ግንቦት 05 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ብዙ ሰዎች በአፍንጫቸው የታችኛው ክፍል ላይ አግድም የሆነ መስመር ወይም እጥፋት ሲኖር ይስተዋላል። ይህ ምልክት በሕክምናው ዘርፍ “ትራንስቨርስ ናዘል ላይን” (transverse nasal line) ተብሎ የሚጠራ ሲሆን፣ አብዛኛውን ጊዜ የቆዳ ስፔሻሊስቶች ለረጅም ጊዜ የዘለቀ የአለርጂ ምልክት አድርገው ይወስዱታል።
ይህ መስመር ሊፈጠር የሚችለው “አለርጂክ ሳሉት” በሚባለው ድርጊት ምክንያት ነው። የአፍንጫ ማሳከክ እና መጨናነቅ ያለባቸው ሰዎች ለዓመታት በእጃቸው መዳፍ አፍንጫቸውን ወደ ላይ በመግፋት ሲያሹት፣ ግፊቱ ቆዳው ላይ ዘላቂ የሆነ መስመር እንዲፈጠር ያደርጋል ነው የተባለው።
በአፍንጫዎ ላይ እንዲህ ዓይነት መስመር ካለ፣ የእርስዎ በሽታ የመከላከል ሥርዓት (immune system) ለዓመታት ከአለርጂ ጋር በዝምታ ሲታገል መቆየቱን የሚያሳይ ግልጽ ምልክት ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ማሳሰቢያ፦ ይህ መረጃ ለግንዛቤ ያህል ብቻ የቀረበ ነው።
__
ሀሳብ እና’ሳ’ፍራለን
Related Posts
ዘመናዊ የመንገድ ደህንነት ባለመኖሩ አካል ጉዳተኞች ለትራፊክ አደጋ እየተጋለጡ ነው ተባለ
ሰኔ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ዘመናዊ የመንገድ ግንባታ እየተሰራ ቢሆንም፣ አካል ጉዳተኞችን ያማከለ አለመሆኑን... read more
የጦርነቱ ዋነኛ መነሻ ምክንያት ምንድነው?
ሰኔ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በእስራኤል እና በኢራን መካከል ያለው ግጭት የአጭር ጊዜ ክስተት ሳይሆን ለበርካታ አስርት ዓመታት የዘለቀ ውስብስብና የተደራረበ... read more
በትግራይ ክልል የተፈጠረውን የነዳጅ እጥረት ለመፍታት ጥናት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
ላለፉት ወራት በትግራይ ክልል የተፈጠረው የነዳጅ እጥረት ከፍተኛ የሆነ የኑሮ ውድነትና ተገቢ ያልሆነ መስተጓጎልን ሲፈጥር እንደነበር ይታወሳል፤ ይህንንም ተከትሎ ችግሩን... read more
በቅርቡ ለቁጥጥር አመቺ የሆነ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ እንደሚደረግ የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ
ጥር 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ጉባዔ የነዳጅ ውጤቶችን የግብይት ሥርዓት ለመደንገግ የተዘጋጀውን... read more
ዩናይትድ ስቴትስ የፍልስጤምን እውቅና በተመለከተ የፈረንሳይን ዕቅድ ‘በፅኑ እንደምትቃወም’ ገለጸች
👉ሳውዲ አረቢያ ግን 'ታሪካዊ ውሳኔ' ስትል አመሰገነች::
ሐምሌ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)አሜሪካ ፍልስጤምን እንደ መንግስት እውቅና ለመስጠት የፈረንሳይ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን... read more
🛑 ፍጥነት ገዳይ ነው፡ የፍጥነት ወሰንን በማክበር ሕይወትን እንታደግ!🛑
ትራፊክ አደጋ የብዙ ንጹሃን ዜጎች ሕይወት የሚቀጥፍ፣ ቤተሰብን የሚያፈርስ እና አገርን በከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ኪሳራ የሚጎዳ ዋነኛ ችግር ነው። በየቀኑ በዓለምና... read more
በግ እየጠበቀች የነበረችን የ9 ዓመት ህጻን አስገድዶ የደፈረ የ60 ዓመት አዛውንት በጽኑ እስራት ተቀጣ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ቦረዳ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ተከሳሽ አቶ እሳቱ ዳንጎረ የተባለው የ60 ዓመት አዛውንት ጽኑ እስራት የተወሰነበት... read more
የኢትዮጵያ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት በሚቀጥሉት 4 ወራት እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ
በተያዘው አመት መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የስነ-ህዝብና ጤና ቆጠራ ባለፉት 8 ወራት ውስጥ በሁሉም የሃገሪቱ ክልሎች በተሰራው ስራ ከግማሽ በላይ... read more
በአደባባይ በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በህግ እውቅና የሌላቸው አርማዎች መጠቀም እና ግጭት ቀስቃሽ መልዕክትን ማስተላለፍ እንደማይፈቀድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ መንገዶች የጥምቀት በዓል አላማን የማያንጸባርቁ ድርጊቶችን መፈጸም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
በክልል ከተሞች በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦችን መቆጣጠር ባለመቻሉ በርካታ የማህበረሰብ ክፍሎች ለችግር እየተጋለጡ ነው ተብሏል
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፉት ጊዜያት በመዲናዋ በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ አካላት ህገ-ወጥ ድርጊትን መቆጣጠር ተችሏል ቢባልም፤ አሁንም ድረስ... read more
ምላሽ ይስጡ