የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
በከተማዋ 19 መስመሮች እስከ ምሽት 4 ሰዓት በቋሚነት የአውቶቢስ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የአውቶቢስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ መስመሮች 19ኙ በቋሚነት እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት አገልግሎት... read more
በጀርመን እስረኛ ከእስር ለማምለጥ ቢሞክር ወንጀል አይደለም ተባለ
👉ነጻነትን የማግኘት ሙከራ ሰብዓዊ መብት ነው ተብሏል
ሐምሌ 29 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የጀርመን የፍትህ ስርዓት በአንድ አስገራሚና ልዩ ህግ ይታወቃል የተባለ ሲሆን... read more
ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በትራፊክ አደጋ ቅነሳ በሰራችሁ ስራ ከዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና ማግኘቷ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት በሰራችሁ ስራ ከዓለም አቀፍ ተቋማት እውቅና ማግኘቷን የመንገድ ደህንነትና መድን ፈንድ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
ምንም እንኳን አሁንም የትራፊክ አደጋ... read more
አራት የነዳጅ አቅራቢ ኩባንያዎች መመዘኛዎቹን በማሟላት አሸናፊ ሆኑ
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለግል ኩባንያዎች ነዳጅ እንዲያቀርቡ መፈቀዱን ተከትሎ ባካሄደው ዓለም አቀፍ ጨረታ 4 ኩባንያዎች አሸናፊ መሆናቸውን ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ... read more
በክልሉ በፖለቲካ አለመረጋጋት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የተሃድሶ ኮሚሽን ስልጠና ዳግም መጀመሩ ተገለጸ
በትግራይ ክልል ከ75,000 በላይ የሚገመቱ የቀድሞ ታጋዮችን ትጥቅ የማስፈታትና በዘላቂነት ወደ መደበኛ ሕይወት ለማስገባት የታቀደው የተሃድሶ ሥልጠና በክልሉ በተፈጠረው የፖለቲካ... read more
ኢትዮጵያ በከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ቀውስ ውስጥ—ዋና መንስኤዎች እና መፍትሄዎች
👉የስነ-ልቦና ቀውስም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ደርሷል
በኢትዮጵያ በመንገድ ትራፊክ አደጋ ምክንያት የሚጠፋው የዜጎች ሕይወትና የሚደርሰው አካል ጉዳት ቁጥር ከምንጊዜውም በላይ አሳሳቢ... read more
ለፌዴራል መንግስት የተፈቀደው ተጨማሪ በጀት ግልፅነት ይጎድለዋል ተባለ
ኅዳር 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ... read more
ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በመዲናዋ አራት አዳዲስ ቅርንጫፎችን ወደ ስራ ሊያስገበ መሆኑ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርቡ አራት አዳዲስ ቅርንጫፎችን ወደ ስራ ሊያስገባ መሆኑን ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል፡፡
አሁን ላይ ተቋሙ አገልግሎት እየሰጠበት ያለው... read more
ባለፉት ስምንት ወራት ለ20 ሚሊየን ዜጎች የወባ ምርመራ ተደርጎላቸዉ 8.2 ሚሊየን የሚሆኑት በደማቸዉ ዉስጥ ወባ መገኘቱ ተገለጸ
አለም አቀፉ የወባ ቀን የፊታችን ሚያዝያ 17 ቀን 2017 በጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ኹነቶች እንደሚከበር በተገለጸበት የጤና ሚኒስቴር መግለጫ ላይ የጤና... read more
ጨረቃ እየዛገች ነው – ሳይንቲስቶች
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጠፈር ተመራማሪዎች በጨረቃ ምሰሶዎች አቅራቢያ ሄማታይት የተባለ የማዕድን ዓይነት (በተለምዶ ዝገት በመባል የሚታወቅ) ማግኘታቸው አስገራሚ... read more
ምላሽ ይስጡ