ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
አሜሪካ ከ2015ቱ የፓሪስ ስምምነት መውጣቷ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚፈጥር መሆኑ ተገለጸ
እ.ኤ.አ በ2015 በፈረንሣይ ፓሪስ ከተማ የዓለም ሀገራት ስምምነት ያደረጉበት አማካይ የሙቀት መጠን ጭማሪን ከሁለት ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በታች በበቂ ሁኔታ... read more
በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው የሠላም ንግግር በሌሎች አካባቢዎችም ሊስፋፋ ይገባል ተባለ
ኅዳር 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኦሮሚያ ክልል የተጀመሩ የሠላም ንግግሮች በሌሎች የሀገሪቷ አካባቢዎችም ተግባራዊ መሆን እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡ የስነ አመራር መምህር... read more
ሀገራዊ ጥቅም ያላቸውን ትላልቅ ጥናቶችን ለማከናወን የበጀት #እጥረት ተግዳሮት ሆኖብኛል ሲል #የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ገለጸ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ሀገራዊ ጥቅም ያላቸውን ትላልቅ ጥናቶችን ለማከናወን የበጀት እጥረት ተግዳሮት እንደሆነበት የፖሊሲ ጥናት ኢንስቲትዩት ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት በባቡር ለማጓጓዝ እየተሰራ ነው- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር
መጋቢት 13 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ)በየአመቱ የማጓጓዝ አቅሙን እያሳደገ የመጣው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት... read more
በኢንዶኔዥያ እስላማዊ ፍርድ ቤት ሁለት ወጣቶች መተቃቀፍና መሳሳም በሚል ተከሰው 80 ጊዜ በጅራፍ ተገረፉ
ነሐሴ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኢንዶኔዥያ የኤሴህ ግዛት የሚገኝ አንድ እስላማዊ ፍርድ ቤት፣ ሁለት ወንዶች ልጆችን በህዝብ ፊት እንዲገረፉ ፈረደባቸው። እነዚህ... read more
ያልተገባ ዋጋ በሚጠይቁ እና ሳይደራጁ በህገ ወጥ መልኩ በሚሰሩ ጫኝ እና አውራጆች ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደባቸው መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ተደራጀተው እና ሳይደራጁ ከህግ አግባብ ውጪ በጫኝ እና አውራጅ ስራ የተሰማሩ... read more
በጀርመናዊ ወጣት የተደረገው “የቴስላ ጠለፋ” የአውቶሞቲቭ ኢንዱስትሪውን አስደንግጧል
መስከረም 19 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)አንድ የ19 ዓመት ጀርመናዊ ወጣት የሆነው ዴቪድ ኮሎምቦ ከአገሩ ጀርመን ሆኖ ከ13 በሚበልጡ አገራት የሚገኙ... read more
በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ በሴቶች እና ህፃናት ላይ የሚስተዋሉ ጥቃቶችን ለመከላከል ከህጉ ባለፈ ማህበረሰቡን የሚያነቃ ስራ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የነጭ ሪቫን (የጸረ-ጾታዊ ጥቃት) ቀን በሀገራችን ኢትዮጵያ ለ19ኛ ጊዜ በአለም አቀፍ ደረጃ... read more
ስፔን ለትራምፕ የታሪፍ ማስፈራሪያ ምላሽ ሰጠች፤ የአሜሪካ ኢኮኖሚ ዋጋ እንደሚከፍል አስጠነቀቀች
ጥቅምት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በንግድ ላይ ተጨማሪ ታሪፎችን ለመጣል ማሰባቸውን ተከትሎ ምላሽ በመስጠት፣ እንዲህ ያለው... read more
በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው አሥራ አንድ ተጠርጣሪዎች ክስ ተመስርቶባቸዋል – የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ
ሕዳር 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው አሥራ አንድ ተጠርጣሪዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
ክስ የተመሰረተባቸውም1ኛ ተከሳሽ... read more
ምላሽ ይስጡ