በጥቂት ሰዎች ኃላፊነት የጎደለው ውሳኔ የትግራይ ሕዝብ የህልውና ስጋት ተደቅኖበታል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ