ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የጣሪያ ግድግዳ/ንብረት ግብር ተብሎ የወጣውን መመሪያ ክስ በተመለከተ የፍርድ አፈጻጸም ፋይል ለመክፈት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን እናት ፓርቲ አስታወቀ
የንብረት ግብር ማስተባበሪያ ጊዜያዊ ፕሮጀክት ጽ/ቤት አጥንቶ ያቀረበው በአዲስ አበባ አስተዳደር ፋይናንስ ቢሮ አማካኝነት ሚያዝያ 3ቀን 2015 ዓም በተፃፈ ደብዳቤ... read more
ከ7 መቶ ሺህ በላይ ህፃናት የልጅነት ልምሻ /ፖሊዮ/ ክትባት መውሰዳቸው ተገለጸ
ታኅሳስ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በመጀመሪያ ዙር ከመስከረም 27 እስከ 30 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ቁጥራቸው 691 ሺህ 307 የሚሆኑ... read more
በአውስትራሊያ ከ60 በላይ ልጃገረዶች ላይ ጾታዊ ጥቃት የፈጸመው ግለሰብ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት
ኅዳር 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአውስትራሊያ ጨካኙ ሰው የሚል ቅጽል የተሰጠው ግለሰብ የቀድሞ የሕጻናት እንክብካቤ ሠራተኛ በነበረበት ጊዜ ወደ 70... read more
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካል የሆነዉ የጥቀር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ራስ ገዝ የማድረግ ስራዉ እስካሁን በተግባር አለመጀመሩ ተገለጸ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስር ከሚገኙ አምስት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነዉን የጥቁር አንበሳ... read more
ከዉጭ የሚገቡ ምርቶችን በሃገር ዉስጥ በማምረትና ለገበያ በማቅረብ ከ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት በተያዘው በጀት ዓመት በ9 ወራት ውስጥ 1 ሺህ 451 አምራች ኢንተርፕራይዞች ትስስር በመፍጠር 2 ሺህ 231 አነስተኛና... read more
ለሃገር እድገት እንቅፋት ሆኗል የተባለው የደረሰኝ ጉዳይ… 👉
https://youtu.be/CHYhpXmkmYs
read more
ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚወል ከ100 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ በሰብል መሸፈኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በየጊዜዉ በሚከሰቱ ሰዉ ሰራሽ እና ተፈጥሯዊ አደጋዎች ምክንያት የተረጂ ዜጎች ቁጥር መጨመሩ ይገለጻል፡፡
በዚህም ምክንያት ከቤት... read more
የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እስክታገኝ ድረስ ጥረት ማድረጋችን እንቀጥላለን አሉ
በጉባኤው ንግግር ያደረጉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በዚህ በ21ኛው ከፍለ ዘመን ያነሳችሁ ጥያቄ ተገቢና በቅርቡ... read more
በኢትዮጵያ በመገኛ ቦታቸው ተለይተው የሚታወቁ ጥራት ያላቸው ምርቶች በመልክዓ ምድራዊ አመላካች ሥርዓት በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ
አንድን ምርት የተመረተበት አካባቢ በሚሰጠው ጥራት ወይም ልዩ ባህሪ መሰረት አድርጎ ለሸማቾች እንደሚያቀርቡ ይታወቃል፡፡ በዘመናዊው የንግድ ስርዓት ውስጥም የተለያዩ ምርቶች... read more
ለሰዎች ጅራት ሰርተው እየገጠሙ ያሉት የጃፓን ሳይንቲስቶች
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ጃፓን የሚገኙ ሳይንቲስቶች፣ የሰውን ልጅ ሚዛን ለመጠበቅ የሚረዳ፣ የእንስሳትን ጅራት የሚመስል 'ሮቦቲክ ጅራት' በመንደፍ ፈተና... read more
ምላሽ ይስጡ