በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
ኢትዮጵያ የጅቡቲን ውሳኔ ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ መመልከት እንደሚገባት ተጠቆመ
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ... read more
ላሚን ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ መሆኑ ተረጋገጠ
ሕዳር 02 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የስፔን ብሔራዊ ቡድን እና የባርሴሎና እግር ኳስ ክለብ በላሚን ያማል ጉዳይ የገቡበት ውዝግብና አለመግባባት እንደቀጠለ... read more
እንስሳትን ወደ ድንጋይነት የሚቀይር የሰሜን ታንዛኒያ አስፈሪ ተአምር
ሐምሌ 29 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሰሜን ታንዛኒያ የሚገኘው የናይትሮን ሐይቅ፣ እንስሳትን ወደ ድንጋይነት የመቀየር ኃይል ያለው አስገራሚና ገዳይ የውሃ አካል... read more
ኢሚግሬሽን ውስጥ የሚታየው ብልሹ አሰራርና መፍትሄው
https://youtu.be/df_HeM5X-Ws
read more
ሀሰተኛ የውጭ ሀገር ገንዘቦችን ሲመነዝሩ የነበሩ ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያጣራ መሆኑን የቦሌ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለጸ
ሐምሌ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ዮርዳኖስ ዓለምሰገድ፣ ሄዋን ግደይ እና እስከዳር ወሰን የተባሉ ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈፀሙት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12... read more
የዉጭ ሃገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤትነትን የሚወስነዉ አዋጅ ህገ-መንግስታዊ ተቃርኖ የለበትም ተባለ
ሰኔ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የውጭ ሀገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለ ይዞታ የሚያደረጋቸው ረቂቅ አዋጅ ህገ መንግስታዊ መርሆችን ማዕከል... read more
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት እንዲጠናከር ማስቻሉ ተገለጸ
ሐምሌ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ የአገርን የደን ሽፋን መጠን በማሳደግ፣ የአየር ንብረት ለውጥን ተከትሎ ሊከሰት የሚችለውን... read more
የበቆሎ ፀጉር (ሐር) ለኩላሊት፣ ለስኳርና ለብግነት ተፈጥሯዊ መድኃኒት መሆኑ በሳይንስ ተረጋገጠ
ሐምሌ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በብዙዎች ዘንድ አረም ወይም ከንቱ ተብሎ የሚታሰበው የበቆሎ ፀጉር (Corn Silk)፣ ለተለያዩ የጤና እክሎች ተፈጥሯዊ... read more
የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶችን የማጠናከሪያ ትምህርት ከመስጠት ባለፈ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ ያሉ ክፍተቶችን መፈተሸ ይገባል ተባለ
ሐምሌ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ከሆነ በኋላ ምንም ተማሪ ለማያሳልፉ 700 ያህል... read more
ምላሽ ይስጡ