እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
መሐመድ እድሪስ የሰላም ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
ኅዳር 20 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ መሐመድ እንድሪስ አቶ ብናልፍ... read more
ጠ/ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶክተር) ለ129ኛው የዐድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ
👉ሙሉ መልዕክታቸው እንደሚከተለው ቀርቧል
ለ29ኛው የዐድዋ ድል በዓል እንኳን በሰላም አደረሳችሁ።
ዐድዋ ለሰላም የተደረገ ዘመቻ ነው። ከዐድዋ ዘመቻ በፊት ኢትዮጵያውያን ለሰላም ያላቸውን... read more
በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ አቅርበናል👉የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ
በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ... read more
ከጅቡቲ 94 በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎች ወደሀገራቸው ገቡ
ኅዳር 26 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በጅቡቲ በችግር ውስጥ የነበሩ 94 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መግባታቸው ተገለጸ።
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች... read more
ሲፈን ሀሰን ነሀሴ ወር ላይ በሚደረገው የሲድኒ ማራቶን ላይ እንደምትካፈል አሳወቀች
ሐምሌ 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ሲፈን ሀሰኝ በመጪው መስከረም ወር ላይ በሀገረ ጃፓን ቶኪዮ ከተማ ላይ በሚከናወነው... read more
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more
ምክር ቤቱ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽንን የሦስት ዓመት የስራ አፈፃፀምን እያዳመጠ ይገኛል
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ባካሄደው 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሦስት ዓመት የስራ... read more
ክሪፕቶ ከረንሲን በኢትዮጵያ መተግበር የሚቻልበት ሁኔታ እንዳለ ተገለጸ
ታኅሳስ 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከወረቀት እና የሳንቲም ገንዘብ በተጨማሪ የዲጂታል ገንዘቦች የክፍያና ኢንቨስትመንት አማራጭ እየሆኑ እንዳሉ ይገለፃል፡፡
ሀገራት ከእነዚህ መገበያያ... read more
የተሻሻለው የዳኝነት አገልግሎት ክፍያ ደንብ ላይ የተደረገው የአገልግሎት ክፍያ ወሰን ጭማሪ የተጋነነ ነው ሲሉ የህግ ባለሙያዎች ተናገሩ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የፌዴራል ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ክፍያን ለመወሰን የወጣው ረቂቅ ደንብ የክፍያ ወሰን ጭማሪ ከሰሞኑን ለህዝብ ተወካዮች... read more
ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሹመዋል
ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ለአንድ ዓመት የስራ ዘመን በኃላፊነት እንደሚቆዩም ተገልጿል።
ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ... read more
ምላሽ ይስጡ