በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ እንደ ኢጋድ ያሉ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ታዛቢ ሆነው እንደሚሳተፉና 1 ሺህ 1 መቶ 31 የሚሆኑ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችም ዘገባ ለማቅረብ ተሳታፊ እንደሚሆኑ ተገለጸ