የልጆች አስተዳደግ የነጠላ ቤተሰብ ጉዳይ ብቻ ሳይሆን የመላው ማህበረሰብ የጋራ ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ የሚያሳስበው «ልጆቻችን አይሰሙንም፤ ያዩናል እንጂ» የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ በትናንትናው ዕለት ተመረቀ