👉
Related Posts
በስልጤ ዞን ሁልባራግ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ህይወት ያለፈ ሲሆን በደብረብርሃን ከተማ በእሳት አደጋ የአንድ የቤተሰብ አባላት የሆኑ ሶስት ሰዎች ህይወት አልፏል ተባለ
በተጨማሪም በሐረር ከተማ ዛሬ ሌሊት 8፡00 ሰዓት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ህይወት አልፏል ነው የተባለው
በደብረ ብርሀን ከተማ በደረሰ... read more
በካይሮ በቴሌኮም ሕንፃ የእሳት አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 26 መቁሰላቸው ተሰማ
ሐምሌ 1 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በግብፅ ዋና ከተማ ካይሮ ማዕከላዊ ክፍል በሚገኝ አንድ የቴሌኮም ኢጅፕት ሕንፃ ላይ በደረሰ የእሳት አደጋ አራት... read more
ቼልሲዎች ከሬናቶ ቬይጋ ጋር በቋሚነት ለመለያየት ዝግጁ ስለመሆናቸው አሳውቀዋል።
ጥር 06 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዝውውር መስኮቱ ሲከፈት ቼልሲ ሁሉ አማረሽ ይመስል የተጫዋቾች አቅም ፤ ክህሎት ከአሰልጣኙ ፍልስፍና ጋር ተጣጥሞ... read more
ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት 55,000ሜ/ቶን ዳፕ የተሰኘ የአፈር ማዳበሪያ የጫነችው MV DIONISIS የተባለችው 20ኛዋ መርከብ ጅቡቲ ወደብ ደርሳ የማራገፍ ኦፕሬሽን መጀመሯ ተገለጸ
ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን 2.4 ሚለዮን ሜትሪክ ቶን ወይም 24,000,000( ሃያ-አራት ሚሊዮን) ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ገዝቶ ወደ አገር ውስጥ... read more
“በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጽያን የሚመጥንና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ደግሞ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው። አየር ኃይሉ 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ባለበት በዚህ ወቅት ”ጸሐይ 2 ” የተሰኘችና በአየር ኃይሉ የተሰራች አውሮፕላን ለበረራ ብቁ አድርጓል። አውሮፕላኗ ግዳጅን በብቃት መፈጸም የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ናት። ይህም አየር ኃይሉ በ2030 በአፍሪካ ስመጥር አየር ኃይል ለመሆን የያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በትክክለኛ ጎዳና ላይ መሆኑን የሚያመላክት ነው።” 👉ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ
👉011-639-28-52👉011-639-37-63
የቀጥታ ስርጭት 👉 📻 (https://worldradiomap.com/et/play/menaharia) radio 99.1 (https://stream.zeno.fm/yw8poig9iwtuv)
✅ Telegram (https://t.me/menaharia_fm)
ትክክለኛውን... read more
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋፋት ንቅናቄ ማስጀመሩን ይፋ አደረገ
ሰኔ 03 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ “አካታች የባንክ አገልግሎት ለሁሉም!” በሚል መሪ ቃል፤ ከሰኔ 2018 ዓ.ም እስከ መጋቢት... read more
ኦቪድ ሪል እስቴት ኪንግስ ታወር ስር በሰየመው ሳይት የሚገኙ 249 ቤቶችን ገንብቶ አጠናቀቅ
ጥር 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ኦቪድ ሪል እስቴት አራት ኪሎ ጥይት ቤት ተብሎ በሚታወቀው አከባቢ ኪንግስ ታወር በሚል እየገነባ ከሚገኙ... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሁለተኛ ዙር የምርጫ ጣቢያዎችን በዲጂታል ሲስተም የመመዝገብ ሥራ ማከናወን ጀመረ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደ አዲስ ከተቋቋመበት 2011 ዓ.ም. አንሥቶ አንድ ሀገራዊ ምርጫ እና ሦስት ሕዝብ ውሣኔዎችን ማስፈጸሙ ይታወቃል። ቦርዱ... read more
“ሚሳኤሎቻችን ባይኖሩ ኖሮ እንደ ጋዛ እንሆን ነበር” — የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን
ሰኔ 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢራኑ ፕሬዝዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ሀገራቸው የያዘችው የባሊስቲክ ሚሳኤል ፕሮግራም በፍፁም ለድርድር የማይቀርብ መሆኑን በፅኑ አስታወቁ።
ፕሬዝዳንቱ... read more
ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ በአሜሪካ የሚደገፈውን የሰላም ስምምነት ለመፈረም ዝግጁ አይደሉም ተባለ
ሕዳር 29 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአሜሪካ ፕሬዝዳንት እና የሪፐብሊካን እጩ ዶናልድ ትራምፕ፣ የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን... read more
ምላሽ ይስጡ