የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
			  
			የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን የተሰጠውን ጊዜ በአግባቡ አልተጠቀመም ሲሉ የምክር ቤት አባላት ገለፁ
በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ጉባዔ ላይ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የ3 ዓመት የስራ...  read more 
 ሶማሊያ ለብሔራዊ ምርጫ የመራጮች ምዝገባን በይፋ ልታስጀምር መሆኑ ተገለጸ
ሃገሪቱ እ.ኤ.አ ከ1967 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ አገራዊ ቀጥተኛ ምርጫ ለማከናወን እየተዘጋጀች ነው ተብሏል።
ሶማሊያ እሁድ በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ብሔራዊ የመራጮች ምዝገባ...  read more 
 የወሎ ተሪሸሪ ኬር ሕክምናና የማስተማሪያ ሆስፒታል 23.7 ሚሊዮን ብር ወደ ባንክ እንዳላስገባ የፌዴራል ዋና ኦዲተር አስታወቀ
ኅዳር 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የወሎ ተሪሸሪ ኬር...  read more 
 
			  
			3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ
 በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ...  read more 
 
			  
			ሳይንቲስቶች ከጨረቃ አፈር ውኃና ኦክሲጅን በፀሐይ ብርሃን በማውጣት አዲስ ግኝት አስመዘገቡ
በጨረቃ ላይ መኖር ይቻል ይሆን?
ሐምሌ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ሳይንቲስቶች ከጨረቃ አቧራ (regolith) ውኃና ኦክሲጅንን በፀሐይ ብርሃን ብቻ ማውጣት የሚያስችል አዲስ...  read more 
 
			  
			በታይዋን ግድብ በመፍረሱ ምክንያት የ17 ሰዎች ሕይወት አለፈ
መስከረም 14 ቀን 2018 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በታይዋን ደሴት ላይ በሚገኝ አንድ ሰው ሰራሽ ሐይቅ ግድብ በመፍረሱ ምክንያት በደረሰው አደጋ 17...  read more 
 
			  
			ኢትዮጵያ ከጦር መሳሪያ ግዢ ለመላቀቅ የምታደርገዉ ጥረት በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ላይ አቅሟን ለማጎልበት የሚያግዛት ነዉ ተባለ
ኢትዮጵያ ተተኳሽ ጥይቶችንና ወታደራዊ ድሮኖችን በራሷ ማምረት በመጀመሯ በአገሪቱ የኢኮኖሚና የፀጥታ ሁኔታ ላይ አዲስ ምዕራፍ መከፈቱን የቀድሞ ዲፕሎማት እና የቀድሞ...  read more 
 
			  
			በመዲናዋ 10 የሚሆኑ ፏፏቴዎች ቢኖሩም ለቱሪስት ሳቢ ለማድረግ ጥናት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
በከተማዋ ባሉት ፏፏቴዎች የቱሪስቶችን ቀልብ የሚስቡ አድርጎ ለማስቀጠል የማልማት ስራ እየተሰራ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት...  read more 
 የህወሃት ፓርቲ መከፋፈል የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ለሚሰራዉ ስራ እክል እንደማይሆንበት ተገለጸ
ኅዳር 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የህወሃት ክፍፍል በተሃድሶ ኮሚሽን ስራ ላይ መሰረታዊ እክል ሊፈጥር ይችላል የሚል ግምት እንደሌለው ብሄራዊ ተሃድሶ...  read more 
 
			  
			በአደገኛ ጦር ተወግታ የ100 አመት እድሜ ያስቆጠረች ዓሣ ነባሪ
ነሐሴ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአላስካ አዳኞች በተያዘችው ዓሣ ነባሪ ላይ በ19ኛው ክፍለ ዘመን የተሰራ የጦር ጫፍ መገኘቱ ሳይንቲስቶችን አስገርሟል።
ይህ...  read more 
 
	
											
ምላሽ ይስጡ