የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

3 ሺህ 522 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
ግንቦት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 522 ኢትዮጵያውያን በዚህ ሳምንት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡
በሳምንቱ... read more

በኢትዮጵያ በኤም ፖክስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ተገለፀ
በጤና ሚኒስቴር በኩል የቅድመ ዝግጅት እና የቅኝት ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በኢትዮጵያ በዝንጀሮ ፈንጣጣ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል ሚኒስቴሩ ለመናኸሪያ... read more

በዘንድሮ በጀት ዓመት ለህዳሴው ግድብ እስካሁን 1 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ
የህዳሴው ግድብ የመሰረት ድንጋይ በ2003 ዓ/ም መጋቢት 24 ከተጣለ ጀምሮ በተለያዩ መንገዶች የገቢ ማሰባሰቢያ እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዘንድሮ ዓመት የግድቡ ግንባታ ማጠናቀቂያ... read more

በጀርመን በግድግዳ ላይ ሽንት ለሚሸኑ ሰዎች ያልተጠበቀ ቅጣት ተዘጋጀ
ነሐሴ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጀርመኗ የሃምቡርግ ከተማ፣ በተለይም በምሽት ህይወቷ ለምትታወቀው ለስትሪት ፓውሊ ወረዳ፣ አዲስና እጅግ አስገራሚ የሆነ የንፅህና... read more

በጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ አልተመለሱም
በአንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ... read more
በውጭ ሀገር ስራ ስምሪቱ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ወደ አውሮፓና አሜሪካ ዜጎችን ለሥራ ለማሰማራት ለየትኛውም አካል የሰጠው ውክልና የለም ተባለ
ኅዳር 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) “ካናዳን ጨምሮ በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት ለሥራ ዜጎችን እንልካለን፤ለዚህም ከሚመለከታቸው አካላት ፍቃድ አግኝተናል” በሚል በተለያዩ የማህበራዊ... read more
በቻይና 7.1 መጠን ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ95 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
ታኅሳስ 29 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቻይና ተራራማ አካባቢ ማክሰኞ ማለዳ በደረሰ ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸውን እና 130... read more

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሰራ ሂደቱ ምንም አይነት የአገልግሎት መቋረጥ ስጋት አይኖርበትም ተባለ
ይህ የተገለጸዉ የሚዲያ ባለሙያዎች ትላንት የመሶብ የአንድ መስኮት አገልግሎትን እንዲጎበኙ በተደረገበት ወቅት ነዉ።
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በአንድ ጣራ ስር የተለያዩ... read more
በትግራይ እንዴት ሰላም ይስፈን? 👉
https://youtu.be/C9t7w_FLFSI
read more
ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታኅሳስ 6/2017 ዓ.ም ከ692ሺ በላይ ለሚሆኑ ሕጻናት የፖሊዮ ክትባት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ለአራት ቀናት የሚቆይ የሁለተኛው ዙር የልጅነት ልምሻ /ፖሊዮ/ ክትባት ዘመቻ መጀመሩ... read more
ምላሽ ይስጡ