እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
በአደባባይ በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በህግ እውቅና የሌላቸው አርማዎች መጠቀም እና ግጭት ቀስቃሽ መልዕክትን ማስተላለፍ እንደማይፈቀድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ መንገዶች የጥምቀት በዓል አላማን የማያንጸባርቁ ድርጊቶችን መፈጸም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
የውጩን የባህል አከባበር መቀላቀል የባህል ወረራ አይደለም ተባለ
https://youtu.be/g_5NdO8hL78
read more
በበዓል ወቅት የሚያጋጥሙ ሃሰተኛ የብር ኖት ስርጭት እና ህገ ወጥ ግብይትን ለመቆጣጠር ዲጂታል የመገበያያ አማራጮችን መጠቀም እንደሚገባ ተጠቆመ
ታኅሳስ 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) መጪውን የገና በዓል አስመልክቶ በሚደረገው ግብይት ህገ ወጥ የንግድ እና የማጭበርበር እንቅስቃሴ እንዳያጋጥም ጥንቃቄ ማድረግ... read more
ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ አገራት እንደ ማዕድን ያሉ የተፈጥሮ ሀብቶች ስለምን የግጭት የስዕበት ማእከል ሆኑ? በአስተዳደር እና የህግ ማዕቀፍ ችግር ወይስ የተፈጥሮ ሀብቱ በባህሪው ግጭትን ሳቢ ስለሆነ?
አፍሪካ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት ቢኖራትም ሀብቱን ለልማት አውሎ የዜጎችን ሕይወት መቀየር፤ አህጉሪቱንም ከድህነት ማውጣት ግን አለመቻሉን የአህጉሪቱን ጉዳይን በቅርበት የሚከታተሉ... read more

ደረጃ የወጣላቸው ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም እንዳለባቸው ተገለጸ
አስገዳጅ ደረጃ የወጣላቸው ሁሉም ምርቶች ብሔራዊ የደረጃ ምልክት መጠቀም እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የኢንስቲትዩቱ የሕዝብ ግንኙነት ስራ አስፈጻሚ ብሩክ ሀብቴ... read more
ለአዶላ ወዮ ከተማ ስታድየም ማደሻ ገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ-ግብር ሊካሄድ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኦሮሚያ ክልል ጉጂ ዞን አዶላ ወዮ ከተማ የሚገኘውን ስታድየም ለማሳደስ ገቢ ሊሰባሰብ መሆኑን የአዶላ ወዮ ከተማና... read more
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
ኅዳር 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 40ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ... read more

የ2025 አፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ከጂቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት የማስገባት ስራ መቀጠሉ ተገለጸ
በ2025 በጀት ዓመት የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን ስራ እስካሁን 6 የዩሪያ እና የዳፕ ማዳበሪያ የጫኑ መርከቦች ጂቡቲ ደርሰው ጭነታቸውን በማራገፍ የአፈር... read more

ደመወዝ ያልተከፈላቸው የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች ቅሬታ
👉የጣና በለስ #ስኳር ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚተዳደር ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመብራት የሃይል መቆራረጥና በአገዳ ምርት እጥረት ምክንያት... read more

የሲጋራ መለኮሻ (ላይተር) ጊዜያዊ የማስቀመጫ ስፍራ ውስጥ ጭስ በመከሰቱ የሃገር ውስጥ መንገደኞች መግቢያና መወጫ ህንጻ ተዘግቷል -የኢትዮጵያ አየር መንገድ
ዛሬ ጥር 28 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሀገር ውስጥ መንገደኞች ማስተናገጃ ሕንፃ ውስጥ ወደ... read more
ምላሽ ይስጡ