ሰኔ 03 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ማንቸስተር ዩናይትድ የቶተንሃሙን አምበል ክሪስቲያን ሮሜሮን ለማስፈረም የዝውውር ጥያቄ እያዘጋጀ መሆኑ ተዘግቧል።
የ28 ዓመቱ አርጀንቲናዊ ተከላካይ ቶተንሃም በፕሪሚየር ሊጉ ለሁለተኛ ተከታታይ ዓመት 17ኛ ደረጃን ይዞ ማጠናቀቁን ተከትሎ፣ በዚህ ክረምት ክለቡን ይለቃል ተብሎ በስፋት ይጠበቃል። አርጀንቲናዊው ጋዜጠኛ ጋስተን ኤዱል እንደዘገበው፤ ማንቸስተር ዩናይትድ ቀጣዩ የተጫዋቹ ማረፊያ ለመሆን ተስፋ በማድረግ ይፋዊ የዝውውር ጥያቄ ለማቅረብ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ጊቭሚስፖርት (GiveMeSport) በበኩሉ፣ የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሮሜሮን አሁንም የቡድኑ ወሳኝ አካል አድርጎ ስለሚመለከተው በቀላሉ አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆኑን ገልጿል። የ2022 የዓለም ዋንጫ አሸናፊው ሮሜሮ፣ ክለቡ ቶተንሃም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ቢሆንም እንኳ ራሱን በፕሪሚየር ሊጉ ካሉ ምርጥ የመሀል ተከላካዮች አንዱ ማድረግ በመቻሉ፣ ቶተንሃሞች ለዝውውሩ ከፍተኛ የገንዘብ መጠን እንደሚጠይቁ ይገመታል።
የትራይባል ፉትቦል (Tribal Football) ዘጋቢው አሌክስ ሮበርትስ በበኩሉ፤ ሮሜሮ በቶተንሃም ያለው የኮንትራት ውል ማፍረሻ 50 ሚሊዮን ዩሮ መሆኑንና ይህንን ገንዘብ ለማቅረብ ዩናይትድ ዝግጁ መሆኑን ገልጾ፤ ተጫዋቹን ከአገሩ ልጅና ከቅርብ ጓደኛው ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ጋር የማጣመር ዕቅድ እንዳላቸው ዘግቧል።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
ስፔን በወር አበባ ህመም ምክንያት የሚሰጥ የሚከፈልበት የክህሎት ፈቃድ መፍቀዷን አስታወቀች
መጋቢት 09 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ስፔን ከሥነ-ተዋልዶ ጤና ማሻሻያ ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የወር አበባ ህመም ለሚሰቃዩ ሴቶች የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ... read more
በጀርመን በግድግዳ ላይ ሽንት ለሚሸኑ ሰዎች ያልተጠበቀ ቅጣት ተዘጋጀ
ነሐሴ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጀርመኗ የሃምቡርግ ከተማ፣ በተለይም በምሽት ህይወቷ ለምትታወቀው ለስትሪት ፓውሊ ወረዳ፣ አዲስና እጅግ አስገራሚ የሆነ የንፅህና... read more
የደቡብ አፍሪካ ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ በእንግሊዝ መንግስት ቪዛ መከልከላቸውን ተቃወሙ
የኢኮኖሚ ፍሪደም ፋየርስ ፓርቲ መሪ ጁሊየስ ማሌማ በእንግሊዝ ሊያደርጉት የነበረው ጉብኝት በቪዛ ምክንያት ከጉዞ መታገዳቸውን መርህ አልባ ሲሉ ተችተውታል።
የምዕራባውያን ኢምፔሪያሊዝም... read more
ማንቸስተር ዩናይትድ በአዲስ ባለሀብት እጅ ሊወድቅ መድረሱን ቱርኪ አል-ሼክ ፍንጭ ሰጡ
መስከረም 29 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሳዑዲ ዓረቢያ የስፖርት እና የመዝናኛ ባለሥልጣን እንዲሁም ታዋቂው የቦክስ ፕሮሞተር ቱርኪ አል-ሼክ የእንግሊዙን ታላቅ ክለብ ማንቸስተር... read more
ኢሚግሬሽን ውስጥ የሚታየው ብልሹ አሰራርና መፍትሄው
https://youtu.be/df_HeM5X-Ws
read more
ፈረንሳይ የራሷን የክሩዝ እና ባሊስቲክ ሚሳይል መከላከያ “ጋሻ” እየገነባች መሆኑ ተገለጸ
መጋቢት 14 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ፈረንሳይ የአውሮፓን ወታደራዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ እና የውጭ ጥገኝነትን ለመቀነስ የምታደርገው ጥረት አካል የሆነውን፣ የራሷን ብሔራዊ የአየር... read more
አውሮፖ ህብረት ለኢትዮጵያ 240 ሚሊዮን ዩሮ ድጋፍ አደረገ
የአውሮፖ ህብረት በኢትዮጵያ የሽግግር ፍትህንና የኢኮኖሚ እድገት ዘላቂነት ለማጎልበት 240 ሚሊዮን ዩሮ (32 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር) ድጋፍ አድርጓል።
የገንዘብ ሚኒስትር... read more
ኢትዮ ቴሌኮም በጅማ ከተማ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን የሚያስችል የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ
ኢትዮ ቴሌኮም ከጅማ ከተማ አስተዳደር ጋር በከተማዋ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያደርግ የስማርት ሲቲ “ስማርት ጅማ” ፕሮጀክትን ለመተግበር የሚያስችል... read more
ሱዳን ለ30 ወራት ተዘግቶ የቆየውን የካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ልትከፍት ነው
ጥቅምት 11 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፈው ሚያዚያ 2023 በአገሪቱ የጦር ኃይል እና በፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ በኋላ... read more
በሱዳን የስደተኞች መጠለያ የሚገኙ ተፈናቃዮች ከሚሰነዘርባቸው ጥቃት ለማምለጥ እንዳልቻሉ እየገለጹ ነው
ነገ ሁለተኛ ዓመቱን የሚይዘው የእርስ በእርስ ጦርነት ከ12 ሚሊየን በላይ ሰዎችን ያፈናቀለ ሲሆን የዓለማችንን አስከፊ የረሀብ አደጋም ደቅኖባቸዋል፡፡
አሁን ደግሞ በምዕራባዊ... read more
ምላሽ ይስጡ