የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

በእስራኤል ጥቃት የሞቱት የኢራን ባለስልጣናት እና ሳይንቲስቶች ሙሉ ስም እና የስራ ኃላፊነታቸው
👉ሜጀር ጄኔራል ሆሰይን ሰላሚ (Major General Hossein Salami): የኢስላሚክ አብዮታዊ ጥበቃ ኃይሎች (IRGC) ዋና አዛዥ የነበሩ ሲሆን፣ በእስራኤል የአየር ጥቃት... read more

በመዲናዋ ለአረንጓዴ ስፍራ ተብሎ ከተከለለው መሬት 42 ሄክታር የሚሆነው ከታለመለት አላማ ውጭ እንደዋለ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አደረግሁት ባለው የዳሰሳ ጥናት በመዲናዋ የተወሰኑ የአረንጓዴ ስፍራዎች ለታለመላቸው አላማ እየዋሉ እንዳልሆነ... read more

ለጎንደር ከተማ የልማት ስራ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሊካሔድ መሆኑ ተገለጸ
ታሪካዊቷን የጎንደር ከተማ የልማት ስራዎችን ለማከናወን የሚያስችል የገቢ ማሰባሰቢያ ፕሮግራም ሚያዚያ 20 ቀን 2017 ዓ.ም ሊካሔድ መሆኑ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር... read more

በከተማዋ ደረሰኝ በማይቆርጡ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በንግድ ስርዓቱ ላይ የሚገኙ አካላት ህጋዊ ግብይት እንዲፈፅሙ ለማስቻል ደረሰኝ እንዲቆርጡ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት... read more
ተግባራዊ የተደረገው የምሽት ንግድና ተግዳሮቶቹ
👉
https://youtu.be/PUgKAYHcCgA
read more
ከአንጋፋዋ የኪነጥበብ ሰው #አለምጽሃይ ወዳጆ ጋር የተደረገ ቆይታ
https://youtu.be/NybH5JhdaNs
read more
በልደታ ክ/ከተማ በተደረገ የሌባ ጥናት የተለያዩ የተሠረቁ የመኪና ዕቃዎችን ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር መያዙን የልደታ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሌባ ተቀባዮች ከተለያዩ አካባቢዎች የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን በማከማቸት ዕቃዎቹን ለማስመለስ ከፍተኛ ገንዘብ የሚጠየቅባቸው ሁኔታዎች እንዳሉ... read more

ከ152 ሺህ በላይ የደንብ መተላለፎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱ ተገለጸ
ጥር 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከ27 ተቋማት ጋር በቅንጅት የተሰሩ ስራዎችን ከባለድርሻ አካላት ጋር... read more

ከፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት ተከትሎ አሜሪካ ለዩክሬን የምትሰጠውን ወታደራዊ እርዳታ ለአፍታ ማቆሟን አስታወቀች
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት ከዩክሬን አቻቸው ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ጋር በቤተ-መንግስት ያልተግባቡበትን ንግግር ካደረጉ በኋላ ለዩክሬን የሚሰጠውን ወታደራዊ እርዳታ... read more

የወረቀት ተረፈ ምርቶችን በድጋሚ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ እየተሰራ ነው ተባለ
በተለያዩ አጋጣሚዎች ጥቅም የላቸውም ተብሎ የሚጣሉ ወረቀት እና ካርቶኖችን ለስራ እድል ፈጠራ እንዲውሉ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አንዲ ማማ ድርጅት አስታውቋል።... read more
ምላሽ ይስጡ