ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more

በኢትዮጵያ በዘንድሮ አመት 270 ሚሊየን ኮንዶም እንደሚያስፈል ተገለጸ
ኤ.ኤች.ኤፍ ኢትዮጵያ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመቆጣጠር እየሰራ እንዳለ ገልጻል፡፡ ተቋሙ በየትምህርት ቤቶች እና ከትምህርት ቤት... read more
ያልተገባ ዋጋ በሚጠይቁ እና ሳይደራጁ በህገ ወጥ መልኩ በሚሰሩ ጫኝ እና አውራጆች ላይ ህጋዊ እርምጃ እየተወሰደባቸው መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ተደራጀተው እና ሳይደራጁ ከህግ አግባብ ውጪ በጫኝ እና አውራጅ ስራ የተሰማሩ... read more
አሰልጣኝ ዲዬጎ ሲሚዮኒ አላማችን የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ መድረስ ነው ሲል ተናግሯል
ኤል ቹሎ እና የቡድኑ የአማካኝ መስመር ተጫዋች የሆነው ፓብሎ ባሪዮስ በቅድመ ጨዋታ መግለጫ ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ አድርገው ነበር።
ታዲያ ዲዬጎ ሲሚዮኒ... read more

የውጫሌ የውል ስምምነት የተደረገበት ቦታን መስታወስ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በተፈለገው ልክ አለመሆኑ ተገለጸ
የዉጫሌ የዉል ስምምነት ለአድዋ ጦርነት መነሻ ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነዉ፡፡ ይህ ስምምነት የተደረገዉ አምባሳል ወረዳ በተገኘዉ በታሪካዊቷ ዉጫሌ መሆኑን የሚታወቅ... read more

የብሪክስ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ ከአዳዲስ የገንዘብ ምንጮች ተጠቃሚ እንድትሆን እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሳትፎ ለማሳደግ አስተዋጽዖ እንደሚኖረው ተገለጸ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል አገራት ልማት ባንክ (New Development Bank) አባል ለመሆን በይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገልጿል። ጥያቄው ተቀባይነት ካገኘ ኢትዮጵያ ለተለያዩ... read more

ኢትዮ ቴሌኮም በጅማ ከተማ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን ለማፋጠን የሚያስችል የስማርት ሲቲ ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ
ኢትዮ ቴሌኮም ከጅማ ከተማ አስተዳደር ጋር በከተማዋ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ላይ ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያደርግ የስማርት ሲቲ “ስማርት ጅማ” ፕሮጀክትን ለመተግበር የሚያስችል... read more

ማዕድ ማጋራት የሰው ተኮር እሳቤያችን ተግባራዊ ማሳያ ነው 👉ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ማዕድ ማጋራት የሰው ተኮር እሳቤያችን ተግባራዊ ማሳያ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው... read more
በአደባባይ በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ በህግ እውቅና የሌላቸው አርማዎች መጠቀም እና ግጭት ቀስቃሽ መልዕክትን ማስተላለፍ እንደማይፈቀድ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ መንገዶች የጥምቀት በዓል አላማን የማያንጸባርቁ ድርጊቶችን መፈጸም እንደማይቻል የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
“በፊት ፖሊስ እና ፖሊሲ ልዩነታቸውን ለይቸ አላውቅም ነበር” – የፊልም ፖሊሲ እንዲቀረጽ ያደረገው አርቲስት ደሳለኝ ሀይሉ👉
https://youtu.be/CBpXq4yIMMo
read more
ምላሽ ይስጡ