቫን ፐርሲን በአሰልጣኝነት መሾማቸውን ይፋ አድርገዋል
የ41 አመቱ የቀድሞ የማንቸስተር ዩናይትድ እና የአርሰናል የአጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ሮቨን ቫን ፐርሲ በኤርዲቪዝዬው እየተጫወተ የሚገኘው ኸረንቪን እያሰለጠነ እንደሚገኝ... read more
ምላሽ ይስጡ