ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ለሩሲያ የዩክሬን የእርቅ ስምምነት እንድትፈጽም የተሻሻለ የአጭር ጊዜ ገደብ ሰጡ
ሐምሌ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ላይ የእርቅ ስምምነት እንድትፈጽም የቀድሞውን የጊዜ ገደብ በማሳጠር፣ ከ10... read more
የሩበን አሞሪም የመጀመሪያው ፈራሚ ዲዬጎ ሊዮን እንደሚሆን ይገመታል
ጥር 05 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የ17 አመቱ ፓራጓዊ ዲዬጎ ሊዮን ክለቡን በመልቀቅ ሴሮ ፖርቴኖን በመልቀቅ ፊርማውን ለማንቸስተር ዩናይትድ ለማስቀመጥ ወደ... read more

በመዲናዋ ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል👉ፖሊስ
በአዲስ አበባ ከተማ በዓላትና ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ መንገድ የሚዘጉ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ሕብረተሰቡ... read more

በጥበብ ስራ ላይ የሚሳተፉ ተዋንያን የተሰጣቸዉን ሙያን የተመለከቱ ገጸ ባህሪያት በተገቢዉ መንገድ መወጣት እንዲችሉ ስልጣና እና ጥናት ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ
ፊልም ዘርፍ ከፍተኛ የሆነ ተሰጥዖን የሚጠይቅ እንደሆነ የሚታወቅ ሲሆን በአንፃሩ ደግሞ ያንን ገጸባህሪ ወክለዉ የሚጫወቱባቸዉ የተለያዩ አይነት ዘርፎች በትክክል መላበስ... read more

የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
የሩሲያ ፌዴሬሽን ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ቫለቲና ማትቬንኮ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገልጿል፡፡
ለአፈ-ጉባዔዋ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ... read more

በሰሜን ዋዚሪስታን በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት 13 የጸጥታ ኃይሎች ሲሞቱ 14 ንፁሃን ቆስለዋል
ሰኔ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በፓኪስታን ሰሜናዊ ምዕራብ በሚገኘው ሰሜን ዋዚሪስታን ክልል ውስጥ በተፈጸመ ከባድ የአጥፍቶ ጠፊ የቦምብ ጥቃት 13... read more
ለሃገር እድገት እንቅፋት ሆኗል የተባለው የደረሰኝ ጉዳይ… 👉
https://youtu.be/CHYhpXmkmYs
read more

ደመወዝ ያልተከፈላቸው የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች ቅሬታ
👉የጣና በለስ #ስኳር ፋብሪካ በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ስር የሚተዳደር ሲሆን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመብራት የሃይል መቆራረጥና በአገዳ ምርት እጥረት ምክንያት... read more
በሃይማኖት ተቋማት ላይ የተንሰራፋው ሙስና
መንግሥት በየደረጃው የሚገኘውን መዋቅር በመፈተሽ፣ በሙስና ወንጀል የሚሳተፉ አመራሮችንና ሌሎች ተዋንያንን ለሕግ በማቅረብ ለሙስና ምቹ ሁኔታ እንዳይፈጠር ጥረት እያደረገ መሆኑ... read more
ምላሽ ይስጡ