የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ የባህር መስመር ላይ “ሙሉ ቁጥጥር” እንዳላት በመግለጽ በኢራን ላይ የሰነዘሩትን ጠንካራ ወቀሳ ቀጥለዋል።
ፕሬዝዳንቱ በሜሪላንድ ከሚገኘው የጆይንት ቤዝ አንድሪውስ ወታደራዊ ኤርፖርት ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ “ኢራንን አላምንም፤ እንዴትስ ልታመናት እችላለሁ? እኔ ኢራንን የሚያምን የመጨረሻው ሰው ነኝ፤ እሷ ሁልጊዜም ቢሆን ለእኔ ውሸት ስትናገር የነበረች ሀገር ናት” ሲሉ ተናግረዋል።
በቀጣናው ያለውን የባህር ኃይል የበላይነት በተመለከተም ትራምፕ ሲያብራሩ፡ “በአሁኑ ወቅት በሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ሙሉ ቁጥጥር አለን። ምንም ዓይነት ቁጥጥር የላቸውም፤ ሙሉ በሙሉ በእጃችን ነው ያለው” ሲሉ የአሜሪካን ወታደራዊ የበላይነት ገልጸዋል።
ይህ የትራምፕ አስተያየት የወጣው በስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ የባህር ማለፊያ ላይ በተነሳው ወታደራዊ ውጥረት እና የንግድ መርከቦች የመሸጋገር መብት ጋር በተያያዘ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው እሰጣ አገባ በከፍተኛ ሁኔታ በከረረበት ወቅት ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የአፍሪካ ህብረት ያስተናገደዉ ትችት
https://youtu.be/QaJRu6aY5H0
read more
በአዋሽ ፈንታሌ እየወጣ ያለው የጋዝ መጠን እየጨመረ መሆኑን ተከትሎ ለአደጋ ተጋላጭ ናቸው የተባሉ 60ሺሕ ዜጎች በክልሉ በሚገኙ የአይ.ሲ.ቲ ፖርኮች እንዲሰፍሩ እየተደረገ ነው ተባለ
በአፋር ክልል ፈንታሌ ባልተለመደ መልኩ እየወጣ ያለው ሚቴን ጋዝ ከእሳተ ጎመራ ጋር ሊያያዝ ብሎም በአከባቢው የአየር ፀባይ ላይ ለውጥ ሊያመጣ... read more
በዝናብ ወቅት የሚከሰት የዶሮ በሽታን ለመከላከል መንግስት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
ነሐሴ 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የዝናብ ወቅት ለዶሮ በሽታ አምጪ ተህዋስያን መራባትና መስፋፋት አመቺ በመሆኑ፣ መንግስት የባለሙያ ድጋፍና የግንዛቤ ማስጨበጫ... read more
ጣሊያን የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በግዛቷ እንዳያርፉ አገደች፤ የአውሮፓና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር አደጋ ላይ?
መጋቢት 25 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ጣሊያን ከኢራን ጋር ለታቀደው ጦርነት የጦር መሳሪያ የጫኑ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በሲሲሊ በሚገኘው ሲጎኔላ (Sigonella) የጦር... read more
ከ152 ሺህ በላይ የደንብ መተላለፎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ
ጥር 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከ27 ተቋማት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ስራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር... read more
ባለፉት አራት ወራት ውስጥ 420 ሚሊየን ዶላር የውጪ ምንዛሬ ለባንኮች ተሽጧል ተባለ
ሐምሌ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብሄራዊ ባንክ ከመጋቢት 22 ቀን 2017 ዓ.ም ጀመሮ በየሁለት ሳምንት ሲያካሂደ የነበረው የውጪ ምንዛሬ ጨረታ... read more
ቤተሰብን ለመደገፍ በሚሰራው ስራ የመዋቅርና የፖሊሲ ማዕቀፍ ችግር መኖሩ ተገለጸ
ቤተሰብን በመደገፍ ስራ ውስጥ የመዋቅርና የፖሊሲ ማዕቀፍ ችግር መኖሩን ለጣቢያችን የገለጸው የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው።
ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የቤተሰብ ህጎችን... read more
የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ቫለቲና ማትቬንኮ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገልጿል፡፡
ለአፈ-ጉባዔዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ... read more
በሩብ አመቱ ከ13 ሺህ በላይ የሳይበር ጥቃቶች መሰንዘራቸው ተገለጸ
ጥቅምት 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሩብ አመቱ 13 ሺህ 443 የሳይበር ጥቃቶችና የጥቃት ሙከራዎች መመዝገባቸውን የኢንፎርሜሽን መርብ ደህንነት አስተዳደር አስታውቋል።
አስተዳደሩ... read more
የትምህርት ሚኒስትር የዩኒቨርሲቲዎች በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ የሚመደብ ይሆናል ቢልም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በበጀት ጉዳይ እንደማይመለከተው እና ስምምነቱ ተግባራዊ ቢደረግ በትምህርት ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚፈጥር ተገለጸ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከሰሞኑ በሰጡት መግለጫ የዩኒቨርሲቲዎች በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ የሚመደብ ይሆናል... read more
ምላሽ ይስጡ