Related Posts

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more

አሁንም ድረስ በተለያዩ መንገዶች በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ ሀገራት መኖራቸው ተገለጸ
ኢትዮጵያ በተለያዩ ጊዜያት ሉዓላዊነቷን የሚገዳደሩ የውጭ ሀይሎች ሲገጥሟት እንደነበር ይታወቃል፡፡
ይህ አይነቱን ጣልቃ ገብነት ለማስወገድ የሀገር ሀብትን በአግባቡ መጠቀም አስፈላጊ መሆኑን... read more
በመሬት የይዞታ ማረጋገጥ ስራ ላይ ለሚነሱ ችግሮች በወረቀት ያለው ሰነድ ህጋዊ ሆኖ እንደሚቀርብ ተገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮጵያ የመሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ላይ በዲጅታልና በወረቀት ሆኖ በሚቀርብበት ወቅት የሚፈጠሩ ቅሬታዎችና ክፍተቶች ካሉ... read more
የ13 ዓመት ህጻንን መንገድ ላይ ጠብቆ አስገድዶ የደፈረው ግለሠብ በፅኑ እስራት ተቀጣ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተከሳሽ እሠየ ደባሽ የተባለ ግለሰብ በደሐና ወረዳ 014 ቀበሌ ግራር ተብሎ ከሚጠራው ስፍራ በ2016 ዓ/ም የ13... read more

የውጫሌ የውል ስምምነት የተደረገበት ቦታን መስታወስ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በተፈለገው ልክ አለመሆኑ ተገለጸ
የዉጫሌ የዉል ስምምነት ለአድዋ ጦርነት መነሻ ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነዉ፡፡ ይህ ስምምነት የተደረገዉ አምባሳል ወረዳ በተገኘዉ በታሪካዊቷ ዉጫሌ መሆኑን የሚታወቅ... read more
ቢሮው ለአስተያየት መቀበያነት ይጠቀምበት የነበረው 94 17 የጥቆማ መስጫ መስመር አገልግሎት መስጠት ያቆመው በልማት ምክንያት ገመዱ በመቆረጡ ነው ተባለ
ኅዳር 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች ነዋሪዎች በትራንስፖርት ዘርፉ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ችግር ሲያጋጥማቸው ወደ 94 17 በመደወል... read more
ራሱን “የቅማንት ታጣቂ ቡድን” ብሎ የሚጠራው ኀይል የመንግሥትን የሰላም ጥሪ ለመቀበል ስምምነት ላይ መድረሱ ተገለጸ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በምዕራብ ጎንደር መተማ ወረዳ መቃ ቀበሌ ከሚንቀሳቀሱ የታጣቂ ተወካዮች ጋር ውይይት መካሄዱ ተገለጸ፡፡ በውይይቱ በመቃ... read more

ማረፊያ_እንግዳ
🔰‘‘ስራዬ መረበ’ሽ ነው፤ እሱን ደግሞ የማደርገው በቴአትር ነው!’’- ደራሲና ዳይሬክተር መዓዛ ወርቁ
ከደራሲና ዳይሬክተር መዓዛ ወርቁ ጋር የተደረገ ቆይታ 👉
https://youtu.be/Ik3kU3GWdgM
read more

የያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት አዳራሽ የተቀሩ ስራዎችን ለማጠናቀቅ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለጸ
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስር የሚገኘው ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኘው አዲሱ አዳራሽ ውስጥ የሚያስፍልጉ መገልገያ ግበቶችን የማሟላት ስራ እየተከናወነ... read more
ምላሽ ይስጡ