እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር የእስራኤል አትሌቶች ከዓለም አቀፍ ውድድሮች እንዲታገዱ ጠየቁ
መስከረም 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የስፔን ጠቅላይ ሚኒስትር ፔድሮ ሳንቼዝ፣ በእስራኤል አትሌቶች ላይ የዓለም አቀፍ እገዳ እንዲጣል ጥሪ ማቅረባቸው ተገለጸ።... read more
ባለፉት 6 ወራት ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው ከመጡት ውስጥ 25ሺሕ 581ዱ ብቻ ተገቢውን መስፈርት ያሟሉ መሆናቸውን የሲቭል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ገለጸ
ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው ከመጡት ውስጥ 25ሺህ 581ዱ ብቻ በመዲናዋ የሚጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ መሆናቸውን የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ።
ኤጀንሲው... read more
የሰሜን ኮሪያው መሪ እህት ከአሜሪካ ጋር በኑክሌር ትጥቅ ማስፈታት ዙሪያ የሚደረግ ንግግር እንደማይኖር ገለጹ
ሐምሌ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ኃያል እህት ኪም ዮ ጆንግ፣ ከአሜሪካ ጋር በኑክሌር ትጥቅ ማስፈታት... read more
በሃዋሳ ጅቦች በቀን የሚጎበኙበት ሥፍራ በመዘጋጀቱ ተጨማሪ የቱሪስት መዳረሻ እየሆነ እንደሚገኝ ተገለጸ
በሃረሪ ክልል በስፋት ጅቦችን በማላመድ ለቱሪስት የማስጎብኘት እንቅስቃሴ በቱሪዝም ዘርፉ የሚታወቅ ነው።በልዩ ሁኔታ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሃዋሳም ጅቦች በቀን የሚጎበኙበትን... read more
ኢራን ከአምስት ቀናት በኋላ የተወሰኑ የስልክ ጥሪ አገልግሎቶችን መፍቀድ ጀመረች
ጥር 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኢራን ለሁለት ሳምንታት የቀጠለውን መጠነ ሰፊ ተቃውሞ ተከትሎ መንግስት ጥሎት የነበረውን የኮሙኒኬሽን እገዳ በከፊል ማንሳቱ ተገለጸ።... read more
የዓለምን ቀልብ የሳበው የሰሜን ኮሪያ የባህር ላይ ወታደራዊ ጉልበት ትርኢት
ሚያዚያ 06 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን በባህር ኃይል የጦር መርከብ ላይ በመገኘት፣ አዳዲስ የክሩዝ እና... read more
ጅቡቲያዊው የ60 ዓመቱ አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽነር
ፈረንሳይኛ ፣ እንግሊዘኛ ፣ አረበኛ ፣ አፋረኛና ሱማለኛ አቀላጥፈው ይናገራሉ። ባለፉት ሃያ አመታትም በእነዚህ ቋንቋዎች የዲፕሎማሲ ስራውን አሳልጠዋል ።
መሀሙድ የሱፍ... read more
“ከኢራን ጋር ያለው ጦርነት በጥሩ ሁኔታ ላይ ይገኛል፤ በቅርቡም ይጠናቀቃል” – ፕሬዝዳንት ትራምፕ
ሚያዝያ 09 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ)፦ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከመካከለኛው ምስራቅ ወታደራዊ ውጥረት ጋር በተያያዘ በሰጡት አዲስ መግለጫ፣... read more
የ13 ዓመት ህጻንን መንገድ ላይ ጠብቆ አስገድዶ የደፈረው ግለሠብ በፅኑ እስራት ተቀጣ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተከሳሽ እሠየ ደባሽ የተባለ ግለሰብ በደሐና ወረዳ 014 ቀበሌ ግራር ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ በ2016 ዓ/ም የ13... read more
የአሜሪካ መንግሥት ሥራ መቋረጥ አደጋ ሊገጥመው እንደሚችል ዋይት ሃውስ አስታወቀ
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዩናይትድ ስቴትስ ዋይት ሃውስ፣ የፌዴራል ሴኔት የፌዴራል ኤጀንሲዎች ወጪ የሚሸፍነውን ረቂቅ ሕግ (Spending Bill) በጊዜው... read more
ምላሽ ይስጡ