ጂቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት(IOM) ጋር በመተባበር በህገ ወጥ መልኩ ከሃገር የወጡ 220 ፍልሰተኞችን በባቡር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
ህጋዊ ያልሆነ መንገድ መከተል በግለሰብ፣ በቤተሰብ ሆነ እንደ ሀገር ከሚያስከፍለን ዋጋ በመገንዘብ ራሳችንን ከአደጋ መጠበቅ እንዳለብንም አስገንዝቧል፡፡
ጂቡቲ ከሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት(IOM) ጋር በመተባበር በህገ ወጥ መልኩ ከሃገር የወጡ 220 ፍልሰተኞችን በባቡር ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለሱ ማድረጉን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡
ህጋዊ ያልሆነ መንገድ መከተል በግለሰብ፣ በቤተሰብ ሆነ እንደ ሀገር ከሚያስከፍለን ዋጋ በመገንዘብ ራሳችንን ከአደጋ መጠበቅ እንዳለብንም አስገንዝቧል፡፡
ምላሽ ይስጡ