እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
በመሬት የይዞታ ማረጋገጥ ስራ ላይ ለሚነሱ ችግሮች በወረቀት ያለው ሰነድ ህጋዊ ሆኖ እንደሚቀርብ ተገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ የመሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ላይ በዲጅታልና በወረቀት ሆኖ በሚቀርብበት ወቅት የሚፈጠሩ ቅሬታዎችና ክፍተቶች ካሉ... read more
በጎርፍ አደጋ ቢያንስ ስድስት ሰዎች መሞታቸው ተዘግቧል
ሰኔ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በቻይና ጉይዙ ግዛት ባደረሰው ከባድ ጎርፍ ቢያንስ ስድስት ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ። ጎርፉ ወደ ደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ... read more
ደመወዝ ያልተከፈላቸው የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች ቅሬታ
👉የጣና በለስ #ስኳር ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚተዳደር ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመብራት የሃይል መቆራረጥና በአገዳ ምርት እጥረት ምክንያት... read more
በወጣቶች ስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ስምምነት መደረጉ ተገለጸ
የፌደራል የስነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ጋር በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን... read more
ቴሌግራም የተጠቃሚዎችን ደኅንነት በተመለከተ የአቋም ለውጥ አደረገ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተጠቃሚያቸው እያደገ ከሚገኙት የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር መተግበሪያዎች መካከል አንዱ የሆነው ቴሌግራም ሲወቀስበት የነበረውን የተጠቃሚዎች ደኅንነት... read more
በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል የሰጠው ውክልና የለም ተባለ
ኅዳር 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) “ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለሥራ ዜጎችን እንልካለን፤ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ፍቃድ አግኝተናል” በሚል በተለያዩ የማህበራዊ... read more
ያለ ረዳት በሚሰሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ቢሆንም አሁንም ክፍተቱ እንዳለ ነው ተባለ
ሐምሌ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ "ሚኒባስ" ታክሲዎች ያለ ረዳት መንቀሳቀስ እንደማይችሉ እና ተሳፋሪን... read more
ከማሰልጠኛ የትምህርት ተቋማት የሚወጡ መምህራኖች ቢኖሩም በእንግሊዘኛ የትምህርት ዘርፍ ላይ ለመሰማራት ፍቃደኝነታቸውን እያሳዩ አይደለም ተባለ
መስከረም 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) ከቀናት በፊት የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ለመገናኛ ብዙሃኑ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ካነሷቸው... read more
ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ አገራት እንደ ማዕድን ያሉ የተፈጥሮ ሀብቶች ስለምን የግጭት የስዕበት ማእከል ሆኑ? በአስተዳደር እና የህግ ማዕቀፍ ችግር ወይስ የተፈጥሮ ሀብቱ በባህሪው ግጭትን ሳቢ ስለሆነ?
አፍሪካ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ቢኖራትም ሀብቱን ለልማት አውሎ የዜጎችን ሕይወት መቀየር፤ አህጉሪቱንም ከድህነት ማውጣት ግን አለመቻሉን የአህጉሪቱን ጉዳይን በቅርበት የሚከታተሉ... read more
በኢንዶኔዥያ ትምህርት ቤት መደርመስ አንድ ተማሪ ሲሞት 38 ያህል ጠፍተዋል፤ 77 ተጎጂዎች ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጸ
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኢንዶኔዥያ ምስራቅ ጃቫ ግዛት ሲዶአርጆ በሚገኝ አንድ የእስልምና አዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ የአንድ የጸሎት አዳራሽ (ወይም... read more
ምላሽ ይስጡ