በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
አሜሪካ ከ2015ቱ የፓሪስ ስምምነት መውጣቷ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚፈጥር መሆኑ ተገለጸ
እ.ኤ.አ በ2015 በፈረንሣይ ፓሪስ ከተማ የዓለም ሀገራት ስምምነት ያደረጉበት አማካይ የሙቀት መጠን ጭማሪን ከሁለት ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በታች በበቂ ሁኔታ... read more
በጥርስ እና ጸጉር ንቅለ ተከላ ዙሪያ የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከልክ በላይ የተጋነኑ በመሆኑ ቁጥጥር እና እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው ተባለ
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የንግድ ውድድሩን ተከትሎ የጤና ተቋማት አማላይ ማስታወቂያዎችን በማስነገር ህብረተሰቡን ወደ ተሳሳተ እይታ እየመሩት ነው ያለው... read more
በቀጣዮቹ ሳምንታት ለሚከበሩት በዓላት ወደ ላሊበላ እና ጎንደር ከተማ የሚያደርገውን በረራ እንደሚያሳድግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ
ታኅሳስ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጭዎቹ ሳምንታት የሚከበሩትን የገና እና የጥምቀት በዓላትን አስመልክቶ የደንበኞችን ፍላጎት መሠረት በማድረግ በዓለም... read more
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከአዲሱ የኢራን መንግሥት ጋር በኒውክሌር ጉዳይ ላይ በቅርበት ለመሥራት ስምምነት ላይ መደረሱን አስታወቁ
መጋቢት 30 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ዩናይትድ ስቴትስ በኢራን ከተካሄደው "ውጤታማ የመንግሥት ለውጥ" በኋላ ከአዲሱ የሀገሪቱ አመራር ጋር... read more
ኮንዶም ላይ ተጥሎ የነበረው የተጨማሪ እሴት ታክስ እንዲነሳ መወሰኑ ተገለጸ
ኅዳር 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሃገራችን የኮንዶም አቅርቦት እጥረት መኖሩን ተከትሎ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት እየጨመረ እንዳለ ይገለጻል።
የኤች አይ... read more
የአምሰት አመት #የብልፅግና ጉዞ
🔔ከሰብአዊ መብት እስከ ዲሞክራሲ
🔔ከሙስና እሰከ መልካም አስተዳደር
🔔ከውጪ ጉዳይ አስከ ብሔራዊ ጥቅም
🔔ከአመራር እስከ ተቋም ግንባታ
♻️የአምሰት አመት #የብልፅግና ጉዞ ሁሉም ለውይይት ቀርቧል፡፡
ኅዳር... read more
ትራምፕ ለታይዋን የሚሰጠውን 400 ሚሊዮን ዶላር ወታደራዊ እርዳታ አገዱ
መስከረም 09 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከቻይና ጋር የንግድ ስምምነት ለማድረግ እና የመሪዎች ስብሰባ ለማዘጋጀት እየሞከሩ በመሆናቸው ለታይዋን የሚሰጠውን... read more
በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው የሠላም ንግግር በሌሎች አካባቢዎችም ሊስፋፋ ይገባል ተባለ
ኅዳር 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኦሮሚያ ክልል የተጀመሩ የሠላም ንግግሮች በሌሎች የሀገሪቷ አካባቢዎችም ተግባራዊ መሆን እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡ የስነ አመራር መምህር... read more
ቻይና ጃፓንን አስጠነቀቀች፡ የታይዋን አቅራቢያ የሚሳኤል ማሰማራት እቅድ ‘በጣም አደገኛ’ ሆኗል ተብሏል
ሕዳር 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ቻይና የታይዋን ደሴት አቅራቢያ የሚሳኤል ማሰማራት እቅድ ጋር በተያያዘ ጃፓንን በግልጽ አስጠንቅቃለች። የቻይና መንግሥት የውጭ ጉዳይ... read more
በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ ጀምሮ ለሦስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ እንደሚደረግ ታውቋል
በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር... read more
ምላሽ ይስጡ