ኤርትራውያን ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ለእስርና እንግልት እየተዳረጉ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሀሰተኛ መሆኑን የስደተኞች እና ተመላሾች አገልግሎት ገለጸ