ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
አፍሪካ ላይ የፍልሚያ ሻምፒዮና ይደረጋል
በርካታ የእግርኳስ ቤተሰቦች የአለማችን ትልቁ የሀገራት የውድድር መድረክ የሆነው የአለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በአህጉራችን አፍሪካ ላይ እንዲከናወን ፊፋ እድሉን... read more
ምክር ቤቱ የነዳጅ ውጤቶች ግብይት ሥርዓትን ለመደንገግ የተዘጋጀውን ረቂቅ አዋጅ አጸደቀ
ሙሉ የምክርቤቱ ውሎ እንደሚከተለው ቀርቧል 👉
https://youtu.be/KxLHyJXo2rY
read more
ትራምፕ ስለጤናቸው ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጡ
👉 ‘በሕይወቴ እንደ አሁን ጤንነት ተሰምቶኝ አያውቅም’ ብለዋል
ነሐሴ 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የጤና ሁኔታቸው እያሽቆለቆለ ነው በሚል... read more
በመዲናዋ ዛሬ ሌሊት ያጋጠመው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ
የካቲት 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮዛሬ ከሌሊቱ 10:35 ሰዓት ላይ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ሀብተጊዮርጊስ ድልድይ አካባቢ በመኖሪያና ንግድ... read more
የዩኤስ ኤድ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ ለስደተኞች መቅረብ ከሚገባው ምግብ ውስጥ 40 በመቶ ብቻ እየቀረበ ነው ተባለ
ሕዳር 15 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የስደተኞችና ከስደት ተመላሽ አገልግሎት የዩኤስ ኤድ ድጋፍ ሙሉ በሙሉ መቋረጡን ተከትሎ ለስደተኞቹ መቅረበ ከሚገባው ምግብ ውስጥ... read more
ፕሬዝደንት ትራምፕ የፌዴራል ሪዘርቭ ገዢ የሆኑትን ሊሳ ኩክን ‘በሞርጌጅ ማጭበርበር’ ወንጀል ከስልጣናቸው አነሱ
ነሐሴ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የፌዴራል ሪዘርቭ ባንክ ገዢ የሆኑትን ሊሳ ኩክን በሞርጌጅ ማጭበርበር ወንጀል... read more
ኢትዮ ቴሌኮም ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልገው ገለጸ
ታኅሳስ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ገጠራማ የሃገሪቱ ክፍሎች ለአገልግሎት ማስፋፊያ ስራ ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንሚያስፈልግ... read more
የጤናማ ያልሆነ አመጋገብ ቁጥጥር አዋጅ እንዲጸድቅ የሲቪል ማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ ሰጠ
ጥቅምት 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ የሚያስከትለው የጤና ቀውስ እየተባባሰ በመምጣቱ፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በጤናማ ያልሆነ አመጋገብ... read more
ራሱን “የቅማንት ታጣቂ ቡድን” ብሎ የሚጠራው ኀይል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ለመቀበል ስምምነት ላይ መድረሱ ተገለጸ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ መቃ ቀበሌ ከሚንቀሳቀሱ የታጣቂ ተወካዮች ጋር ውይይት መካሄዱ ተገለጸ፡፡ በውይይቱ በመቃ... read more
የጫት ምርት በህገ ወጥ መንገድ ለመውጣት ተጋላጭ መሆኑ ጥራቱ ላይ ችግር ፈጥሯል ተባለ
ወደ ተለያዩ ሀገራት አንዳንድ ምርቶች ሲላኩ በጥራት መጓደል እንዲሁም በህገወጥ ግብይት ምክንያት በሚፈለገው ልክ ገቢ እንዳይገኝ ተግዳሮት መሆኑ ይገለፃል፡፡
ኢትዮጵያ ወደ... read more
ምላሽ ይስጡ