ቼልሲዎች ለማይክ ሜኞ ያቀረቡት የመጀመሪያ ዙር ጥያቄ ውድቅ የተደረገ ሲሆን፥ ሚላኖች እስከ 45 ሚሊዮን ዩሮ እንደሚጠብቁ አሳውቀዋልቼልሲ እና ማይክ ሜኞ ስማቸው በድጋሚ እየተያያዘ ይገኛል።