ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የክህሎት ማኅበር አባል መሆኗን ተከትሎ፣ በሀገር ውስጥ የሚካሄዱ የክህሎት ውድድሮች ደረጃቸውን ጠብቀው እስከ ዓለም አቀፍ መድረኮች የሚዘልቁበት ግልጽ አሠራር መዘርጋቱ ተገለጸ