እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
የእናት ፍቅር ኃይል፡ የሞተ ግልገሏን ከ1,600 ኪሎሜትር በላይ የተሸከመችው ኦርካ
👉በሳይንቲስቶች ዘንድ የሐዘን መግለጫ ተብሎ የተፈረጀው የኦርካዋ ታሪክ
ጥቅምት 26 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በእንስሳት ዓለም ውስጥ በእናትና በልጅ መካከል ያለውን ልዩ ትስስር... read more
ትራምፕ በውጭ አገር በተሠሩ ፊልሞች ላይ የ100% ቀረጥ ሊጥሉ ነው
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከአሜሪካ ውጪ በሚመረቱ ሁሉም ፊልሞች ላይ የ100 በመቶ ቀረጥ (ታሪፍ) ለመጣል... read more
በኢጋድ ቀጠና የሚኖሩና ለችግር የተጋለጡ ህጻናት ማህበራዊ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ የሚያስችል ፖሊሲ ሊጸድቅ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሚኖሩ ህጻናትን ሁለንተናዊ ደህንነት ማስጠበቅ የሚያስችል ፖሊሲ ሊጸድቅ መሆኑ... read more
ከዛሬ ጀምሮ ከ13 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ ነው ተባለ
ህፃናት ላይ የሚከሰተውን ፖሊዮ እና ተጓዳኝ በሽታዎችን ለመከላከል በዘመቻ መልክ የፖሊዮ ክትባት ሊሰጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለመናኸሪያ... read more
ከታቀደለት ሰዓት 35 ሰከንድ የዘገየው የባቡር ሹፌር ለተሳፋሪዎች የጉዞ ክፍያን ተመላሽ ማድረጉ እያነጋገረ ነው
ሐምሌ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በጃፓን የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ሰዓት አክባሪነትን ምን ያህል እንደሚያስከብሩ የሚያሳይ አንድ ያልተለመደ ክስተት ተመዝግቧል።
ከቅርብ... read more
የጤና ሚኒስቴር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች የአምቡላንስ ድጋፍ አደረገ
ታኅሳስ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጤና ሚኒስቴር የማህበረሰቡን ጤና ለማሻሻል በተለይም የእናቶችን፣ ህጻናት እንዲሁም የጨቅላ ህጻናት ህመም እና ሞት ለመቀነስ... read more
በአለም አቀፍ ደረጃ የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ቢኖርም በአዲስ አበባ ግን በቅርቡ የዋጋ ጭማሪ እንደማይደረግ ተገለጸ
ሰኔ 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ምንም እንኳን በአለም አቀፍ ደረጃ በሚገኙ ግዙፍ የነዳጅ አቅራቢ ሃገራት ላይ ውጥረት በመፈጠሩ በአቅርቦት እና... read more
የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ ትምህርት ቤቶችን የማጠናከሪያ ትምህርት ከመስጠት ባለፈ በትምህርት ስርዓቱ ውስጥ ያሉ ክፍተቶችን መፈተሸ ይገባል ተባለ
ሐምሌ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ይፋ ከሆነ በኋላ ምንም ተማሪ ለማያሳልፉ 700 ያህል... read more
የኅብረት ሥራ ማኅበርን ስንዴ ባልተገባ ዋጋ ሽጠዋል የተባሉ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ
የአምቦ የገበሬ ኅብረት ሥራ ማኅበር የስንዴ ምርትን ባልተገባ ዋጋ በመሸጥ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ የማኅበሩ አመራሮች በጽኑ እስራት... read more
የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ ከ70 ግራም በታች የሆኑ የዳቦ ምርቶችን ሲያቀርቡና ሲሸጡ የተገኙ 53 ዳቦ ቤቶች ላይ እስከ ማሸግ የደረሰ እርምጃ መውሰዱን ገለጸ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ የንግድ ኢንስፔክሽን እና ሬጉላቶሪ ዳይሬክተር አቶ ዮሴፍ አሰፋ ለጣቢያችን እንደገለጹት ባለፉት... read more
ምላሽ ይስጡ