እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
ጃፓን በባህር ውሃ ውስጥ የሚሟሟ እና አፈርን የሚያበለጽግ አዲስ ፕላስቲክ ፈጠረች
ሐምሌ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በጃፓን የሪከን ማዕከል (RIKEN Center) እና የቶኪዮ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ የተሰራ ባዮዲግሬድድ (Biodegradable) ፕላስቲክ ይፋ... read more
አገር በቀል ድርጅቶች በአርብቶ አደር አካባቢዎች የመሬት ይዞታ ዋስትና እና የአየር ንብረት መቋቋም ላይ ያተኮረ ታላቅ ሀገራዊ የፖሊሲ ውይይት አካሄዱ
ሰኔ 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ አርብቶ አደር አካባቢዎች የሚታዩ የአየር ንብረት እና የመሬት ይዞታ ፈተናዎችን በዘላቂነት ለመፍታት ታስቦ የተዘጋጀ... read more
ውሾች የፓርኪንሰን በሽታን ምልክቱ ከመታየቱ በፊት በከፍተኛ ትክክለኛነት ማሽተት እና መለየት ይችላሉ ተባለ
ሐምሌ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የቅርብ ጊዜ ጥናት እንደሚያመለክተው ውሾች የፓርኪንሰን በሽታን ምልክቶች ከመታየታቸው በፊት ለዓመታት በማሽተት መለየት የሚችሉ ሲሆን፣... read more
በክልል ከተሞች በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦችን መቆጣጠር ባለመቻሉ በርካታ የማህበረሰብ ክፍሎች ለችግር እየተጋለጡ ነው ተብሏል
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፉት ጊዜያት በመዲናዋ በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ አካላት ህገ-ወጥ ድርጊትን መቆጣጠር ተችሏል ቢባልም፤ አሁንም ድረስ... read more
ለኬሚካል ርጭት አገልግሎት በግብርና ሚኒስቴር በኩል የተገዙት 5 አዉሮፕላኖችን መከራየት የሚፈልጉ ሃገራት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቅርቡ ለኬሚካል ርጭት አገልግሎት የሚውሉ 5 የአውሮፕላን ግዢ መፈፀሙን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያስታወቀ ሲሆን 10... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
🚨 ሰበር ዜና፡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ከሞሮኮ ወደ ስፔን ሴኡታ ዘለቁ — አውሮፓ በሌላ አዲስ የድንበር ቀውስ ተናጋች!
ሐምሌ 24 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ሕይወታቸውን በምንም ነገር ላይ ለመወራረድ የቆረጡ በመቶዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ከሞሮኮ የባሕር ዳርቻ ተነስተው በዋና ወደ... read more
የቀድሞው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ በሃገር ክህደት እና በጦር ወንጀል ክስ የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ካቢላ የኤም 23 አማፂ ቡድንን በመደገፍ በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክልል ከፍተኛ ውድመት ያደረሰውን ወንጀል ፈጽመዋል ሲል የሃገሪቱ... read more
ከ200 በላይ የሚሆኑ የቀንድ ከብት ነጋዴዎች ንግድ ፍቃድ መውሰዳቸው ተገለጸ
ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች በህገወጥ መንገድ የቀንድ ከብት ንግድ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ200 በላይ ነጋዴዎች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ... read more
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት (ICC) በታሊባን መሪና ዋና ዳኛ ላይ የእስር ማዘዣ አወጣ
ሐምሌ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በአፍጋኒስታን በሚገኙ የሴቶችና ልጃገረዶች መብቶች ላይ ከፍተኛ ጥሰት ፈጽመዋል በሚል በታሊባን... read more
ምላሽ ይስጡ