የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

የዲሞክራሲ ተቋማት ላይ እንዲሰሩ የሚመረጡ አመራሮች የኋላ ታሪካቸው ከዘርፉ ጋር ሊገናኝ እንደሚገባ ተገለጸ
አመራሮቹ ለሰብአዊ እና ዲሞክራሲያዊ መብቶች መከበር የሚኖራቸው ሚና እንዲሁም የሚጣልባቸው ሃላፊነት የህዝብ አደራ በመሆኑ ከሃላፊነቱ በፊት በዘርፉ ላይ የኋላ ታሪክ... read more

በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ ከነገ ጀምሮ ለሦስት ወራት የሚቆይ የስራ ሰዓት ለውጥ እንደሚደረግ ታውቋል
በጋምቤላ ክልል የሙቀት መጠን እየጨመረ በመምጣቱ የመንግስት የስራ ሰዓት ከነገ ጀምሮ ለውጥ እንደሚደረግ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አስታውቋል፡፡
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር... read more

የብሪክስ ልማት ባንክ ኢትዮጵያ ከአዳዲስ የገንዘብ ምንጮች ተጠቃሚ እንድትሆን እና በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሳትፎ ለማሳደግ አስተዋጽዖ እንደሚኖረው ተገለጸ
ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል አገራት ልማት ባንክ (New Development Bank) አባል ለመሆን በይፋ ጥያቄ ማቅረቧ ተገልጿል። ጥያቄው ተቀባይነት ካገኘ ኢትዮጵያ ለተለያዩ... read more
ከፍተኛ ኃይል አስተላላፊ መስመር በመውደቁ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኃይል አቅርቦት ተቋረጠ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከመንዲ ወደ ጊዳሚና እና አሶሳ የተዘረጋው የከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ትናንት ማታ ሁለት ሰዓት ሰዓት... read more
በኮሪደር ልማቱ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው አጭር የስልክ መስመር ስራ መጀመሩ ተገለጸ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በኮሪደር ልማቱ ምክንያት በተደረገው ቁፋሮ ተቋርጦ የነበረው የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ አጭር የስልክ መስመር ዳግም... read more

በኢትዮጵያ ፖስታ ተቀጥሮ ሲሰራ የተቋሙን ገንዘብ ለግል ጥቅሙ አውሏል የተባለው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ
በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ተቀጥሮ ሲሰራ ከተለያዩ የክፍያ አይነቶች የተሰበሰበ ገንዘብን ለግል ጥቅሙ አውሏል የተባለው ግለሰብ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣቱ ተነግሯል፡፡
ተከሳሽ... read more
በመጪው ሰኔ ወር መጨረሻ 21 ባቡር ለተጨማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰማሩ ተጠቆመ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ከታኅሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመዲናዋ ተግባራዊ የሚደረግ... read more
በኢትዮጵያ ክሪፕቶ ከረንሲን እንደመገበያያ መጠቀም የተከለከለ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በትላንትናው እለት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢትዮጵያ ክሪፕቶ ከረንሲን እንደ መገበያያ... read more

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ2017 ዓ.ም ስድስት ወራት ውስጥ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የደረሱ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ... read more

ባለድርሻ አካላት ለተፈናቃዮች ቀጣይነት ያለው ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለጸ
የተለያዩ የአዉሮፓ ሀገራት አምባሳደሮች የኢትዮጵያ መንግስት ለስደተኞች እያደረገ ያለዉን ድጋፍ ለመጎብኘት ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውን የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ገልጿል፡፡
በዚህ ወቅትም ባለድርሻ... read more
ምላሽ ይስጡ