በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
በገና በዓል ከ50 በላይ አሸከርካሪዎች ጠጥተው ሲያሽከረክሩ መገኘታቸውና መቀጣታቸዉ ተገለጸ
ጥር 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በ9ኙ ክፍለከተሞች በተመረጡ ቦታዎች በተካሄደ ቁጥጥር የአልኮል ትንፋሽ ምርመራ ከተደረገላቸው 1 ሺ... read more
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚፈጠሩ ሃይቆች በ72 ማህበራት ተደራጅተው የአሳ ማስገር ስራ እንደሚሰሩ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አስታወቀ
ኅዳር 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫነት ባሻገር፤ ተጨማሪ ግድቦችንና ሐይቆችን በመፍጠር በዓሳ ሃብት ላይም... read more
አንዳንድ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከተሳትፎ ባገለሉበት የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ስራ የምሉዕነት ጥያቄ ይፈጥር ይሆን?
https://youtu.be/GMdAgqmHldo
read more
በሆሮ ጉዱሩ እና በፊንጫ ስኳር ፋብሪካ የኃይል አቅርቦት መቋረጡ ተገለጸ
የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ - ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን... read more
ኮሚሽኑ አጀንዳ ለማሰባሰብ ወደ ሌሎች አህጉራት እና ሀገራት በሚሄድበት ጊዜ ኮሚሽኑን ለመቀበል ቅድም ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ገለጸ
ሐምሌ 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከዚህ ቀደም ዲያስፖራው ማህበረሰብ በበየነ መረብ እና በሌሎች አማራጮች ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳውን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣... read more
ኪም ጆንግ ኡን ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) ያለው የጦር ድሮን ማልማት ‘ቀዳሚ ትኩረት’ ነው አሉ
መስከረም 09 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን፣ ሀገራቸው ሰው ሰራሽ አስታውሎትን ያካተተ የጦር ድሮኖችን ማልማት ወታደራዊ... read more
በህንጻዎች ክብደት የተነሳ ኒው ዮርክ ከተማ እየሰጠመች ነው
ሕዳር 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በአሜሪካ የሚገኘው ታላቁ የኒው ዮርክ ከተማ በየዓመቱ ቀስ በቀስ እየሰጠመ መሆኑን የሚያሳይ አዲስ አስደንጋጭ ጥናት በቅርቡ... read more
የካቲት 12 ሆስፒታልን ወደ ዩኒቨርሲቲነት ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት የባለሙያ እጥረት ተግዳሮት መፍጠሩ ተገለጸ
በርካታ የጤና ባለሙያዎችን በማፍራት 102 ዓመታትን ያስቆጠረው የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2016 ዓ.ም ባስቀመጠው የ10 አመት የስትራቴጂ ዕቅድ ኮሌጁን... read more
በኦሮሚያና በአማራ ክልል የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኦሮሚያና አማራ ክልል ባሉ ህዝቦች መካከል ዳግም የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት ለማስጀመር ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን አባ... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
ምላሽ ይስጡ