በክልሉ በምሽትና በርቀት ተምረው የ12ኛ ክፍል ፈተና ከወሰዱ 23 ሺህ 281 ተማሪዎች ውስጥ አንድም ተማሪ የማለፊያ ውጤት አለማምጣቱን የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡