በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
እስከ ግንቦት በሚቆየው የበልግ ወራት የሚኖረው የአየር ሁኔታ በደቡቡ የሃገሪቱ ክፍል ላሉ አርብቶ አደሮች ምቹ እንደሚሆን ተገለጸ
በኢትዮጲያ ሜትሮሎጂ ኢኒስቲትዩት የትንበያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አሳምነዉ ተሾመ በሃገራችን ካሉ 3 ወቅቶች አሁን ያለንበት የበልግ ወቅት በተለይም... read more
አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ህብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ የሚደረጉ ጥረቶች አሁንም መቀጠል እንዳለባቸዉ ተጠቆመ
38ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በመጪዉ ቅዳሜና እሁድ እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡
ህብረቱ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ አጀንዳዎችን በማንሳት በጉባዔው ካሉ የህብረቱ መሪዎችን የማወያየት... read more
በግድቡ ግንባታ ወቅት የነበሩት ፈተናዎችን ለመቋቋም የታየውን ሀገራዊ አቋም በድህረ ምረቃውም ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ
ጥቅምት 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ቅድመ ግንባታ እና በግንባታው ሒደት የነበሩ ፈተናዎች የተቀለበሱበት መንገድ፤ በድህረ ምረቃውም መቀጠል... read more
የቀድሞው የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዝዳንት ጆሴፍ ካቢላ በሃገር ክህደት እና በጦር ወንጀል ክስ የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ካቢላ የኤም 23 አማፂ ቡድንን በመደገፍ በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክልል ከፍተኛ ውድመት ያደረሰውን ወንጀል ፈጽመዋል ሲል የሃገሪቱ... read more
ኢትዮጵያ የአለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ከምታደርገው ጥረት ጎን ለጎን በቴክኖሎጂ የታገዘ የንግድ ስርዓት መገንባት እንዳለባት ተገለጸ
ኢትዮጵያ በአለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ከምታደርገው ጥረት ጎን ለጎን በቴክኖሎጂ የታገዘ የንግድ ስርዓት መገንባት እንደሚገባ ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለጹት በንግድና... read more
በአማራ ክልል ያለው ግጭት ከቀጠለ በርካታ ወገኖች ለአዕምሮ ጤና ችግር ይጋለጣሉ ተባለ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ከሕወሀት ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ ግጭቶች እና ውጥረቶች በተማሪዎች፣ በሴቶች፣... read more
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት በ5 ዘርፎች ተዘጋጅተው ከቀረቡለት 63 ደረጃዎች 34ቱን ማፅደቁ ተገለፀ
የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በ5 ዘርፎች ተዘጋጅተው ከቀረቡለት 63 አስገዳጅ እና ሌሎችም የኢትዮጵያ ደረጃዎች 34ቱን ማፅደቁን የኢንስቲትዩቱ... read more
ከስደት ለተመለሱ ዜጎች የስነልቦና ድጋፍ ለመስጠት ስምምነት ተፈረመ
መስከረም 19 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የተሻለ ኑሮና ገቢን ለማግኘት በማሰብ ወደ ተለያዩ የውጭ ሀገራት የሚያቀኑ የዜጎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑ... read more
በሶማሊያ በወታደራዊ ዘመቻ ጥቃት የአልሸባብ ከፍተኛ መሪን ጨምሮ 45 አሸባሪዎች መገደላቸው ተገለጸ
የአገሪቱ ብሄራዊ መረጃና ደህንነት ኤጀንሲ በሂራን ክልል ኤል-ሀረሪ አካባቢ ማክሰኞ እና ረቡዕ ለሁለት ቀናት በደረሠው የዘመቻ ጥቃት 45 'የአሸባሪ ተዋጊዎች... read more
በዘመቻ በተደረገው የፖሊዮ ክትባት በ4 ቀናት ውስጥ ከ13 ሚሊየን በላይ ህፃናት መከተባቸው ተገለጸ
ህፃናት ላይ የሚከሰተውን ፖሊዮ እና ተጓዳኝ በሽታዎችን ለመቀነስ ከ5 ዓመት በታች ለሆኑ ህፃናት ከየካቲት 14 እስስ 17 ቀን 2017... read more
ምላሽ ይስጡ