የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
በሶስት ምዕራፍ ለ325 ሺሕ ተዋጊዎች የተሃድሶ ስልጠና እንደሚሰጥ ተገለጸ
ኅዳር 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በመጀመሪያ ዙር ለ75ሺሕ፤ በሁለተኛው ምዕራፍ 1መቶ ሺሕ፤ በሶስተኛው ዙር ደግሞ 150 ሺሕ ተዋጊዎች ተሃድሶ እንደሚሰጥ... read more
“አሁንም በአገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ ስራ የመሳተፍ ፍላጎት የለንም፤የገለልተኝነት ጥያቄያችን አልተፈታም” – ኦፌኮ እና እናት ፓርቲ
✅የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ራሳቸውን ከተሳትፎ ያገለሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች አጀንዳቸውን እንዲያቀርቡ ጥሪ ማቅረቤን እቀጥላለሁ ብሏል፤ፓርቲዎች በበኩላቸው ያስቀመጧቸው ቅደመ ሁኔታዎች... read more
አንዳንድ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከተሳትፎ ባገለሉበት የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ ስራ የምሉዕነት ጥያቄ ይፈጥር ይሆን?
https://youtu.be/GMdAgqmHldo
read more
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የአሰራር ደንብ እንዲፀድቅ ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ
ታኅሳስ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የብስክሌት ትራንስፖርት ለማስፋፋት የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ... read more
የመሬት መንቀጥቀጡ ቀጣይነት እያሳየ በመሆኑ በአፋር ክልል የሚገኘው ከሰም ስኳር ፋብሪካ ወደ ምርት እንዳይመለስ አድርጎቷል ተባለ
ጥር 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአፋር ክልል እየተከሰተ ያለው የመሬት መንቀጥቀጥ መቀጠሉን ተከትሎ ከሰም ስኳር ፋብሪካ ወደ ምርት መመለስ እንዳይችል... read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ አውቶብስ የታክሲ አገልግሎት ማስጀመሩን ገለጸ
የአዲስ አበባ ከተማ አውቶቡስ አገልግሎት ድርጅት መዲናዋ ላይ ያለውን ከፍተኛ የትራንስፖርት ችግር ለመቀነስ በ10 የተመረጡ ቦታዎች ላይ የከተማ አውቶቡስ የታክሲ... read more
የኢትዮጵያ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት በሚቀጥሉት 4 ወራት እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ
በተያዘው አመት መስከረም ወር ላይ የተጀመረው የስነ-ህዝብና ጤና ቆጠራ ባለፉት 8 ወራት ውስጥ በሁሉም የሃገሪቱ ክልሎች በተሰራው ስራ ከግማሽ በላይ... read more
ለጥገና ፈተና የሆኑት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች
https://youtu.be/iDIGTQy0QsI
read more
ኮሚሽኑ አጀንዳ ለማሰባሰብ ወደ ሌሎች አህጉራት እና ሀገራት በሚሄድበት ጊዜ ኮሚሽኑን ለመቀበል ቅድም ዝግጅት ማድረጉን የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት ገለጸ
ሐምሌ 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከዚህ ቀደም ዲያስፖራው ማህበረሰብ በበየነ መረብ እና በሌሎች አማራጮች ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ አጀንዳውን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣... read more
ለአዲሱ የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ የኦዲት መመሪያ እቅድ ትግበራ ተቋማት ቅድመ ስልጠና እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ ውስጥ ጥራትን አስጠብቆ ለመቀጠል ተቋማትን ኦዲት ማድረግ እንደሚገባ መገለጹን... read more
ምላሽ ይስጡ