በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
በሱዳን የስደተኞች መጠለያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ከሚሰነዘርባቸው ጥቃት ለማምለጥ እንዳልቻሉ እየገለጹ ነው
ነገ ሁለተኛ ዓመቱን የሚይዘው የእርስ በእርስ ጦርነት ከ12 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ያፈናቀለ ሲሆን የዓለማችንን አስከፊ የረሀብ አደጋም ደቅኖባቸዋል፡፡
አሁን ደግሞ በምዕራባዊ... read more
ከሬሳ ሳጥን የተሰማው አስደንግጭ ማንኳኳት፡ ሞተዋል ተብለው በስህተት የተቀበሩት አያት አስገራሚ ታሪክ!
ሐምሌ 30 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ኢኳዶር፣ ባባሆዮ በተባለች ከተማ የሚገኘው ማርቲን ኢካዛ ሆስፒታል ሰኔ 9 ቀን 2015... read more
የብሔራዊ(ፋይዳ) መታወቂያ ግቡን ያሳካ ይሆን?
👉
https://youtu.be/ymBoRiredhU
read more
በጸጥታ ችግር ምክንያት ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ የተቋረጠው የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት እስካሁን መፍትኤ ባለማግኘቱ ለከፍተኛ ችግር ተጋልጠናል ሲሉ የኮሬ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ
በቀደመው ስያሜው የአማሮ ልዩ ወረዳ በሚል የሚታወቀው አከባቢው ከአዲሱ የክልል አደረጃጀት በኃላ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ስር ከሚገኙ ዞኖች መካከል አንዱ... read more
“የእሳት ጭልፊት” ተብለው የተሰየሙት አእዋፍ
🔰የእሳት አደጋ መንስኤ ወይስ ብልህ አዳኞች?
ሰኔ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)"የእሳት ጭልፊት" ተብለው በሚጠሩ አዳኝ አእዋፍ ዙሪያ አስደናቂ እና አሳሳቢ ክስተት... read more
የታጁራ ወደብ ተጠቃሚነት ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ በቅድሚያ ኢትዮጵያ የጀመረችዉን የወደብ ባለቤትነት የጥያቄ ሒደት መቋጨት አለባት ተባለ
ታኅሳስ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ጅቡቲ በቅርቡ ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን መጠቀም እንደምትችል መግለጿ እና በኢትዮጵያ በኩል ግን ፍላጎት እንዳልተንጸባረቀ ማስታወቋ... read more
አንድ መርማሪ በግዴታ ስራ ላይ እያለ ከአቅሙ በላይ በሆነ መንገድ ከግድያ ውጪ ማንኛውንም ወንጀል ከፈፀመ ተጠያቂ የማይሆንበት አንቀጽ በምክር ቤት ጸደቀ
👉ይህ አይነቱ አንቀጽ ዜጎችን ለሰብዓዊ መብት ጥስት የሚያጋልጥ ነው ሲሉ የምክር ቤት አባላት ተቃዉሟቸዉን ገልጸዋል፡፡
ሰኔ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሕዝብ... read more
ጥሬ ኑድል በልቶ ህይወቱ ያለፈው የ13 አመት ወጣት አሳዛኝ ሞት በግብፅ ሀገራዊ ክርክር አስነሳ
ነሐሴ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) አንድ የ13 አመት ታዳጊ ሶስት እሽግ ጥሬ ፈጣን ኑድል ከተመገበ በኋላ ህይወቱ ማለፉን ተከትሎ በግብፅ... read more
የገዛ ልጃቸውን ለህክምና ወጪ የሸጡት አባት ልብ ሰባሪ ታሪክ
ግንቦት 12 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአፍጋኒስታን የሚገኘው ከፍተኛ የኢኮኖሚ ቀውስ እና ስራ አጥነት ወላጆችን አስገዳጅ እና ልብ ሰባሪ ውሳኔዎች ላይ... read more
በአማራ እና ትግራይ ክልል ያሉ የተፈናቃይ መጠለያ ጣቢያዎች ቀጣዩን የክረምት ወቅት ዝናብ እና ጎርፍ መቋቋም እንደማይችሉ ተገለጸ
በተለያዩ ጊዜያት በሀገሪቱ የተከሰቱትን ተፈጥሯዊ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ተከትሎ በርካታ ዜጎች በመጠለያ ጣቢያዎች እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡ ቀጣዩን የክረምት ወቅት ተከትሎ... read more
ምላሽ ይስጡ