ነሐሴ 28 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በፋይናንስ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ለውጥና የሰው ኃይል ዝግጁነትን በሚመለከተው FinHuman 2026 መድረክ፣ የወደፊቱን የሥራ ዓለም ለመምራት የሰው ልጅን ክህሎትና አስተሳሰብ ማጠናከር እንደሚገባ አጽንዖት ተሰጥቷል። የኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ውስጥ ከባህላዊ የባንክ አሠራር ወደ ዲጂታል የፋይናንስ ሥርዓት ያደረገው ሽግግር፣ በሰው ሠራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) ወደሚመራ ዓለም አቀፋዊ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ እየተሸጋገረ እንደሚገኝ የሲናፕስ ኢትዮጵያ መስራች ኢ/ር ወንድሙ ነጋሽ የገለጹት በኢትዮጵያ የመጀመሪያው በሆነው የፋይናንስ የሰው ሃይል እና አመራር ፎረም መክፈቻ መድረክ ላይ ነው። የሰው ሠራሽ አስተውሎት የፋይናንስ ዘርፉን የአሠራር መሪነት በከፍተኛ ደረጃ እየቀየረው እንደሚገኝ አንስተው፤ ቴክኖሎጂው የቱንም ያህል ቢራቀቅ፣ በኃላፊነትና በልበ ሙሉነት ሊመራው የሚገባው የሰው ልጅ እንደሆነም አመላክተዋል። በዚህም “ስለ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ከመነጋገራችን በፊት፣ ቴክኖሎጂውን ስለሚመራው የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ዝግጁነት መነጋገር ይኖርብናል” ብለዋል። __ ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
አፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን በ33 ዓመታት ጉዞው የአህጉሪቱን የልማት አቅም በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል ተባለ
መስከረም 27 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን (Africa Capacity Building Foundation - ACBF) ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ ለ33 ዓመታት... read more
የአዲስ አበባ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን በ466 ህገ ወጥ ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ
ጥር 06 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን የቁጥጥር ፎረም በመመስረት የተለያዩ ህገወጥ ድርጊት ሲፈጽሙ በቆዩ... read more
አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች የልዩ ፍላጎት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ላይ ክፍተቶች እንዳሉባቸው ተገለጸ
ሰኔ 19 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሥነ-አእምሮ ሕክምና ሥራም ሆነ በትምህርት ሂደት ውስጥ “ችግር አለበት” ተብሎ የሚገለል ልጅ ሊኖር እንደማይገባ የገለጹት... read more
ሚኒ ፓኪው ወደ ቦክሱ አለም እንደሚመለስ አሳውቋል
በ2021 የቦክስ ጓንቱን የሰቀለው አንጋፋው ቡጢኛ ማኒ ፓኪው ከስፖርቱ ራሱን አግልሎ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተጠምዶ በሀገሩ ፊሊፒንስ ከ2016-22... read more
ለወራት በአየር ላይ የሚቆዩት “የሰማይ ላይ ሳተላይቶች”፦ የHALE ድሮኖች አዲስ አስገራሚ ስኬት!
ሚያዚያ 16 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአውሮፕላን ምህንድስናው ዘርፍ ከፍተኛ መነጋገሪያ የሆኑት High-altitude long-endurance (HALE) የተሰኙት ድሮኖች በከፍተኛ ከፍታ ላይ ለረጅም... read more
የአፍሪካ መሪዎች አዲሱን ዓመት በሰላም እና አንድነት እንዲያሳልፉ ጥሪ ቀረበ
ታኅሳስ 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሳህል ቀጠና እና የምስራቅ አፍሪካ መሪዎች ለሰላም እና መረጋጋት አፅንኦት እንዲሰጡ የኬንያው ፕሬዝዳንት ጠይቀዋል፡፡
የአፍሪካ መሪዎች አዲሱን... read more
ማይክሮፕላስቲኮችን ከውሃ አካላት የሚሰበስብ ሮቦቲክ ዓሳ በዩኒቨርሲቲ ተማሪ ተሰራ
ሐምሌ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በዓለማችን ላይ የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ በሚደረገው ጥረት አዲስ ተስፋ የሚሰጥ ፈጠራ ይፋ ሆነ። "ጊልበርት" የተባለ ማይክሮፕላስቲኮችን... read more
የሚዲያው ሌላኛው ፈተና
https://youtu.be/MXDSj0p9RLQ
read more
አባት አርበኞች ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ
ትውልዱም የሀገርን ዳር ድንበር በውል ማወቅና ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መከበር ውግንናውን ማሳየት እንዳለበት አስታውቀዋል፡፡
አባት አርበኞች ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም መከበር አሁንም... read more
በኮሪደር ልማቱ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አጭር የስልክ መስመር ስራ መጀመሩ ተገለጸ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኮሪደር ልማቱ ምክንያት በተደረገው ቁፋሮ ተቋርጦ የነበረው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አጭር የስልክ መስመር ዳግም... read more
ምላሽ ይስጡ