መስከረም 08 ቀን 2019ዓ.ም.(መናኸሪያ ሬዲዮ) 7ኛውን ሀገር አቀፍ ምርጫ ማሸነፉን ተከትሎ ብልጽግና ፓርቲ በያዝነው ወር መጨረሻ አዲስ መንግሥት እንደሚመሰርት ይታወቃል። ይህንን ተከትሎም ምክር ቤቶቹ በየደረጃው ሲመሰረቱ እና ሥራ ሲጀምሩ የሕዝቡን ጥያቄ በሚገባ ማስተናገድ እንዳለባቸው ተጠቁሟል። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የምዕራብ ኦሞ ዞን የብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ በድሉ መአዛ ለአዲስ እና ነባር የምክር ቤት አባላት በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ሥልጠና መሰጠቱን እና ለሕዝቡ ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ቅድሚያ እንዲሰጡ መደረጉን ለመናኸሪያ ሬዲዮ ተናግረዋል። ከመንግሥት ምስረታው በፊት ሀገራዊ ምክክር መካሄዱ በራሱ የሕዝቡን ለዘመናት የተከማቹ ችግሮች ለመለየት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተናግረዋል። ይህም ለምክር ቤት አባላቱ ትልቅ እገዛ እንደሚኖረው ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቀዋል። በተያዘው የመስከረም ወር የመጨረሻው ሰኞ ይመሰረታል ተብሎ በሚጠበቀው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አብላጫውን ወንበር ብልፅግና ፓርቲ ማሸነፉ ይታወቃል። ___ ሀሳብ እና‘ሳ‘ፍራለን
Related Posts
ስልኩ አልተሰበረም! ከ16,000 ጫማ ከፍታ የወደቀው አይፎን! ✈️
ሕዳር 15 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)አስደናቂው የአላስካ ኤርላይንስ በረራ 1282 ክስተት! ከአደጋው በኋላ መርማሪዎችን ያስገረመ ክስተት ተመዝግቧል።
አውሮፕላኑ ወደ 16,000 ጫማ (5... read more
ማንነትን መሰረት አድርገው እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎችን በተመለከተ እየተደረጉ ያሉ ጥናቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸዉ ተጠቆመ
የማንነት እና የወሰን ጥያቄዎች ከተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተነሱ መሆኑን ተከትሎ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተለያዩ ጥናቶችን እያስደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
መናኸሪያ ሬዲዮ ያነጋገራቸው... read more
የመኪናዎ ጎማ ላይ ያሉትን ምስጢራዊ ቁጥሮች እና ፊደላት ያውቋቸዋል?
ነሐሴ 20 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የመኪና ባለቤቶች እና አሽከርካሪዎች ለተሽከርካሪዎቻቸው ጎማ ሲገዙ ወይም ሲቀይሩ በጎማው ጎን (Sidewall) ላይ የተጻፉትን ቁጥሮች... read more
የቡና ከረጢቶችን የፈጠራ አቅም ከባንግላዲሽ መማር እንደሚያስፈልግ ተነገረ
ሕዳር 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የቡና ከረጢቶችን የፈጠራ አቅም ከባንግላዲሽ መማር እንደሚያስፈልግ በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ይድነቃቸው ወርቁ... read more
ትኩረት ያልተሰጠው ፓርኪንሰንስ ህመም እንዴት ይከሰታል? 👉
https://youtu.be/070xgt5tVhk
read more
በኢትዮጵያ ለ10ኛ ጊዜ የሚከበረው የዳውን ሲንድረም ቀን “የድጋፍ ስርዓቶቻችን ይሻሻሉ” በሚል መርህ እንደሚታሰብ ተገለጸ
በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ10ኛ ጊዜ የዳውን ሲንድረም ቀን መጋቢት 28/2017 ዓ.ም “የድጋፍ ስርዓቶቻችን ይሻሻሉ” በሚል መሪ... read more
ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም እንዳለባቸው ተገለጸ
አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ሁሉም ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢንስቲትዩቱ የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ሀብቴ... read more
ማረፊያ_እንግዳ
🔰‘‘ስራዬ መረበ’ሽ ነው፤ እሱን ደግሞ የማደርገው በቴአትር ነው!’’- ደራሲና ዳይሬክተር መዓዛ ወርቁ
ከደራሲና ዳይሬክተር መዓዛ ወርቁ ጋር የተደረገ ቆይታ 👉
https://youtu.be/Ik3kU3GWdgM
read more
ሩሲያ ዋትስአፕን ልታግደው እየሞከረች ነው ተባለ
ነሐሴ 08 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) ዋትስአፕ (WhatsApp) የተሰኘው የመልዕክት መላላኪያ መተግበሪያ ሩሲያ አገልግሎቱን ለማገድ እየሞከረች መሆኑን አስታውቋል። ኩባንያው እንደገለጸው፣... read more
የኢትዮጵያ ፖሊስ ጥናት ኢንስቲትዩት ባለፉት 2 አመታት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር የተገናኘ ጥናት አላካሄድኩም አለ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተቋማት በተለያዩ ጉዳዮች የሚያወጧቸዉን ሪፖርቶች ፖሊሲዎችን ለመፈተሽና ለፖሊሲ ግብዓትነት እየተጠቀምኩባቸዉ ነዉ ሲል የኢትዮጵያ ፖሊሰ ጥናት... read more
ምላሽ ይስጡ