ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
ቀጠናዊ ጉዳዮችን የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም መሰረት በማድረግ መሆን እንዳለበት ባለሙያዎች ገለጹ
በውጭ ቋንቋዎችም ሆነ በሀገር ውስጥ ቋንቋ የሚሰሩ ዘገባዎች የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም ባከበረ መልኩ መሆን እንደሚገባው የሚዲያና የጥናት ተቋማት ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
102 ዓመቱ ጃፓናዊ አዛውንት የፉጂ ተራራን በመውጣት የዓለም ክብረ ወሰን አስመዘገቡ
ነሐሴ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በጃፓን የ102 ዓመቱ አዛውንት ኮኪቺ አኩዛዋ የፉጂ ተራራን በመውጣት የአለማችን ትልቁ የዕድሜ ባለፀጋ ተራራ ወጪ በመሆን... read more
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ሥር የሰደደ የደም ሥር እጥረት (Chronic Venous Insufficiency) እንዳለባቸው ተረጋገጠ
ሐምሌ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በታችኛው እግራቸው እብጠት ምክንያት በተደረገላቸው የህክምና ምርመራ፣ ሥር የሰደደ የደም ሥር እጥረት... read more
እስራኤል እና ሃማስ በዩናይትድ ስቴትስ የተደገፈውን የተኩስ አቁም ሁለተኛ ምዕራፍ በቅርቡ ይጀምራሉ
ሕዳር 29 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እስራኤል እና የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሃማስ የረዥም ጊዜ የሰላም ዕቅድ... read more
በኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን መካከል ለሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት የሚሳተፉ ስራ ተቋራጮችን የተመለከተ መስፈርት መዘጋጀቱ ተገለጸ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቅርቡ ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የ738 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ብድር መፍቀዷ እና በገንዘቡም በሁለቱ ሃገራት... read more
85ኛዉ የአገዉ የፈረሰኞች ማህበር ዓመታዊ በዓል ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ
የአገው ፈረሰኞች ማህበር ዓመታዊ በዓል ከ4 ሺህ 500 በላይ ፈረሰኞች እና ከ500 በላይ እግረኞች እንዲሁም የክብር እንግዶች በተገኙበት ዘንድሮ ለ85ኛ... read more
በመዲናዋ የተከናወኑ ትልልቅ ጉባዔዎች የሆቴል ዘርፉ እንዲነቃቃ እና በቀጣይም ለሚዘጋጁ ሁነቶች እራሳቸውን እንዲያዘጋጁ እድል የፈጠረ ነው ተባለ
መስከረም 06 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) ኢትዮጵያ ከጷጉሜ 1 እስከ ጷጉሜ 5 ድረስ የሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ እና የሁለተኛው... read more
የአርበኞች ቀንና የኋላ ታሪካቸው
👉
https://youtu.be/8PGo7h-L6zU
read more
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት... read more
የትራፊክ አደጋ አሁን ላይ በሽርፍራፊ ሰከንዶች ከ20 እስከ 60 ሰዎችን እየነጠቀን ነዉ ተባለ
የኮቪድ 19 ወረርሽ ዓለም ላይ በተከሰተበት ወቅት በሽታውን ለመግታት መገናኛ ብዙሃንን ጨምሮ በርካታ ያደረጉት ርብርብ ውጤት ማስመዝገቡን ብዙዎች ይስማሙበታል፡፡
የመንገድ ደህንነትና... read more
ምላሽ ይስጡ