እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
ባለፉት 6 ወራት ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው ከመጡት ውስጥ 25ሺሕ 581ዱ ብቻ ተገቢውን መስፈርት ያሟሉ መሆናቸውን የሲቭል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ ገለጸ
ከክልል ከተሞች መሸኛ ይዘው ከመጡት ውስጥ 25ሺህ 581ዱ ብቻ በመዲናዋ የሚጠየቀውን መስፈርት ያሟሉ መሆናቸውን የሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታወቀ።
ኤጀንሲው... read more
የውጭ ባንኮች ከሀገር ውስጥ ባንኮች ጋር በጥምረት የሚሰሩበት አማራጭ ሊዘረጋ ይገባል ተባለ
ታኅሳስ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከሰሞኑ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው የውጭ ባንኮች ሀገር ውስጥ ገብተው እንዲሰሩ... read more
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እየተከተለው ያለው ጠበቅ ያለ አሰራር ፓርቲዎችን ለቀጣዩ ምርጫ የሚያጠናክር ነው ተባለ
እግዱ የተጣለባቸው ፓርቲዎች ግን ውሳኔው ተገቢነት እና ህጋዊ መሰረት የሌለው ነው ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያዊያን እንደ አገር በቅርቡ ከሚጠብቋቸው ትልልቅ ብሔራዊ ጉዳዮች መካከል... read more
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት... read more
በአዲስ አባባ ከተማ ከህንጻ ተደራሽነት ጋር በተያያዘ ግልጽ የአቤቱታ ማቅረቢያ መድረክ አዘጋጅቶ መፍትሔ እያሰጠ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
በመዲናዋ በህንጻ ተደራሽነት ዙሪያ ግልጽ የአቤቱታ ማቅረቢያ መድረክ ተዘጋጅቶ አካል ጉዳተኞች ለመንግስት አመራሮች ቅሬታቸውን አቅርበው ምላሽ ማግኘታቸውን ኮሚሽኑ ለጣቢያችን አስታውቋል፡፡
ኮሚሽኑ... read more
የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ
ኅዳር 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 40ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ... read more
መናኸሪያ #ሞግዚት
🔰ቅሬታ ያስነሱት የመዲናዋ ማሳጅ ቤቶች
በመዲኗ አሁን አሁን የማሳጅ አገልግሎት እንሰጣለን የሚሉ ማስታወቂያዎች ነዋሪዎች በስፋት በሚኖሩባቸው አከባቢዎች ላይ ሳይቀሩ መመልከት እየተለመደ... read more
በአሜሪካ እና የብሪክስ አባል አገራት መካከል የሚፈጠር ውጥረት እና የንግድ ፉክክር ለአዳጊ ሃገራት የኢኮኖሚ ውድቀት ሊፈጥር ይችላል ተባለ
ኅዳር 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በዓለም አቀፉ ገበያ ላይ በበላይነት ያለው የመገበያያ ገንዘብ የሀገራቱን የፖለቲካ ሁኔታ የሚወስን እንደመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ከበለጸጉ... read more
በጋምቤላ ክልል አራት ሺሕ የሚደርሱ ዜጎች በየሳምንቱ በወባ በሽታ እየተያዙ ነዉ ተባለ
ታህሳስ 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጋምቤላ ክልል የወባ በሽታ ምርመራ ከሚያደርጉ ከሀምሳ በላይ ሰዎች በበሽታው የተያዙ መሆናቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ... read more
♻️የፕሮግራም ማስታወሻ
“በኢትዮጵያ ከ13ሺህ በላይ ደረጃዎች ቢወጡም የፀደቁት 119 ብቻ ሲሆኑ ከዚህ ውስጥ 30ዎቹ አስገዳጅ ናቸው” -የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት
ከኢትዮጵያ ደረጃዎች ኢንስቲትዩት ዋና... read more
ምላሽ ይስጡ