ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

ያለ ረዳት በሚሰሩ የታክሲ አሽከርካሪዎች ላይ እርምጃ እየተወሰደ ቢሆንም አሁንም ክፍተቱ እንዳለ ነው ተባለ
ሐምሌ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚሰጡ "ሚኒባስ" ታክሲዎች ያለ ረዳት መንቀሳቀስ እንደማይችሉ እና ተሳፋሪን... read more

ኢንዶኔዥያ ውስጥ የሌዎቶቢ እሳተ ገሞራ ፈነዳ
👉እሳተ ገሞራው ሲፈነዳ 6.8 ማይል ከፍታ ያለው አመድ ደመና መትፋቱ ተዘግቧል፡፡
ኢንዶኔዥያ ውስጥ የሚገኘው ሌዎቶቢ እሳተ ገሞራ (Lewotobi volcano) ትናንት በመፍንዳቱ፣... read more

በአማራ ክልል የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ ኦፓል ለውጭ ገበያ አቅርበናል👉የክልሉ የማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ
በአማራ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት የተመረተ ከ20 ሺህ ኪሎ ግራም በላይ የኦፓል ማዕድን በማዕከላዊ ገበያ በኩል ለውጭ ገበያ መቅረቡን የክልሉ... read more

21 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዘ ነው – ግብርና ሚኒስቴር
ሰኔ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በ2017/18 ዓ.ም የመኸር ወቅት የሚውል 21 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዘ እንደሚገኝ ግብርና... read more

ከሰል የማክሰል ሂደቱ በሳይንሳዊ መልኩ ባለመደገፉ ተፈጥሯዊ የአደጋ ስጋቶች እየጨመሩ መሆኑ ተገለጸ
ኢትዮጵያ የከሰል ምርትን በስፋት ከሚጠቀሙ 5 ሀገራት አንዱዋ ስትሆን ምርቱን ለአለም አቀፍ ገበያ በከፍተኛ ደረጃ በማቅረብ የሚታወቁ 5 ሀገራት እንዳሉም... read more

ፍርድ ቤቱ የቀድሞው የሀዋሳ ከተማ ከንቲባ ጸጋዬ ቱኬ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ
የሀዋሳ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት የቀድሞ የከተማዋ ከንቲባ ጸጋዬ ቱኬ በ13 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አሳለፈ።
የከተማዋ ከፍተኛ ፍርድ ቤት... read more
ደንበኞች ካሉበት ሆነው ኃይል ለመግዛት የሚያስችሉ ስማርት ቆጣሪዎች እየተገጠሙ መሆኑ ተገለጸ
♻️ቆጣሪዎች ሲቀየሩ ደንበኞች ምንም አይነት ክፍያ አይከፍሉም ተብሏል
👉ለፕሮጀክቱ ትግበራ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ይደረጋል ተብሏል
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ... read more

የተመድ ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በጸጥታው ምክር ቤት ቋሚ መቀመጫ እስክታገኝ ድረስ ጥረት ማድረጋችን እንቀጥላለን አሉ
በጉባኤው ንግግር ያደረጉት የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ አፍሪካ በዚህ በ21ኛው ከፍለ ዘመን ያነሳችሁ ጥያቄ ተገቢና በቅርቡ... read more

በአማራ ክልል የሚገኙ አርሶ አደሮች ማዳበሪያ እንዳንወስድ ተከልክለናል አሉ
የግብርና ሚኒስቴር በበኩሉ ለአማራ ክልል የሚያስፈልገዉን የማዳበሪያ መጠን መላኩን አስታዉቋል፡፡
በአማራ ክልል ያሉ አርሶ አደሮች ለመናኸሪያ ሬዲዮ ባሰሙት ቅሬታ፤ መጪው የበልግ... read more

አሳሳች ወይም እውነትነታቸው ያልተረጋገጡ ምስሎችን ወይም ቪድዮዎችን ለማጣራት የሚጠቅሙ መሳሪያዎች እና የማረጋገጫ መንገዶች
👉Google Reverse Image Search
ይህ የምረጃ ማጣሪያ በፎቶሾፕ ተመሳስለው የተሰሩ ምስሎችንና ከዚህ ቀደም በማህበራዊ ሚዲያ ተጋርተው የነበሩ ምስሎችን እንደ አዲስ ሲጋሩ... read more
ምላሽ ይስጡ