የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ የባህር መስመር ላይ “ሙሉ ቁጥጥር” እንዳላት በመግለጽ በኢራን ላይ የሰነዘሩትን ጠንካራ ወቀሳ ቀጥለዋል።
ፕሬዝዳንቱ በሜሪላንድ ከሚገኘው የጆይንት ቤዝ አንድሪውስ ወታደራዊ ኤርፖርት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ “ኢራንን አላምንም፤ እንዴትስ ልታመናት እችላለሁ? እኔ ኢራንን የሚያምን የመጨረሻው ሰው ነኝ፤ እሷ ሁልጊዜም ቢሆን ለእኔ ውሸት ስትናገር የነበረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናግረዋል።
በቀጣናው ያለውን የባህር ኃይል የበላይነት በተመለከተም ትራምፕ ሲያብራሩ፡ “በአሁኑ ወቅት በሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ሙሉ ቁጥጥር አለን። ምንም ዓይነት ቁጥጥር የላቸውም፤ ሙሉ በሙሉ በእጃችን ነው ያለው” ሲሉ የአሜሪካን ወታደራዊ የበላይነት ገልጸዋል።
ይህ የትራምፕ አስተያየት የወጣው በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ የባህር ማለፊያ ላይ በተነሳው ወታደራዊ ውጥረት እና የንግድ መርከቦች የመሸጋገር መብት ጋር በተያያዘ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው እሰጣ አገባ በከፍተኛ ሁኔታ በከረረበት ወቅት ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
በሪል እስቴት ዘርፉ ለሚነሱ ክፍተቶች የመገናኛ ብዙሃኑም ተጠያቂ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሪል እስቴት ዘርፉ ዋጋ መወደድ ዜጎች የቤት ባለቤት የመሆን እድላቸውን እንዳመናመነው ይገለጻል፡፡ በዚህ ሒደት ውስጥ መገናኛ... read more
የመገናኛ ብዙሃን ራሳቸውን ከሳይበር ጥቃት ሊከላከሉ እንደሚገባ ተገለጸ
ነሐሴ 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የመገናኛ ብዙሃን ራሳቸውን ከሳይበር ጥቃት መከላከል ላይ ሊሰሩ እንደሚገባ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታውቋል።
ኢትዮጵያ አሁን... read more
የ2017 ዓ.ም የዩኒቨርስቲ መውጫ ፈተና መሰጠት ጀመረ
በዩኒቨርስቲዎች የሚሰጠው የቅድመ ምረቃ የመውጫ ፈተና ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሰኔ 10/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
የአካዳሚክ ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ... read more
ያልተሻሻሉ መስፈርቶች መኖራቸው የምግብ አምራች ተቋማትን ለመቆጣጠር እንቅፋት ፈጥሯል ተባለ
ሰኔ 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ያልተሻሻሉ መስፈርቶች መኖራቸው የምግብ አምራች ተቋማትን ለመቆጣጠር እንቅፋት መፍጠሩን የገለጸው የአዲስ አበባ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን... read more
በመዲናዋ የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች ከ200 ማለፋቸው ተገለጸ
በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደረውን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ያለበትን የኑሮ ጫና ለማቅለል በመንግስት የተቋቋሙት የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች ከ200 ማለፋቸውን የአዲስ አበባ... read more
በአደባባይ በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በህግ እውቅና የሌላቸው አርማዎች መጠቀም እና ግጭት ቀስቃሽ መልዕክትን ማስተላለፍ እንደማይፈቀድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ መንገዶች የጥምቀት በዓል አላማን የማያንጸባርቁ ድርጊቶችን መፈጸም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
በመዲናዋ እየተካሄደ ያለው 13ኛው የአፍሪካ ኢንተርኔት አስተዳደር ጉባኤ ከኢንተርኔት አጠቃቀምና ቁጥጥር ጋር በተያያዘ ለሚወጡ ህጎች አጋዥ እንደሚሆን ተገለጸ
ኅዳር 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለመጀመሪያ ጊዜ በሃገራችን እየተካሄደ ባለው ጉባኤ ከተለያዩ ሃገራት የተወጣጡና በዘርፉ ያሉ ባለድርሻ አካላት ከኢንተርኔት አስተዳደር፤... read more
በተደጋጋሚ ያለምክንያት የሚደወሉ የስልክ መስመሮችን የሚያግድ አሰራር መዘርጋቱ ተገለጸ
ነሐሴ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ያለ ምክንያት ደጋግመው የሚደውሉ የስልክ መስመሮችን የሚያግድ አሰራር መዘርጋቱን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ... read more
በተመረጡ ስድስት ዘርፎች 5ኛው የጣፋጭ ህይወት የምስጋና መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነዉ
በተመረጡ 6 ዘርፎች ላይ 5ኛው የጣፋጭ ህይወት የምስጋና መርሃ-ግብር ሊካሄድ መሆኑን ጣፋጭ ህይወት ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
በየአመቱ እየተከናወነ ያለዉ... read more
ጤናማ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ምን ታስቧል?
👉
https://youtu.be/FZBLR3gfBf0
read more
ምላሽ ይስጡ