ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የካቲት 12 ሆስፒታልን ወደ ዩኒቨርሲቲነት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለሙያ እጥረት ተግዳሮት መፍጠሩ ተገለጸ
በርካታ የጤና ባለሙያዎችን በማፍራት 102 ዓመታትን ያስቆጠረው የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2016 ዓ.ም ባስቀመጠው የ10 አመት የስትራቴጂ ዕቅድ ኮሌጁን... read more
የሰራተኛ ደመወዝ ግብር የማይከፍሉ በከተማዋ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት ኤንባሲዎች ወደ ክፍያ ስርዓቱ እንዲገቡ እየተደረገ ነው ተባለ
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከተማዋ የሰራተኛ ደመወዝ ግብር የማይከፍሉ የተለያዩ ሀገራት ኤንባሲዎች ወደ ክፍያ ስርዓት እንዲገቡ እያደረገ መሆኑን የአዲስ... read more
በመዲናዋ ፍቃድ እና ህጋዊነት ያላቸው ተንቀሳቃሽ የሞተር ሳይክል አሽከርካሪዎች 9ሺህ ብቻ ናቸው ተባለ
ሐምሌ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን እንዳስታወቀው አሁንም ድረስ ያለ ፈቃድ የሚንቀሳቀሱ የሞተር ሳይክል ተጠቃሚዎች ስለመኖራቸው አስታውቋል፡፡
መናኸሪያ... read more
ኢራን በእስራኤል ላይ መጠነ ሰፊ የሚሳይል እና የክላስተር ጥቃት ሰነዘረች፤ የአሜሪካ እና የእስራኤል ግምት ጥያቄ ውስጥ ወድቋል
መጋቢት 14 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ውጥረት ወደ አዲስ ምዕራፍ ተሸጋግሯል። የኢራን ጦር በደቡባዊ እና መካከለኛው እስራኤል በሚገኙ አካባቢዎች... read more
በዋግኽምራ ዞን እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ በዳስ የሚማሩ ተማሪዎች አሉ ተባለ
👉ተማሪዎች #በከፍተኛ ችግር ውስጥ ሆነው እንደሚማሩ የአካባቢው ነዋሪዎች ለመናኸሪያ ሬዲዮ ገልጸዋል
በዋግኽምራ የሚገኙ የዳስ ትምህርት ቤቶችን ደረጃውን ወደ ጠበቁ መማሪያ ክፍሎች... read more
ኢሰመኮ የዋና ኮሚሽነር ዕጩ ጥቆማ ማሰባሰብ መጀመሩን አስታወቀ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በፌዴራል ሕገ መንግሥቱ መሠረት ነጻ የፌዴራል መንግሥት አካል ሆኖ በአዋጅ... read more
በዘንድሮ በጀት ዓመት ለህዳሴው ግድብ እስካሁን 1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ
የህዳሴው ግድብ የመሰረት ድንጋይ በ2003 ዓ/ም መጋቢት 24 ከተጣለ ጀምሮ በተለያዩ መንገዶች የገቢ ማሰባሰቢያ እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዘንድሮ ዓመት የግድቡ ግንባታ ማጠናቀቂያ... read more
ውጥረት ያስነሳው አዲስ የባህር ወሽመጥ ስም ጥያቄ በኒው ጀርሲ ሪፐብሊካን
ሰኔ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኒው ጀርሲ ግዛት የሚገኝ አንድ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባል፣ የዴላዌር ቤይን "የኒው ጀርሲ ወሽመጥ" (The Bay... read more
ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በትራፊክ አደጋ ቅነሳ በሰራችሁ ስራ ከዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና ማግኘቷ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በሰራችሁ ስራ ከዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና ማግኘቷን የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
ምንም እንኳን አሁንም የትራፊክ አደጋ... read more
አሰልጣኝ ዲዬጎ ሲሚዮኒ አላማችን የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ መድረስ ነው ሲል ተናግሯል
ኤል ቹሎ እና የቡድኑ የአማካኝ መስመር ተጫዋች የሆነው ፓብሎ ባሪዮስ በቅድመ ጨዋታ መግለጫ ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገው ነበር።
ታዲያ ዲዬጎ ሲሚዮኒ... read more
ምላሽ ይስጡ