እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
በሀገሪቱ ያሉትን አጠቃላይ የወተት ማቀነባበሪያዎችን የምርት ጥራት ማረጋገጥ የሚችል ቤተሙከራ ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ወደ 25 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ወጪ በማድረግ፣ በማቀነባበሪያው የሚያልፉ ወተት እና የወተት ተዋጽኦዎች ጥራታቸው እንዲረጋገጥ እየተደረገ መሆኑን የሰበታ አግሮ... read more
ኢትዮጵያ አዲስ የስደተኞች ፖሊሲ እያዘጋጀች ነው ተባለ
ሕዳር 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያ የብሄራዊ ጥቅም ማዕከል ያደረገ አዲስ የስደተኞች ፖሊስ ለማውጣት እየሰራች መሆኗን የስደተኞችና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ... read more
ድሮኖቹ ቁጥጥር ከማድረግ በተጨማሪ #እርምጃም መውሰድ ይችላሉ ተባለ
👉የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታና የትራፊክ ፍሰት ለመቆጣጠር ይሰማራሉ የተባሉ ድሮኖች ቁጥጥር ብቻ ሳይሆን እርምጃም እንደሚወስዱ ተገለጸ
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የትራፊክ ፍሰት... read more
አፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን በ33 ዓመታት ጉዞው የአህጉሪቱን የልማት አቅም በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል ተባለ
መስከረም 27 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአፍሪካ አቅም ግንባታ ፋውንዴሽን (Africa Capacity Building Foundation - ACBF) ከተመሰረተበት ጊዜ አንስቶ ለ33 ዓመታት... read more
ካውንስሉ የተዓማኒነት ችግርና የክልሉ መንግስት ድጋፍ ማነስ ለስራው ተግዳሮት እንደሆነበት ገለጸ
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአማራ ክልል የሰላም ካውንስል የተአማኒነት ችግርና የክልሉ መንግስት የድጋፍ እጥረት ለስራው ተግዳሮት እንደሆነበት ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
ካውንስሉ... read more
ጣሊያን የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በግዛቷ እንዳያርፉ አገደች፤ የአውሮፓና አሜሪካ ወታደራዊ ትብብር አደጋ ላይ?
መጋቢት 25 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ጣሊያን ከኢራን ጋር ለታቀደው ጦርነት የጦር መሳሪያ የጫኑ የአሜሪካ የጦር አውሮፕላኖች በሲሲሊ በሚገኘው ሲጎኔላ (Sigonella) የጦር... read more
እድሎችን እና አጋጣሚዎችን በምን መልኩ እንጠቀም?
https://youtu.be/mrcGnMZkczw
read more
በሃይማኖት ስም በማህበራዊ ሚዲያ ምን እየተሰራ ነው?
https://youtu.be/T9Bwg-uIffs
read more
የትራንስፖርት አገልግሎቱ ላይ የሚነሱ አጠቃላይ ችግሮችን ለመቅረፍ የሰው ሃይል እጥረት እንዳለበት ቢሮዉ ገለጸ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ብቁ የሰው ሃይል እንደሌለዉ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
አሁን... read more
በአዲስ አበባ ከተማ ከግንቦት 6 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የኩፍኝ የዘመቻ ክትባት ሊደረግ ነዉ
የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ በቀጣይ ከግንቦት 6 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄደውን የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ በተመለከተ ከሚዲያ አካላት... read more
ምላሽ ይስጡ