የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የጃፓኑ ባል የ20 ዓመታት ዝምታ ፍጻሜ አገኘ
ጥቅምት 27 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)አንድ የጃፓን ባል ከባለቤቱ ጋር ከረጅም ጊዜ በፊት ከተፈጠረ አለመግባባት በኋላ ለሙሉ ሃያ ዓመታት ያህል መናገር... read more
ሰላም ለመፍጠር ከፑቲን ጋር ቀጥተኛ ድርድር ማድረግ በጣም ውጤታማው መንገድ ነው👉ዘለንስኪ
ነሐሴ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የዩክሬኑ ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ከሩሲያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ቀጥተኛ ድርድር ማድረግ የሰላም ስምምነት ላይ ለመድረስ... read more
ትኩረት ያልተሰጠው ፓርኪንሰንስ ህመም እንዴት ይከሰታል? 👉
https://youtu.be/070xgt5tVhk
read more
አፍሪካ የስደተኞች አሃዛዊ መረጃን የሚያጠናክር ግብረ ሃይል ማቋቋሟ የስደተኛ ፖሊሲን ለማዘጋጀት እንደሚጠቅም ተገለጸ
የተሟላ መረጃ በመመዝገብ አስፈላጊውን ጥናት የሚያደርግ አህጉራዊ ግብረ ሃይል በማቋቋም ለስደተኞች ዘላቂ መፍትሄ በመፍጠር ከሃገራት ጋር መረጃ ለመለዋወጥ እንደሚረዳ ተገልጿል።
አፍሪካ... read more
ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ የኮፕ 32 ተወካይ ፕሬዝደንት ሆነው ተመደቡ
ሕዳር 17 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ማሕቀፍ ኮንቬንሽን መሠረት የኢትዮጵያ የኮፕ 32 አስተናጋጅ ሀገር መሆኗን ተከትሎ... read more
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን የቴክኒካል ጥገና ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ገለጸ
👉የፌደራል ቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ከቻይና አጋር አካላት ጋር በጋራ በመሆን የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን የቴክኒካል ጥገና ስልጠና እየሰጠ መሆኑን ገለጸ
ነሐሴ... read more
የአፍሪካ ህብረትና ኢጋድ ለደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት ድጋፍ እንደሚያደርጉ ገለጹ
የአፍሪካ ህብረት እና ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ዘላቂ ሰላም እና መረጋጋት ለማስፈን እየተደረገ ላለው ጥረት ያልተቆጠበ ድጋፋቸውን ማድረግ እንደሚቀጥሉ አስታወቁ።
የደቡብ ሱዳን... read more
አዋጁ እንዲሻሻል ያስገደደው ኢትዮጵያ የዓለም አቀፉ ፋይናንስ ግብረ-ኃይል አባል በመሆኗ ነው ተባለ
ሰኔ 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በወንጀል ድርጊት የተገኘ ንብረት ወይም ገንዘብን ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን የመቆጣጠር እና የመከላከል... read more
ያልተገባና መሠረት የሌለው መግለጫ የሚያሰራጩ አካላት እንዲታረሙ ቅዱስ ሲኖዶስ ለአንዴየና ለመጨረሻ ጊዜ በጥብቅ አሳስቧል
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ የተሰጠ መግለጫ
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ በፍትሕ መንፈሳዊ አንቀጽ 5... read more
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪዎች ዕድሜ ከሚታሰበው በላይ ረዘም ያለ መሆኑ ተረጋገጠ
ሰኔ 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በቅርቡ በጂኦታብ (Geotab) የተደረገ አንድ ጥናት እንዳመለከተው፣ ዘመናዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባትሪዎች የአፈጻጸም ቅናሽ ሳይታይባቸው እስከ 20... read more
ምላሽ ይስጡ