ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የምክክር ኮሚሽኑ ከምርጫው በፊት ሀገርን ያግባባ ይሆን?
የፖለቲካ ምህዳርን ማስፋትና ነጻ የሆነ ፖለቲካዊ ከባቢን መፍጠር ለዲሞክራሲና ለልማት ግንባታ አይነተኛ ቁልፍ ሚናን ይጫወታል በሚል ዛሬ ላይ የሰለጠኑ የምንላቸው... read more
የአሜሪካ ጦር የፀሐይ ኃይልን እንደ ስልታዊ መሳሪያ እየተጠቀመ ነው
መስከረም 14 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የአሜሪካ ጦር በውጊያ አውድ ውስጥ የፀሐይ ኃይልን መጠቀም መጀመሩ ተገለጸ። ወታደሮች አሁን በዩኒፎርማቸው፣ ቀሚስና ሌሎች... read more
በሌሊት ቀይ በሚበሩት ዓይኖቹና አስፈሪ መልክ የሚታወቀው ጉጉት
ነሐሴ 08 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)በማዕከላዊ እና በደቡብ አሜሪካ በሚገኙ ጥቅጥቅ ያሉ ደኖች ውስጥ የሚኖረውና «የዲያብሎስ ወፍ» በመባል የሚታወቀው የስትጂያን... read more
በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ አቅርበናል👉የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ
በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ... read more
አለም አቀፍ ሚዲያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ የሚያወጡትን መረጃ የሃገር ዉስጥ ሚዲያዎች ሃገራዊ ጥቅምን በሚያስጠብቅ መልኩ መዘገብ እንዳለባቸዉ ተጠቆመ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንና ተቋማት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚከቱ መግለጫዎችንና... read more
ጆዜ ሞሪንሆ ከፈረነርባቼ አሰልጣኝነታቸው ተነሱ
ነሐሴ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ራሱን ልዩ ሰው ወይም The Special one እያለ የሚጠራው ፖርቹጋላዊው አወዛጋቢ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆ ከቱርኩ... read more
ከ66ሺሕ በላይ የቀድሞ ታጣቂዎች ስልጠና ወስደው ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸው ተገለጸ
ነሐሴ 08 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ካሉ የታጣቂ ቡድኖች ሰላም ፈልገው እጅ የሰጡ ግለሰቦችን ወደ ብሄራዊ የታሃድሶ... read more
ኔታንያሁ በዶሃ ላይ በተደረገው የእስራኤል ጥቃት ይቅርታ ጠየቁ
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በኳታር ዋና ከተማ ዶሃ ላይ እስራኤል በሰነዘረችው የአየር ጥቃት የኳታር... read more
አሜሪካ እና የአውሮፓ ህብረት የንግድ ጦርነትን በ15 በመቶ ታሪፍ እንዲሆን ተስማሙ
ሐምሌ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ዩናይትድ ስቴትስ እና የአውሮፓ ህብረት ለረዥም ጊዜ ሲያስጨንቅ የነበረውን የንግድ ጦርነት ለማስቀረት የሚያስችል ታሪፍ ስምምነት... read more
ቼልሲዎች ለማይክ ሜኞ ያቀረቡት የመጀመሪያ ዙር ጥያቄ ውድቅ የተደረገ ሲሆን፥ ሚላኖች እስከ 45 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚጠብቁ አሳውቀዋልቼልሲ እና ማይክ ሜኞ ስማቸው በድጋሚ እየተያያዘ ይገኛል።
ሰኔ 01 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ቼልሲዎች ግብ ጠባቂ ፍለጋ ወደ ገበያው መውጣታቸው የሚታወቅ ሲሆን፤ ዋና ትኩረታቸው የሆነውን ማይክ ሜኞን ለማስፈረም... read more
ምላሽ ይስጡ