ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የኦሞ ወንዝ በአርብቶ አደሩ ምርት ላይ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱ ተገለጸ
ሐምሌ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከሰሞኑን እየጣለ ባለው ከፍተኛ ዝናብ የኦሞ ወንዝ ሞልቶ በአርብቶ አደሩ ምርትና እህል ላይ ከፍተኛ ውድመት... read more
የአሜሪካው 82ኛው የአየር ወለድ ክፍለ ጦር ወደ መካከለኛው ምስራቅ ለመዝመት በተጠንቀቅ ላይ መሆኑ ተገለጸ
መጋቢት 16 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስቴር (ፔንታገን) በዓለም ላይ በፈጣን ደራሽነቱ የሚታወቀው 82ኛው የአየር ወለድ ክፍለ ጦር (82nd... read more
ኢትዮጵያ የሌላ ሀገር ዜግነት ያላቸው ታራሚዎችን ለሃገራት ማስተላለፍ የሚያስችል ህጋዊ ስምምነት ባይኖራትም በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ተላልፈዉ የሚሰጡ ታራሚዎች መኖራቸዉ ተገለጸ
በትራንዚት ጉዞ እና ኢትዮጵያ ዉስጥ በሚኖራቸዉ ቆይታ በተለያዩ የወንጀል ድርጊት ዉስጥ የተገኙ የዉጭ ሃገራት ዜጎች በኢትዮጵያ ህግ መሰረት ፍርድ ቤት... read more
ኮሚሽኑ አጀንዳ ለማሰባሰብ ወደ ሌሎች አህጉራት እና ሀገራት በሚሄድበት ጊዜ ኮሚሽኑን ለመቀበል ቅድም ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ገለጸ
ሐምሌ 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከዚህ ቀደም ዲያስፖራው ማህበረሰብ በበየነ መረብ እና በሌሎች አማራጮች ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳውን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣... read more
የአድዋ ድልን በስነ-ስዕል በመግለጽ ረገድ ገና እንዳልተሰራበት የዘርፉ ባለሙያዎች ገለጹ
የካቲት 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ታሪክን በሙዚቃ፣ በስዕል፣ በተውኔት እና በሌሎች ኪነጥበባዊ ስራዎች የመግለጽ እድል ቢኖርም ኢትዮጵያ ታሪካዊ ሁነቶቿን በተገቢው መልኩ... read more
ቢሮው ለአስተያየት መቀበያነት ይጠቀምበት የነበረው 94 17 የጥቆማ መስጫ መስመር አገልግሎት መስጠት ያቆመው በልማት ምክንያት ገመዱ በመቆረጡ ነው ተባለ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ነዋሪዎች በትራንስፖርት ዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር ሲያጋጥማቸው ወደ 94 17 በመደወል... read more
የህብረቱ አባል ሀገራት ልምድ የሚለዋወጡበት ጉባኤ እየተካሄድ መሆኑ ተገለጸ
የካቲት 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) 38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ በነገው እለት የህብረቱ አባል ሀገራትና የክብር እንግዶች በተገኙበት የሚካሄድ ሲሆን ከመሪዎች... read more
እድሎችን እና አጋጣሚዎችን በምን መልኩ እንጠቀም?
https://youtu.be/mrcGnMZkczw
read more
በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ አቅርበናል👉የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ
በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ... read more
መሉጌታ ከበደን (ወሎዬው) የሚዘክር ኮሚቴ ተቋቋመ
ሐምሌ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የአጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ሙሉጌታ ከበደን የሚዘክር ኮሚቴ በዛሬው... read more
ምላሽ ይስጡ