እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts

በህገ ወጥ መንገድ 24 ሰዎችን ሲያጭበረብሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋም አካባቢ በመሆን አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት መሰጠት ቆሟል እኛ እናሰራላችሁ በማለት ተቋሙ ለ5 ቀን 20 ሽህ የሚያስከፍለውን... read more

የሽግግር መንግስት ጥያቄና ኢ-ህገ መንግስታዊነት…
🔰ከኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ጋር የተደረገ ልዩ ቆይታ
https://youtu.be/ppufL2H7EWM
read more

በኢትዮጵያ የከባድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ደህንነት ከጊዜያዉ መፍትሄ ዉጭ ትኩረት እንደተነፈገዉ ተገለጸ
የአሽከርካሪዎች ግድያ፣ ዝርፊያና እንግልት እንዲሁም እገታ እየተባባሰ በመምጣቱ አሽከርካሪዎች ስራቸውን ለማቆም ሊገደዱ እንደሚችሉ ስጋት እንዳለው የኢትዮጵያ ከባድ ተሸከርካሪ አሽከርካሪዎች ማህበር... read more

ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ እስከ 2029 የማድሪድ ፕሬዚዳንት ሆነው እንደሚቀጥሉ ታወቀ
ስኬታማ የቢዝነስ ሰው እና የክለብ ፕሬዚዳንት እንደሆኑ የሚነገርላቸው ፍሎሬንቲኖ ፔሬዝ ሮድሪጌዝ ለተጨማሪ 4 አመት የማድሪድ ፕሬዚዳንት ሆነው እንደሚያገለግሉ በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
ለፉክክር... read more
በሪል እስቴት ዘርፉ ለሚነሱ ክፍተቶች የመገናኛ ብዙሃኑም ተጠያቂ ሊሆን እንደሚገባ ተገለጸ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሪል እስቴት ዘርፉ ዋጋ መወደድ ዜጎች የቤት ባለቤት የመሆን እድላቸውን እንዳመናመነው ይገለጻል፡፡ በዚህ ሒደት ውስጥ መገናኛ... read more

ድሪቤ ወልተጂ የመጀመሪያው የግራንድ ስላም ክብርን ካሸነፉ አትሌቶች መካከል አንዷ መሆኗ ተረጋግጧል
በትራክ ውድድሮች ታሪክ ከፍተኛውን የገንዘብ ሽልማት የሚያስገኘው የግራንድ ስላም ውድድር በጃማይካዋ ኪንግስተን ከተማ እየተከናወነ ይገኛል።
በቅርብ አመታት በውድድር ቁጥር ማነስ ምክንያት... read more
የአሜሪካ ውሳኔና የጤናው ዘርፍ እጣፋንታ
https://youtu.be/D48fnG0q9Dg
read more

ለማህበራዊ ችግር ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን መደገፍ የሁሉም ሃላፊነት በመሆኑ በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ
ጥር 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ‘’ሌሎችን ለመርዳት እሮጣለው’’ በሚል ሃሳብ በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያና በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ የተሰበሰበ ገቢ... read more
በጥርስ እና ጸጉር ንቅለ ተከላ ዙሪያ የሚተላለፉ ማስታወቂያዎች ከልክ በላይ የተጋነኑ በመሆኑ ቁጥጥር እና እርምጃ እየተወሰደባቸው ነው ተባለ
ታኅሳስ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የንግድ ውድድሩን ተከትሎ የጤና ተቋማት አማላይ ማስታወቂያዎችን በማስነገር ህብረተሰቡን ወደ ተሳሳተ እይታ እየመሩት ነው ያለው... read more
የባለሶስት እግር ተሽከርካሪ ባለንብረቶች የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ መሆናቸውን ካላረጋገጡ መስራት እንደማይችሉ ተገለጸ
ኅዳር 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከዚህ ቀደም ባለንብረቶች ከተለያዩ ክልሎች ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ቀድመው ይጠቀሙበት በነበረው የሰሌዳ ቁጥር ይሰሩ... read more
ምላሽ ይስጡ