መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲሱ የፕሪምየር ሊግ ውድድር ዘመን ከተጀመረ አራት ሳምንት ወይም 40 ጨዋታዎች የተደረገ ቢሆንም፣ የእንግሊዝ የስፖርታዊ ውርርድ ተቋማት ከመንበራቸው በመጀመሪያ የሚሰናበቱ አሰልጣኞችን ይፋ አድርገዋል። በዚህ መሠረት የኮቨንትሪ ሲቲው አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ እና የማንቸስተር ዩናይትዱ ዋና አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከሥራ ኃላፊነታቸው የመሰናበት ዕድላቸው በከፍተኛ ሁኔታ የስንብት ሥጋት የተጋረጠባቸው ግለሰቦች ሲሆኑ፣ በተለይም ኮቨንትሪ ሲቲ ወደ ፕሪምየር ሊጉ ከተመለሰ በኋላ ባደረጋቸው አራት ጨዋታዎች ያስመዘገበው ደካማ ውጤት በላምፓርድ ላይ ከፍተኛ ጫና ፈጥሯል። ከፊት ለፊታችን የሚጠበቀው የሦስት ሳምንታት የብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታዎች እረፍት (International break) ለክለብ ባለቤቶች አዲስ አሰልጣኝ ለመቀየር እና ለቀጣይ ጨዋታዎች በቂ ዝግጅት ለማድረግ አመች ጊዜ የሚፈጥር በመሆኑ በአሰልጣኞቹ ላይ ያለው ሥጋት እንዲጨምር አድርጎታል። በዚህ ሳምንት ኮቬንትሪ ሲቲዎች ወደ ሲቲ ግራውንድ አምርተው ከኖቲንጋም ፎረስት ጋር፣ እንዲሁም ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ ክራቨን ኮቴጅ በማቅናት ከፉልሃም ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ___ ሀሳብ እና‘ሳ‘ፍራለን
Related Posts
ሩበን አሞሪም ቋሚ 11 ቡድኔን ልመርጥ በጣም ትንሽ ነው የሚቀረኝ ሲሉ ተደምጠዋል
ኅዳር 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲሱ የ39 አመቱ ፖርቹጋላዊ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ዩናይትድን በአሰልጣኝነት ከተረከበ በኋላ በፕሪሚየር ሊጉ 1 ጨዋታ... read more
የሱፐር ሊግ ምስረታ 96 ቡድኖች የሚሳተፉበት Unify league በሚል አዲስ የውድድር መድረክ ለማዘጋጀት በማሰብ ጥያቄያቸውን ለUEFA እና FIFA ስለማስገባታቸው ተገልጿል
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሱፐር ሊግ በ2021 ሚያዝያ ወር ላይ ሀሳቡ ከተጠነሰሰ በኋላ በርካታ ክለቦች ይህንን ሱፐር ሊግ ተቀላቅለው... read more
ከአውሮፓ ስፖርት እና ባህል ፌዴሬሽን የፊታችን ሃምሌ 22 እንደሚካሄድ ተገለፀ
ሐምሌ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ESCFE ይህ በአውሮፓ የኢትዮጵያ ባህል እና ስፖርት ፌዴሬሽን በአውሮፓ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን በአንድ... read more
ማንቸስተር ሲቲዎች ፍሎሪያን ቪርትዝን ለማስፈረም ከሚደረገው ፉክክር ራሳቸውን አገለሉ
የ22 አመቱ ጀርመናዊ የአጥቂ አማካኝ መስመር ተጫዋች በአሁን ሰአት ከሚፈለጉ ፤ በጣም አስደናቂ እንቅስቃሴን ከሚያደርጉ ተጫዋቾች ተርታ ስሙ ይሰለፋል።
ታዲያ ተጫዋቹን... read more
አሪያና ሳባሌንካ እና ያኩፕ ሜንሲክ የማዬሚ ኦፕንን አሸነፉ
ዘንድሮ ለ40ኛ ጊዜ በተከናወነው አመታዊው የማዬሚ ኦፕን ሜዳ ቴኒስ ውድድር በአሜሪካ ማዬሚ ግዛት ላይ ሲከናወን በሴቶች የአለም ቁጥር አንዷ አሪና... read more
ያኒክ ሲነር ዌምብልደንን አሸነፈ
ሐምሌ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በAll england club አዘጋጅነት ሲከናወን የቆየው ተወዳጁ እና ትልቁ የሜዳ ቴኒስ ውድድር ዌምብልደን ትላንት ሲጠነመቀቅ በወንዶች... read more
የሻምፒዮንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ዳሰሳ
በየአመቱ ከሚከናወኑ እና የክለቦች ፉክክር ከሚደምቅበት እንዲሁም በአውሮፓ ውስጥ ሀያሉ ክለብ ለመባል የሚደረግ የክለቦች ትንቅንቅ በተለያዩ የአውሮፓ ግዙፍ ስቴዲየሞች በባውዛ... read more
ቀነኒሳ በቀለ በጉዳት ምክንያት ከለንደን ማራቶን ውጪ መሆኑን አሳወቀ
በአለም አትሌቲክስ ኤሊቴ ፕላቲኒየም ደረጃ ከተሰጣቸው የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ የለንደን ማራቶን እንደሆነ ይታወቃል። ዘንድሮ ከ55 ሺሕ በላይ ሯጮች ይሳተፉበታል... read more
ሪካርዶ ካሊያፊዮሪ በዚ የውድድር ዘመን ለ4ኛ ጊዜ ጉዳት እንዳጋጠመው እየተገለፀ ነው
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ይህ ጣልያናዊ ለጉዳት በጣም ተጋላጭ የሆነ ተጫዋች መሆኑ በተደጋጋሚ ገና ቦሎኛም እያለ የጉዳት ታሪክ በብዛት... read more
ሊቨርፑል ሚሎሽ ኬርኬዝን ሁለተኛ ፈራሚያቸው ለማድረግ ተቃርበዋል
ይሄ ሀንጋሪአዊ በ2023 ሰኔ ወር ላይ በርንማውዝን ከተቀላቀለ በኋላ በጣም አስደናቂ የግል አቅሙን እያስመለከተ ይገኛል። በዛ ላይ ገና 20 አመቱ... read more
ምላሽ ይስጡ