እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
የአፍሪካ ወጣቶች እጣ-ፋንታ
አፍሪካ በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ሃብቶች የታደለች ምቹ መልካ ምድርና ከፍተኛ ቀጥር ያለው ትኩስ የሰው ኃይል ቢኖራትም በሠላም እጦት ምክንያት አፍሪካ... read more
በቀጣዮቹ ሳምንታት ለሚከበሩት በዓላት ወደ ላሊበላ እና ጎንደር ከተማ የሚያደርገውን በረራ እንደሚያሳድግ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ
ታኅሳስ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመጭዎቹ ሳምንታት የሚከበሩትን የገና እና የጥምቀት በዓላትን አስመልክቶ የደንበኞችን ፍላጎት መሠረት በማድረግ በዓለም... read more
በኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን መካከል ለሚገነባው የመንገድ ፕሮጀክት የሚሳተፉ ስራ ተቋራጮችን የተመለከተ መስፈርት መዘጋጀቱ ተገለጸ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቅርቡ ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የ738 ነጥብ 2 ሚሊየን ዶላር ብድር መፍቀዷ እና በገንዘቡም በሁለቱ ሃገራት... read more

የህብረቱ አባል ሀገራት ልምድ የሚለዋወጡበት ጉባኤ እየተካሄድ መሆኑ ተገለጸ
የካቲት 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) 38ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ በነገው እለት የህብረቱ አባል ሀገራትና የክብር እንግዶች በተገኙበት የሚካሄድ ሲሆን ከመሪዎች... read more
በሃይማኖት ተቋማት ላይ የተንሰራፋው ሙስና
መንግሥት በየደረጃው የሚገኘውን መዋቅር በመፈተሽ፣ በሙስና ወንጀል የሚሳተፉ አመራሮችንና ሌሎች ተዋንያንን ለሕግ በማቅረብ ለሙስና ምቹ ሁኔታ እንዳይፈጠር ጥረት እያደረገ መሆኑ... read more
የተፈናቃይ ዜጎችን ቁጥር ለመቀነስ ለዜጎች ደህንነትና ጥበቃ የሚሰጥ መዋቅር መዘርጋት እንደሚገባ ተጠቆመ
ኅዳር 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከሰሞኑ ተቀማጭነቱን በጄኔቫ ያደረገው የሀገር ውስጥ መፈናቀል መከታተያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት በአፍሪካ የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር... read more

ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ እንቅስቃሴዎች ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ ያስፈልጋል ተባለ
በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል ያለዉን አዎንታዊ ግንኙነት በሚያሳይ መልኩ እና በኤርትራ በኩል ያለውን ነባራዊ ጠብ ቀስቃሽ እንቅስቃሴ ብስለት በሚስተዋልበት ዲፕሎማሲያዊ... read more
የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የብስክሌት ትራንስፖርትን ለማስፋፋት የአሰራር ደንብ እንዲፀድቅ ጥያቄ ማቅረቡን ገለጸ
ታኅሳስ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የብስክሌት ትራንስፖርት ለማስፋፋት የተለያዩ የመሰረተ ልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ሀላፊ... read more
የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የሌሎች ሃገራት ዜጎች ተገቢውን ቅጣት እያገኙ እንዳልሆነ ተገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያዩ ሀሰተኛ መረጃዎች የኢትዮጵያን ፓስፖርት ለማውጣት ሲሞክሩ በቁጥጥር ስር የዋሉ የጎረቤት ሀገራት ዜጎች በፍርድ ቤት... read more

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
ምላሽ ይስጡ