በዛሬው ዕለት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው የውሳኔ አሰጣጥ ሂደት እገዛ የሚያደርጉ የክልል፣ የከተማ መስተዳድር እና የፌዴራል ተወካዮች ምርጫ እንደሚከናወን ኮሚሽኑ ገለጸ