አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ “በዳኛ ስህተት ጎል አስቆጥራችሁ የከተማ ደርቢውን አሸንፋችኋል” ለሚለው ሀሳብ “እኛም ከ3 ዓመት በፊት ብሩኖ ፈርናንዴዝ ላስቆጠረብን ጎል ይቅርታ እየጠበቅን ነው” በማለት እጅግ ያልተጠበቀ አስገራሚ ምላሽ መስጠታቸውን ተከትሎ ጉዳዩ መነጋገሪያ ርዕስ ሆኗል።