እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
ሳውዲ አረቢያ ከኑክሌር ሀያሏ ፓኪስታን ጋር ስምምነት ተፈራረመች፡ ለእስራኤል መልእክት መሆኑ ተጠቆመ
መስከረም 08 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሳውዲ አረቢያ መንግስት ከኑክሌር የታጠቀችው ፓኪስታን ጋር የሁለትዮሽ ስምምነት መፈራረሙ ተዘግቧል። ይህ ስምምነት በጂኦፖለቲካዊው መድረክ... read more
“አሁንም በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ስራ የመሳተፍ ፍላጎት የለንም፤የገለልተኝነት ጥያቄያችን አልተፈታም” – ኦፌኮ እና እናት ፓርቲ
✅የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ራሳቸውን ከተሳትፎ ያገለሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳቸውን እንዲያቀርቡ ጥሪ ማቅረቤን እቀጥላለሁ ብሏል፤ፓርቲዎች በበኩላቸው ያስቀመጧቸው ቅደመ ሁኔታዎች... read more
ሊቨርፑል ለያን ዲዮማንዴ ያቀረበው የ100 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ጥያቄ ውድቅ እንደተደረገበት ዴቪድ ኦርንስታይን (David Ornstein) ዘግቧል
ሰኔ 12 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ሊቨርፑል ከተጫዋቹ ወኪሎች ጋር ይፋዊ ንግግር ከጀመረ ሰነባብቷል፤ ይሁን እንጂ ያቀረበው 100 ሚሊዮን ዩሮ ክለቡ... read more
ጥይት የማያስመታ ቁሳቁስ ተፈጠረ
👉ሳይንቲስቶች ጥይቶችን የሚያቆም እጅግ ቀጭን የአልማዝ ጥንካሬ ያለው ቁሳቁስ ፈጠሩ
ሐምሌ 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ሳይንቲስቶች ጥይቶችን የማቆም አቅም ያለው፣ እንደ አልማዝ... read more
ኤሎን ማስክ በትራምፕ ሪፐብሊካን “ትልቅ፣ ቆንጆ ሂሳብ” ላይ ትችታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል
ሰኔ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የስፔስኤክስ እና ቴስላ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤሎን ማስክ በትራምፕ ሪፐብሊካን አስተዳደር የቀረበውን "ትልቅ፣ ቆንጆ ሂሳብ"("big,... read more
ምክር ቤቱ የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጸደቀ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 17ኛ መደበኛ ስብሰባው የአጠቃላይ ትምህርት ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል።
የረቂቁን ሪፖርትና የውሳኔ ሀሳብ... read more
በክልሉ ባለው የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ20 ሺሕ የሚበልጡ ሴቶች በወሲብ ንግድ መሰማራታቸው ተገለጸ
በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ20 ሺሕ የሚበልጡ ሴቶች ወደ ወሲብ ንግድ መግባታቸውን የክልሉ ሴቶች ህጻናትና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ... read more
የወንድ ብብት ላብ በሴቶች ሆርሞኖች እና ስሜት ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል አዲስ ጥናት አመለከተ
ሐምሌ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በቅርቡ በሳይንሳዊ ዘርፍ የተደረገ አንድ ጥናት አስገራሚ ግኝት ይፋ አድርጓል። ጥናቱ እንደሚያመለክተው፣ ከወንዶች ብብት ላብ ውስጥ... read more
አሜሪካ ከዩኔስኮ ለመውጣት በዝግጅት ላይ ነች ተባለ
ሐምሌ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)አሜሪካ የተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) አባልነቷን ለማቋረጥ እየተዘጋጀች መሆኑ ታውቋል።
ይህ ውሳኔ የፕሬዚዳንት ዶናልድ... read more
ኢሬቻን ከፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ነጻ በሆነ መልኩ የኦሮሞ አባ ገዳዎች ህብረት ባስቀመጡት አቅጣጫ መሰረት ብቻ ማክበር እንደሚገባ ተገለጸ
መስከረም 19 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) እንደ ከዚህ ቀደሙ ሁሉ ዘንድሮም በዓሉ በሚከበርባቸው ሁሉም አከባቢዎች በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ቅድመ በቂ... read more
ምላሽ ይስጡ