ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲስተም ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት የድህረ ክፍያ አገልግሎቶች አገልግሎት እንደማይሰጡ ገልጿል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሲስተም ላይ ባጋጠመ ብልሽት ምክንያት ከኢንተርኔት አገልግሎት ጋር ተያያዥነት ያላቸው የድህረ ክፍያ አገልግሎቶች አገልግሎት መስጠት ማቆማቸውን ገለጿል፡፡
ሲስተም... read more
ሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት በቅርቡ በቤርሙዳ ቲያትር ስራ እንደሚጀምር ተገለጸ
ኅዳር 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከተመሰረተ 88 ዓመታትን ያስቆጠረው ሀገር ፍቅር ቲያትር ቤት በ2015 ዓ.ም ጥቅምት ወር ላይ የዕድሳት መርሃ... read more
በበርካታ ጥያቄዎችና ማዋከብ የተሞላዉ የአሜሪካና የደቡብ አፍሪካ ዉይይት ተካሄደ
የአሜሪካ እና የደቡብ አፍሪካ ግንኙነት ወደ መሻከር ከመሄዱ በፊት ተወያይቶ ለማስተካከል ፕሬዘዳንት ሲሪል ራማፎሳ ወደ አሜሪካ ማቅናታቸዉ ይታወቃል፡፡
በቀጥታ ስርጭት በሚተላለፍ... read more
ተመሳሳይ የተደረገው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የምግብ ዝርዝር ከዚህ ቀደም ያጋጥም የነበረውን የበጀት እጥረት እንደፈታ ተገለጸ
ሕዳር 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የትምህርት ሚኒስቴር ባለፈው ዓመት ጀምሮ በሃገሪቱ ያሉ ሁሉም ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለተማሪዎቻቸው የሚያቀርቡት የምግብ አይነት... read more
በአማራ ክልል ያለው ግጭት ከቀጠለ በርካታ ወገኖች ለአዕምሮ ጤና ችግር ይጋለጣሉ ተባለ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ከሕወሀት ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ ግጭቶች እና ውጥረቶች በተማሪዎች፣ በሴቶች፣... read more
ማይናማር ታስረው የነበሩ 459 ኢትዮጵያውያን ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ
በስራ ቅጥር ሽፋን በህገወጥ አለምአቀፍ የሰው አዘዋዋሪዎች ወደ ማይናማር ተወስደው ችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመታደግ መንግስት እያደረጋቸው ያሉ ጥረቶች ቀጥለዋል።
ከሰሞኑ... read more
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more
የአሜሪካ ጦር የፀሐይ ኃይልን እንደ ስልታዊ መሳሪያ እየተጠቀመ ነው
መስከረም 14 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የአሜሪካ ጦር በውጊያ አውድ ውስጥ የፀሐይ ኃይልን መጠቀም መጀመሩ ተገለጸ። ወታደሮች አሁን በዩኒፎርማቸው፣ ቀሚስና ሌሎች... read more
ያልተነካው የአርብቶ አደሩ ሀብት፤ ከባህላዊ አያያዝ ወደ ዘመናዊ ኢንቨስትመንት እንዴት ይሸጋገራል?
ኢትዮጵያ በቀንድ ከብት ሀብቷ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከቀዳሚዎቹ 10 አገራት ተርታ የምትሰለፍ ሲሆን፣ በአፍሪካ ደግሞ ቀዳሚ መሆኗ ይገለጻል። ይሁን እንጂ... read more
ምላሽ ይስጡ