እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
የጦር መሳሪያዎችን በአግባቡ ማስተዳደር የሚያስችል አሰራር እየተቀረጸ ነዉ ተባለ
ታኅሳስ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ ዝዉዉር በየጊዜዉ እየጨመሩ ካሉ ህገ-ወጥ ድርጊቶች መካከል እንደሆነ ይገለጻል፡፡
የፌዴራል ፓሊስ ኮሚሽን የህዝብ... read more
ኢትዮጵያ የጅቡቲን ውሳኔ ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ መመልከት እንደሚገባት ተጠቆመ
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ... read more
ቻይና የሸንዙ-22ን የጠፈር መንኮራኩር ነገ ልታመጥቅ ነው
ሕዳር 15 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ቻይና ሸንዙ-22 የተባለውን ሰው የጫነ የጠፈር መንኮራኩር ነገ ኅዳር 16 ቀን 2018 ዓ.ም ለማምጠቅ የመጨረሻ... read more
ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው ቡድን በምክክሩ እየተሳተፉ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዜጎችን ሰላም ለማስፈን በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ምክክር አስፈላጊ መሆኑን በኦሮሚያ ክልል የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ... read more
በግድያ ወንጀል እና ከባድ በሰው አካል ላይ ጉዳት ማድረስ ወንጀል የተከሰሰው ግለሰብ በዕድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተቀጣ
ተከሳሽ በፍቃዱ ተሰማ በጋምቤላ ክልል በማጃንግ ብሔረሰብ ዞን በጎደሬ ወረዳ ካቦ ቀበሌ ውስጥ በቀን 22/4/2015 ዓ/ም ከምሽቱ 1 ሰዓት አካባቢ... read more
የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት (IDF) የሐማስን መስራች ገደልኩ አለ
ሰኔ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የእስራኤል መከላከያ ሰራዊት (IDF) ከእስራኤል ደህንነት ኤጀንሲ (ISA) ጋር በመተባበር ባደረገው የጋራ ዘመቻ፣ ከሐማስ መስራቾች... read more
ትራምፕ በውጭ አገር በተሠሩ ፊልሞች ላይ የ100% ቀረጥ ሊጥሉ ነው
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአሜሪካ ውጪ በሚመረቱ ሁሉም ፊልሞች ላይ የ100 በመቶ ቀረጥ (ታሪፍ) ለመጣል... read more
አለም አቀፍ ሚዲያዎች ኢትዮጵያን በተመለከተ የሚያወጡትን መረጃ የሃገር ዉስጥ ሚዲያዎች ሃገራዊ ጥቅምን በሚያስጠብቅ መልኩ መዘገብ እንዳለባቸዉ ተጠቆመ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንና ተቋማት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት ጥያቄ ውስጥ የሚከቱ መግለጫዎችንና... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
በእግረኞች መንገድ በተሽከርካሪ የሄደው ግለሰብ 100 ሺህ ብር መቀጣቱ ተገለፀ
ሰኔ 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ማስከበር ባለስልጣን በትላንትናው እለት በአቃቂ ክፋለ ከተማ በእግረኞች መንገድ ላይ በኮድ 4... read more
ምላሽ ይስጡ