እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts

በአዲስ አበባ ከተማ እየተስተዋለ ያለዉ የነዳጅ እጥረት ከዛሬ ጀምሮ እንደሚፈታ ተገለጸ
ባለፉት ቀናት በመዲናዋ ነዳጅ ማደያዎች ላይ የነዳጅ እጥረት በማጋጠሙ ረጃጅም ሰልፎች በየማደያዎች ተስተዉሏል።
ይህንን መነሻ በማድረግ መናኸሪያ ሬድዮ የአዲስ አበባ ንግድ... read more

በዋግኽምራ ዞን እስከ 8ኛ ክፍል ድረስ በዳስ የሚማሩ ተማሪዎች አሉ ተባለ
👉ተማሪዎች #በከፍተኛ ችግር ውስጥ ሆነው እንደሚማሩ የአካባቢው ነዋሪዎች ለመናኸሪያ ሬዲዮ ገልጸዋል
በዋግኽምራ የሚገኙ የዳስ ትምህርት ቤቶችን ደረጃውን ወደ ጠበቁ መማሪያ ክፍሎች... read more

♻️የፕሮግራም ማስታወሻ
ቅዳሜ ጥር 01 ቀን 2017 ዓ.ም በመናኸሪያ እንግዳ ፕሮግራማችን የወጋገን ባንክ ፕሬዝደንት አክሊሉ ወበት ዶ/ር እንግዳችን በመሆን የህይወት ተሞክሮና ልምዳቸውን... read more

በአዲስ አባባ ከተማ ከህንጻ ተደራሽነት ጋር በተያያዘ ግልጽ የአቤቱታ ማቅረቢያ መድረክ አዘጋጅቶ መፍትሔ እያሰጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
በመዲናዋ በህንጻ ተደራሽነት ዙሪያ ግልጽ የአቤቱታ ማቅረቢያ መድረክ ተዘጋጅቶ አካል ጉዳተኞች ለመንግስት አመራሮች ቅሬታቸውን አቅርበው ምላሽ ማግኘታቸውን ኮሚሽኑ ለጣቢያችን አስታውቋል፡፡
ኮሚሽኑ... read more
ለኬሚካል ርጭት አገልግሎት በግብርና ሚኒስቴር በኩል የተገዙት 5 አዉሮፕላኖችን መከራየት የሚፈልጉ ሃገራት ጥያቄ እያቀረቡ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቅርቡ ለኬሚካል ርጭት አገልግሎት የሚውሉ 5 የአውሮፕላን ግዢ መፈፀሙን ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያስታወቀ ሲሆን 10... read more

አገልጋዮች በቅዳሴና ለሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎት ሰዓት ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከሉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታወቀ
አገልጋዮች በቅዳሴና ለሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎት ሰዓት ሞባይል ስልክ ይዘው ወደ ቤተ ክርስቲያን እንዳይገቡ መከልከሉን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አስታወቀ።
ሀገረ ስብከቱ... read more

በጀልባ መስጠም አደጋ የ20 ኢትዮጵያውያን ህይወት አልፈ
ጥር 14 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) ጥር 10 ቀን 2017 ዓ.ም ቅዳሜ ምሽት ላይ 35 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ከየመናዊ ካፒቴን እና... read more
36 ያህል ተጨማሪ የቅዳሜና እሁድ ገበያ ሊጀመር መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ነዋሪዎች እየገቡባቸው ባሉ አዳዲስ መንደሮች ላይ ተጨማሪ 36 የቅዳሜና እሁድ ገበያ ሊጀመር እንደሆነ የአዲስ አበባ... read more

የሚፈጸሙ ፆታዊ ጥቃቶችን ለፍትህ ተቋማት የሚያሳዉቁ የማህበረሰብ ክፍሎች አነስተኛ መሆናቸው አሳሳቢ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
ጥር 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኢትዮጵያ የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች እየተበራከቱ መምጣታቸዉን የሚያመላክቱ መረጃ እና ሪፖርቶች እንዳሉ ይታወቃል፡፡ ሆኖም የጥቃቱ ሰለባ የሆኑ... read more

የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ስለ ኢትዮጵያ አዎንታዊ ሀሳብ ማንሳታቸው ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ሀገሪቱን ተመራጭ እንዲያደርጉ እድል የሚሰጥ ነዉ ተባለ
የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ዳሬክተሯ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ለመገናኛ... read more
ምላሽ ይስጡ