የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
በኢትዮ ሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ኃላፊነት የተሞላበት እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለጸ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኢትዮ ሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ኃላፊነት የተሞላበት እርምጃ እንደሚወሰድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር... read more

38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን... read more
የትምህርት ሚኒስትር የዩኒቨርሲቲዎች በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ የሚመደብ ይሆናል ቢልም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በበጀት ጉዳይ እንደማይመለከተው እና ስምምነቱ ተግባራዊ ቢደረግ በትምህርት ጥራት ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚፈጥር ተገለጸ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከሰሞኑ በሰጡት መግለጫ የዩኒቨርሲቲዎች በጀት ባስመዘገቡት ውጤት ልክ የሚመደብ ይሆናል... read more

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ-ከተማ ወረዳ አንድ የተከሰተው እሳት በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ
ዛሬ የካቲት 12 ቀን 2017 ዓ.ም ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ላይ በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ-ከተማ ወረዳ አንድ ሞቢል እየተባለ በሚጠራዉ አካባቢ በእንጨትና... read more
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የውይይት አጀንዳውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከበ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በ7 ክፍሎችና በ64 ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ያዘጋጃቸውን አጀንዳ በዛሬው እለት ለኢትዮጵያ... read more

ለአዲሱ የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ የኦዲት መመሪያ እቅድ ትግበራ ተቋማት ቅድመ ስልጠና እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ውስጥ ጥራትን አስጠብቆ ለመቀጠል ተቋማትን ኦዲት ማድረግ እንደሚገባ መገለጹን... read more
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
ታኅሳስ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በአማራ ክልል በተከሰተው ድርቅ የከፋ ችግር ላይ ለሚገኙ ዜጎች ከ5 ሚሊዮን ብር... read more

በወጣቶች ስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ስምምነት መደረጉ ተገለጸ
የፌደራል የስነ ምግባር እና ጸረ ሙስና ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ጋር በስራ እድል ፈጠራ ዙሪያ የሚስተዋሉ ብልሹ አሰራሮችን... read more
ምላሽ ይስጡ