ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

ከ6ሺህ በላይ የግብይት ትስስር የሚፈጥር ኤክስፖ ሊካሄድ ነው
የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ታምርት በተሰኘው ንቅናቄ 288 ተሳታፊዎች ያሉት ከ6ሺህ በላይ የግብይት ትስስር የሚፈጥር ኤክስፖ ለ3ተኛ ጊዜ ከሚያዚያ 25 እስከ... read more

በአፋር ክልል ፈንታሌ አካባቢ ተገኘ ስለተባለው የሚቴን ጋዝ ጥናት የሚያደርግ የባለሙያ ቡድን ወደ ስፍራው መላኩ ተገለጸ
ኢሮፕያን ሳተላይት ባወጣው መረጃ በፈንታሌ ወረዳ ከወራት በፊት ሲከሰት የነበረውን የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ ባልተለመደ መልኩ ሚቴን የተሰኘ የተፈጥሮ ጋዝ መገኘቱን... read more
ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመሥራት መስማማታቸው ተገለጸ
ታኅሳስ 08 ቀን 2017 ዓ.ም(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ በተለያዩ ዘርፎች በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት መፈራረማቸው ተገልጿል፡፡
በስምምነቱ በሰላም እና ፀጥታ፣ ኢኮኖሚ... read more

የጤና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ቶራሲክ ሶሳይቲ የሙያ ማህበር ጋር በመተባበር 11ኛ ዓመታዊ ጉባኤውን አካሄደ
የቶራሲክ ሶሳይቲ የሙያ ማህበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ራሄል አርጋው በሰጡት መግለጫ የጤና ሚኒስቴር የህብረተሰቡን ጤና ለማሻሻልና ልንከላከላቸው በምንችላቸው በሽታዎች የሚከሰቱ ህመምና... read more

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ለስም እንዲኖር፤ በተግባር ግን እንዳይሰራ እየተደረገ ነው ተባለ
ባለፉት ጊዜያት ምክር ቤቱ በሀገራዊ የፖለቲካ፤ ማህበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሚያወጣቸው የአቋም ሪፖርቶች እንደነበሩ ይታወቃል፡፡
ሆኖም ዛሬ ላይ ምክር ቤቱ... read more

ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን መደገፍ የሁሉም ሃላፊነት በመሆኑ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ጥር 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ‘’ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለው’’ በሚል ሃሳብ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ የተሰበሰበ ገቢ... read more
♻️ዝክረ ቡልቻ ደመቅሳ
🔰በመናኸሪያ ሌማት ፕሮግራማችን ቅዳሜ ከ10፡00 - 11፡00 ይጠብቁን!
አዘጋጅ እና አቅራቢ ሱራፌል ዘላለም__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ... read more

በኢትዮጵያ በከፍተኛ ሁኔታ የሚጥል በሽታ መድሃኒት እጥረት መኖሩ ተገለጸ
በኢትዮጵያ የሚጥል በሽታ መድሐኒት እጥረት መኖሩን ኬር ኢፕሊብሲ ኢትዮጵያ የተሰኘ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነው ያስታወቀው፡፡
የበሽታው ታማሚዎች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ... read more
የሰላም ካውንስሉ የክልሉን ቀውስ ለመፍታት የሄደበት ርቀት አመርቂ አለመሆኑ ተገለጸ
Conflict Management and African Politics በሚለው መጽሃፉ ላይ ቴረንስ ላዮንስ ሲጠቅስ ፡ የአመለካከት ልዩነት፣ መቃረን፣ አለመግባባት ወይም መረጋጋትና አንድነትን የሚያጠፋና ያጠፋ እንደሆነ... read more

ገዳ ባንክ በሀሰት ስሜን በመጠቀም ሰራተኞችን እናስቀጥራለን በሚል የሚያጭበረብሩ ግለሰቦች እንዳሉ ገለጸ
አላግባብ የገዳ ባንክን ስም በመጠቀም ሰራተኞችን በባንኩ እናስቀጥራለን በሚል ገንዘብ ሲቀበሉ የነበሩ ህገወጦች እርምጃ እንደተወሰደባቸው ተገልጿል።
ከገዳ ባንክ ምስረታ አስቀድሞ ህገወጦች... read more
ምላሽ ይስጡ