እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts

የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይቲ የሙያ ማህበር ጋር በመተባበር 11ኛ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሄደ
የቶራሲክ ሶሳይቲ የሙያ ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ራሄል አርጋው በሰጡት መግለጫ የጤና ሚኒስቴር የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻልና ልንከላከላቸው በምንችላቸው በሽታዎች የሚከሰቱ ህመምና... read more

በኢትዮጵያ የቡና ቱሪዝምን ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
በቡና መገኛነቷ በአለም አቀፍ ደረጃ የምትታወቀው ኢትዮጵያ ምርቷን በአለም ገበያ በጥሬው በመላክ በገበያው ተወዳዳሪ መሆኗ ይታወቃል፡፡
ምርቱን እሴትን ጨምሮ ለውጭ ገበያ... read more

በመዲናዋ ዛሬ ሌሊት ያጋጠመው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ
የካቲት 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮዛሬ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ... read more

የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ቫለቲና ማትቬንኮ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገልጿል፡፡
ለአፈ-ጉባዔዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ... read more

ምክር ቤቱ የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
የረቂቁን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ... read more
የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሌሎች ሃገራት ዜጎች ተገቢውን ቅጣት እያገኙ እንዳልሆነ ተገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎች የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች በፍርድ ቤት... read more
ከአድዋ ድል ባሻገር….
https://youtu.be/gJFVVdYp7R4
read more

የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አዲስ አበባ ገቡ
የካቲት 07 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ በ38ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ... read more
እንደ ሃገር የመሬት ሚኒስቴር ቢቋቋም የሚል ምክር ሃሳብ ቀረበ
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እሸቱ ተመስገን(ዶ/ር) እንደ ሀገር የመሬት... read more

በትግራይ ክልል ያለውን የግጭት ስጋት ለማስቆም ከተለያዩ የአለም ሃገራት ልዑካን ቡድኖች መቀሌ መግባታቸው ተገለጸ
ከአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ትላንት የካቲት 4/2017 ዓ.ም መቀሌ መግባታቸው ተገልጿል፡፡
ለሉዕካን ቡድኑ በክልሉ በኩል... read more
ምላሽ ይስጡ