ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

የመምህራን የገቢ ምንጭና አቅም አነስተኛ መሆኑ ቢታወቅም መርህን ለመከተል ያህል ሃብት ማስመዝገቡ ተገቢ መሆኑ ተገለጸ
የመምህራን የገቢ ምንጭና አቅም አነስተኛ መሆኑ ቢታወቅም መርህን ለመከተል ያህል ሃብት ማስመዝገቡ ተገቢ መሆኑን የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታውቋል።
መምህራን ከእለት ገቢ... read more

ሶስት ተቋማት በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የቱሪዝም ሚኒስቴር በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ ዛሬ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ... read more

የሰሜን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክን የጎበኙ የውጭ አገር ቱሪስቶች ቁጥር በእጥፍ ጨምሯል ተባለ
የሰሜን ተራሮች ብሄራዊ ፓርክን ባለፉት ዘጠኝ ወራት የጎበኙ የውጭ አገር ቱሪስቶች ቁጥር ከቀደመው በእጥፍ መጨመሩን የፓርኩ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡
ብሄራዊ ፓርኩንና... read more

የቱሪዝም ሚኒስቴር ለ38ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ በሚደረገው ቅድመ ዝግጅት በ15 ሆቴሎች የድንገተኛ ፍተሻ ማድረጉ ተገለጸ
ጥር 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የካቲት 8 እና 9 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ለሚካሄደው 38ኛው የአፍሪካ መሪዎች ጉባኤ የቱሪዝም... read more

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ሙስናና ብልሹ አሰራርን ማስቀረት የሚያስችል ነው ተባለ
ከሰሞኑን የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን እንዲጎበኙት ተደርጓል፡፡
መናኸሪያ ሬዲዮ ያነጋገራቸው የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በእቅድ... read more

በዘርፉ በቂ የሰለጠነ የሰው ሃይል አለመኖር የቅርስ ጥገናና እድሳት ስራ ላይ ተግዳሮት መፍጠሩ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ቅርስ ባለስልጣን በመላ ሃገሪቱ ያሉ ቅርሶችን የነበረ ባህል፣ ታሪክና እሴታቸውን ሳይለቁ እንዲቆዩ ለማድረግ የቅርስ እደሳት ስራውን በስፋት እየሰራ መሆኑንና... read more

የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ስለ ኢትዮጵያ አዎንታዊ ሀሳብ ማንሳታቸው ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ሀገሪቱን ተመራጭ እንዲያደርጉ እድል የሚሰጥ ነዉ ተባለ
የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ዳሬክተሯ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ለመገናኛ... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እየተከተለው ያለው ጠበቅ ያለ አሰራር ፓርቲዎችን ለቀጣዩ ምርጫ የሚያጠናክር ነው ተባለ፡፡
እግዱ የተጣለባቸው ፓርቲዎች ግን ውሳኔው ተገቢነት እና ህጋዊ መሰረት የሌለው ነው ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያዊያን እንደ አገር በቅርቡ ከሚጠብቋቸው ትልልቅ ብሔራዊ ጉዳዮች መካከል... read more

ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሹመዋል
ሌተናል ጀኔራል ታደሰ ወረደ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ለአንድ ዓመት የስራ ዘመን በኃላፊነት እንደሚቆዩም ተገልጿል።
ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ... read more
ምላሽ ይስጡ