ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
የሽግግር መንግስት ጥያቄና ኢ-ህገ መንግስታዊነት…
🔰ከኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ጋር የተደረገ ልዩ ቆይታ
https://youtu.be/ppufL2H7EWM
read more
በአሰቃቂ ሁኔታ የግድያ ወንጀል በፈፀመ ወንጀለኛ ላይ የእድሜ ልክ ፅኑ እስራት ተወሰነ
መጋቢት 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀቤና ልዩ ወረዳ በሪሙጋ ቀበሌ በአሰቃቂ ሁኔታ የግድያ ወንጀል በፈፀመ ወንጀለኛ ላይ... read more
በበጀት ዓመቱ ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው ተባለ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በዚህ አመት እንደ ሀገር ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ በትኩረት... read more
ድጋፍ የሚሹት በጎ አድራጎት ድርጅቶች..👉
https://youtu.be/eMP3cELi4bk
read more
ድምፃዊ ዓምደ-ገብርኤል አድማሱ አዲሱን “ወሄነት” የሚል መጠሪያ ያለውን ሶስተኛ አልበሙን የፊታችን እሁድ ለሙዚቃ አፍቃርያን ሊያቀርብ ነው
ሰኔ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከአሁን በፊት "ሰበበር ኤነዌ" እና "ሟን ያትገፍሬ" በተሰኙት ሁለት የጉራጌኛ አልበሞቹ እንዲሁም በተለየ መልኩ "እያ ኧረሙድን... read more
በታይዋን ግድብ በመፍረሱ ምክንያት የ17 ሰዎች ሕይወት አለፈ
መስከረም 14 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በታይዋን ደሴት ላይ በሚገኝ አንድ ሰው ሰራሽ ሐይቅ ግድብ በመፍረሱ ምክንያት በደረሰው አደጋ 17... read more
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more
የቴኳንዶ ስፖርት በበጀት ችግር ምክንያት የታሰበውን ያህል እያደገ አለመሆኑ ተገለጸ
እንደ ሀገር ህብረተሰቡ እንዲሁም ስፖርቱን ከመንግስት በተጨማሪ ይደግፋሉ ተብለዉ የሚታሰቡ ባለሀብቶች ስለ ቴኳንዶ ስፖርት ግንዛቤው ስለሌላቸው ተደጋጋሚ የበጀት እጥረት እንዲገጥመው... read more
በአማራ ክልል ያለው ግጭት ከቀጠለ በርካታ ወገኖች ለአዕምሮ ጤና ችግር ይጋለጣሉ ተባለ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ከሕወሀት ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ ግጭቶች እና ውጥረቶች በተማሪዎች፣ በሴቶች፣... read more
በመዲናዋ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጀምሮ የተላላፊ በሽታ ልየታ መጀመሩ ተገለፀ
ሕዳር 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጂንካ ከተማ የተስተዋለውን የማርቨርግ ቫይረስን ተከትሎ በአዲስ አበባ ከተማ የቅድመ መከላከል ስራ መጀመሩን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ... read more
ምላሽ ይስጡ