ከአላማጣ – ኮሞቦልቻ የተዘረጋ 230 ኪ.ቮ ከፍተኛ ሃይል አስተላለፊ መስመር ላይ ብልሽት ስላጋጠመ ከዶሮ ግብር ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ሃይል ያገኙ በነበሩ በወልዲያ ከተማ ሙሉ በሙሉ፣ ስርንቃ፣ መርሳ፣ ጊራና፣ ወርጌሳ፣ ወልዲያ መቻሬ ውሃ፣ አመያ መጫ፣ ሮቢት፣ ጎብየ፣ ሀራና ጭፋራ አካባቢያቸው የሀይል አቅርቦት መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
ስልኩ አልተሰበረም! ከ16,000 ጫማ ከፍታ የወደቀው አይፎን! ✈️
ሕዳር 15 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)አስደናቂው የአላስካ ኤርላይንስ በረራ 1282 ክስተት! ከአደጋው በኋላ መርማሪዎችን ያስገረመ ክስተት ተመዝግቧል።
አውሮፕላኑ ወደ 16,000 ጫማ (5... read more
በአሳማ ስጋ መመገብ ምክንያት የተከሰተው ወረርሽኝ እስከ 40 ሺሕ ኢትዮጵያዊያንን ቀጥፎ አልፏል // የህዳር ሲታጠን ሚስጢር
https://youtu.be/X60MwJISe2k
read more
38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን... read more
♻️ዘመንን በዜማ
✅በትዕግስቱ በቀለ
ድሮን ከዘንድሮ በመረጃ እና በሙዚቃ እያዋሃደ በልዩ አቀራረብ ያዝናናል፡፡
በልዩ ቅምሻ አለም እንዴት አደረች፤ዋለች እና አመሸች ሲል በትንታኔ ያስቃኘናል!
🟢ዘውትር ረቡዕ... read more
በክልል ከተሞች በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ ግለሰቦችን መቆጣጠር ባለመቻሉ በርካታ የማህበረሰብ ክፍሎች ለችግር እየተጋለጡ ነው ተብሏል
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፉት ጊዜያት በመዲናዋ በቤቲንግ ውርርድ ዘርፍ የተሰማሩ አካላት ህገ-ወጥ ድርጊትን መቆጣጠር ተችሏል ቢባልም፤ አሁንም ድረስ... read more
የኢትዮጵያ ፖሊስ ጥናት ኢንስቲትዩት ባለፉት 2 አመታት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር የተገናኘ ጥናት አላካሄድኩም አለ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተቋማት በተለያዩ ጉዳዮች የሚያወጧቸዉን ሪፖርቶች ፖሊሲዎችን ለመፈተሽና ለፖሊሲ ግብዓትነት እየተጠቀምኩባቸዉ ነዉ ሲል የኢትዮጵያ ፖሊሰ ጥናት... read more
የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አካታችነት ላይ ትኩረቱን አድርጎ እየሰራ መሆኑን እየገለጸ ቢሆንም “አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም” የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል
♻️“በሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይት ወቅት አስተርጓሚን ጨምሮ በብሬል የተዘጋጀ መረጃ የለም፤ መሰብሰቢያ አዳራሾቹና መጸዳጃ ቤቶቹ ለአካል ጉዳተኞች ምቹ አይደሉም”- አካል... read more
የንግድ ፈቃድ ኪራይ ይቻላል?
👉
https://youtu.be/f0f38SnZFJg
read more
አዲስ የምርመራ ውጤት ሰውን ልዩ የሚያደርገው የዲ ኤን ኤ ክፍል በአንጎል እድገት ላይ ያለውን ሚና አሳይቷል
በዱክ ዩኒቨርሲቲ የሕክምና ማእከል የተመራ አዲስ ጥናት ሰዎችን ከሌሎች ዝርያዎች የሚለይ እና በአንጎል እድገት ላይ ወሳኝ ሚና የሚጫወት የዲ ኤን... read more
በተደጋጋሚ ያለምክንያት የሚደወሉ የስልክ መስመሮችን የሚያግድ አሰራር መዘርጋቱ ተገለጸ
ነሐሴ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ያለ ምክንያት ደጋግመው የሚደውሉ የስልክ መስመሮችን የሚያግድ አሰራር መዘርጋቱን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ... read more
ምላሽ ይስጡ