በኢትዮጵያ በአደባባይ ከሚከበሩ በዓላት መካከል አንዱ በኦሮሞ ማኅበረሰብ ዘንድ በመስከረም ወር ላይ የሚከበረው የኢሬቻ በዓል ተጠቃሽ ነው።