ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

በትግራይ ክልል ያለው የነዳጅ እጥረት የፖሊዮ ክትባትን ተደራሽ ለማድረግ ስጋት መሆኑ ተገለ
በትግራይ ክልል ከየካቲት 14 እስከ 17/2017 ዓ.ም ድረስ ከአምስት አመት በታች ለሆኑ ህፃናት የፖሊዮ ክትባት እንደሚሰጥ የክልሉ ጤና ቢሮ... read more
በትግራይ ክልል በተካሄደው የ8ተኛ ክልል አቀፍ ፈተና ይሳተፋሉ ተብሎ ከተጠበቀው 50 በመቶ የሚሆኑት አለመሳተፋቸው ተገለጸ
ታኅሳስ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በትግራይ ክልል በጦርነት ምክንያት ተማሪዎች በመደበኛ የትምህርት ሰዓት እየተማሩ አለመሆኑ እና የፈተና ሰዓትም ጠብቀዉ እየተፈተኑ... read more

አፍሪካ ችግሮችን በመቋቋም ዕድገቷን እንድታፋጥን ዘላቂ የፋይናንስ ስርዓት መዘርጋት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ ተናግረዋል
46ኛው የአፍሪካ ሕብረት የስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ "የማካካሻ ፍትሕ ለአፍሪካውያንና ዘርዓ-አፍሪካውያን” በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ እየተካሄደ... read more
ከጅቡቲ 94 በችግር ውስጥ የነበሩ ዜጎች ወደሀገራቸው ገቡ
ኅዳር 26 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በጅቡቲ በችግር ውስጥ የነበሩ 94 ኢትዮጵያውያን ወደሀገራቸው መግባታቸው ተገለጸ።
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች... read more

የውጫሌ የውል ስምምነት የተደረገበት ቦታን መስታወስ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በተፈለገው ልክ አለመሆኑ ተገለጸ
የዉጫሌ የዉል ስምምነት ለአድዋ ጦርነት መነሻ ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነዉ፡፡ ይህ ስምምነት የተደረገዉ አምባሳል ወረዳ በተገኘዉ በታሪካዊቷ ዉጫሌ መሆኑን የሚታወቅ... read more
በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገር የመመለስ ስራ ተጀምሯል ተባለ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሊባኖስ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ወደ አገር የመመለሱ ስራ መጀመሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት... read more
ድጋፍ የሚሹት በጎ አድራጎት ድርጅቶች..👉
https://youtu.be/eMP3cELi4bk
read more
በኦሮሚያ ክልል የተጀመረው የሠላም ንግግር በሌሎች አካባቢዎችም ሊስፋፋ ይገባል ተባለ
ኅዳር 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኦሮሚያ ክልል የተጀመሩ የሠላም ንግግሮች በሌሎች የሀገሪቷ አካባቢዎችም ተግባራዊ መሆን እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡ የስነ አመራር መምህር... read more
“አሁንም በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ስራ የመሳተፍ ፍላጎት የለንም፤የገለልተኝነት ጥያቄያችን አልተፈታም” – ኦፌኮ እና እናት ፓርቲ
✅የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ራሳቸውን ከተሳትፎ ያገለሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳቸውን እንዲያቀርቡ ጥሪ ማቅረቤን እቀጥላለሁ ብሏል፤ፓርቲዎች በበኩላቸው ያስቀመጧቸው ቅደመ ሁኔታዎች... read more
ወደ ፍጻሜው የደረሰው የጋዛ ተኩስ አቁም ስምምነትና ኔታንያሁ የገጠማቸው የካቢኒያቸው ጫና
https://youtu.be/DTfy1rTwgxI
read more
ምላሽ ይስጡ