ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሌሎች ሃገራት ዜጎች ተገቢውን ቅጣት እያገኙ እንዳልሆነ ተገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎች የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች በፍርድ ቤት... read more
ድሮኖቹ ቁጥጥር ከማድረግ በተጨማሪ #እርምጃም መውሰድ ይችላሉ ተባለ
👉የከተማዋን የፀጥታ ሁኔታና የትራፊክ ፍሰት ለመቆጣጠር ይሰማራሉ የተባሉ ድሮኖች ቁጥጥር ብቻ ሳይሆን እርምጃም እንደሚወስዱ ተገለጸ
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የትራፊክ ፍሰት... read more

85ኛዉ የአገዉ የፈረሰኞች ማህበር ዓመታዊ በዓል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ
የአገው ፈረሰኞች ማህበር ዓመታዊ በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ ፈረሰኞች እና ከ500 በላይ እግረኞች እንዲሁም የክብር እንግዶች በተገኙበት ዘንድሮ ለ85ኛ... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እየተከተለው ያለው ጠበቅ ያለ አሰራር ፓርቲዎችን ለቀጣዩ ምርጫ የሚያጠናክር ነው ተባለ፡፡
እግዱ የተጣለባቸው ፓርቲዎች ግን ውሳኔው ተገቢነት እና ህጋዊ መሰረት የሌለው ነው ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያዊያን እንደ አገር በቅርቡ ከሚጠብቋቸው ትልልቅ ብሔራዊ ጉዳዮች መካከል... read more

በሆሮ ጉዱሩ እና በፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የኃይል አቅርቦት መቋረጡ ተገለጸ
የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ - ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን... read more

ጁድ ቤሊንጋም ለሁለት ጨዋታ ቅጣት ተላልፎበታል
ማድሪድ ከሜዳቸው ውጪ በስታዲዮ ኤል ሳዳር ከኦሳሱና ጋር 1 አቻ በተለያዩበት ጨዋታ እንግሊዛዊው ድንቅ አማካኝ ጁድ ቤሊንጋም ጨዋታውን ሲመራ ለነበረው... read more

ኢትዮጵያ በቅርቡ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ የአቻ ግምገማ ሊታስደርግ እንደምትችል ተገለጸ
በየአመቱ የአፍሪካ ህበረት ጉባኤ ሲካሄድ በኔፓድ አስተባባሪነት የሚካሄደው የአቻ ሀገራት ግምገማ ተጠቃሽ ነው፡፡ በግምገማው ፈቃደኛ የሆኑ ሀገራት በመልካም አስተዳደር ፤... read more

አፍሪካ በተባበሩት መንግስታ ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ሁለት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት እንደሚገባ ተጠየቀ
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 38ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አፍሪካ በተመድ የፀጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ ሊኖራት እንደሚገባ ተጠይቋል።
የአፍሪካ ህብረት... read more

በኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት እድል ልዩነት እንዳለ ተገለጸ
መጋቢት 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) እንደ ሀገር ከትምህርት እድል ጋር በተገናኘ ልዩነት መኖሩን የትምህርት ሚኒስትሩ አስታውቀዋል።
ከክልል እስከ ከተማ የትምህርት እድል... read more
✅ቆይታ ከኢ/ር ቢጂአይ ናይከር ጋር
♻️በፀደይ የሬዲዮ ፕሮግራም በመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ዛሬ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00-3፡00 ይጠብቁን!
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት... read more
ምላሽ ይስጡ