ከዛሬ ታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ግዴታ መሆኑ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል፡፡