ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
ምክር ቤቱ የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
የረቂቁን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ... read more
የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የንግድ ፍቃድ እድሳትን በወቅቱ ለመጨረስ የሰዓት ማሻሻያ ማድረጉን አስታወቀ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ ከሃምሌ 01 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 30 ቀን 2017 ዓ.ም... read more
አባት አርበኞች ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ
ትውልዱም የሀገርን ዳር ድንበር በውል ማወቅና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር ውግንናውን ማሳየት እንዳለበት አስታውቀዋል፡፡
አባት አርበኞች ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር አሁንም... read more
ኢትዮጵያን ወደ AUSSOM ለመመለስ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው ተባለ
ታኅሳስ 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያና ሶማሊያ አልሻባብን በጋራ ለመዋጋት መስማማታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል።
ኢትዮጵያና ሶማሊያ ባለፉት ጥቂት... read more
የሰራተኛ ደመወዝ ግብር የማይከፍሉ በከተማዋ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤንባሲዎች ወደ ክፍያ ስርዓቱ እንዲገቡ እየተደረገ ነው ተባለ
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከተማዋ የሰራተኛ ደመወዝ ግብር የማይከፍሉ የተለያዩ ሀገራት ኤንባሲዎች ወደ ክፍያ ስርዓት እንዲገቡ እያደረገ መሆኑን የአዲስ... read more
በኢትዮጵያ ፍቃድ የተሰጣቸው የሂሳብ አዋቂዎች ቢኖሩም በዛው ልክ ህጋዊ ሰውነት የሌላቸው ባለሙያዎች አሉ ተባለ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ እንዳስታወቀው ፍቃድ የተሰጣቸው እና እውቅና ያላቸው የሂሳብ እና የኦዲት ባለሙያዎች ከ1ሺህ 400 እንደማይበልጡ... read more
ባለፉት አመታት ከ20 ቢሊዮን ብር በላይ ለህዳሴው ግድብ እንደተሰበሰበ ተገለጸ
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ላለፉት 14 አመታት ግድቡን ለማጠናቀቅ ከትውልደ ኢትዮጵያውያን በስጦታ እና በቦንድ ግዢ የተሰበሰበው ከ20 ቢሊዮን ብር... read more
ጃፓን ከህዋ የፀሐይ ኃይልን ወደ ኤሌክትሪክ ኃይል ለመቀየር ሙከራ ልታደርግ ነው
መስከረም 22 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ጃፓን የፀሐይን ኃይል ከምድር ምህዋር ላይ ያለገደብ አሰባስቦ በገመድ አልባ መንገድ ወደ ምድር የማስተላለፍ ታሪካዊ ሙከራ... read more
ቻይና ጃፓንን አስጠነቀቀች፡ የታይዋን አቅራቢያ የሚሳኤል ማሰማራት እቅድ ‘በጣም አደገኛ’ ሆኗል ተብሏል
ሕዳር 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ቻይና የታይዋን ደሴት አቅራቢያ የሚሳኤል ማሰማራት እቅድ ጋር በተያያዘ ጃፓንን በግልጽ አስጠንቅቃለች። የቻይና መንግሥት የውጭ ጉዳይ... read more
የ2025 አፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ከጂቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት የማስገባት ስራ መቀጠሉ ተገለጸ
በ2025 በጀት ዓመት የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ስራ እስካሁን 6 የዩሪያ እና የዳፕ ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ጂቡቲ ደርሰው ጭነታቸውን በማራገፍ የአፈር... read more
ምላሽ ይስጡ