እናት ለቤቷ ምሶሶ እንደሆነች ይታወቃል ልጆችም ከሌላው ቤተሰብ በተሻለ መልኩ ከእናታቸው ጋር የቀረበ ግንኙነት እንደለቸው ነው የሚነገረው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ ብሎም በአለም እየደረሰ ያለው የትራፊክ አደጋ ደግሞ ይህም አይነት ግንኙት እንዳይኖር ከማድረግ አልተልቆጠበም በየጊዜው የሚደርሱ የትራፊክ አደጋዎች ቤተሰብን እየበተኑ ይገኛሉ፡፡
በተለይ እንደ ሃገራችን ኢትዮጵያ በአብሮነት እና ትስስር በተመሰረተ ቤተሰብ ዉስጥ የአንዱ መኖር ፤ማግኘት የተሻለ መሆን የቤተሰቡን አሁናዊ ሁኔታ የሚያሻግር ቀን የማዉጣት ብስራት ተደርጎም ይወሰዳል በዛው ልክም የሚደርሱ አደጋዎች ቤተሰብን የመጉዳና የመበተን አቅማቸውም ከፍተኛ ነው፡፡
በዛሬው የሹም ሹፌርና ጥንቁቁ እግረኛ ጥንቅራችም በአንድ እናት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ላይ አጠንጥኗል ፤- ማህሌት ሙሉጌታ
Related Posts
የብሄራዊ ባንክ እና የኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ አገልግሎታቸውን የጨረሱ ሰነዶች እንዲወገዱ መደረጉ ተገለጸ
የብሄራዊ ባንክና የኢትዮጵያ ኦዲት ቦርድ አገልግሎታቸውን የጨረሱ ሰነዶች እንዲወገዱ መደረጉን የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መፅሀፍት አገልግሎት ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል፡፡
አገልግሎቱ በተሰጠው ስልጣን መሰረት... read more
ስልኩ አልተሰበረም! ከ16,000 ጫማ ከፍታ የወደቀው አይፎን! ✈️
ሕዳር 15 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)አስደናቂው የአላስካ ኤርላይንስ በረራ 1282 ክስተት! ከአደጋው በኋላ መርማሪዎችን ያስገረመ ክስተት ተመዝግቧል።
አውሮፕላኑ ወደ 16,000 ጫማ (5... read more
አርሰናል ከክሪስታል ፓላስ ጋር የሚያደርጉት የካራባኦ ካፕ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ቀን የተወሰነ ሲሆን መነጋገሪያ ርዕስን ከፍቷል
ጥቅምት 25 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) – አርሰናል ብራይተንን፣ ክሪስታል ፓላስ ደግሞ ክዊንስ ፓርክ ሬንጀርስን በመርታት በካራባኦ ካፕ አራተኛ ዙር ጨዋታ... read more
የጥምቀት ኤክስፖ ለመጀመሪያ ጊዜ ሊካሄድ ነው ተባለ
ታኅሳስ 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በመዲናችን አዲስ አበባ የጥምቀት በዓልን ምክንያት በማድረግ የሚካሄደው ኤክስፖው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን ፤ ከሙዚቃ እና ከአልኮል... read more
ኤሎን ማስክ በትራምፕ ሪፐብሊካን “ትልቅ፣ ቆንጆ ሂሳብ” ላይ ትችታቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል
ሰኔ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የስፔስኤክስ እና ቴስላ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤሎን ማስክ በትራምፕ ሪፐብሊካን አስተዳደር የቀረበውን "ትልቅ፣ ቆንጆ ሂሳብ"("big,... read more
በጥቂት ሰዎች ኃላፊነት የጎደለው ውሳኔ የትግራይ ሕዝብ የህልውና ስጋት ተደቅኖበታል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለጹ
ሰኔ 20 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት "ሰላም፣ ዴሞክራሲ እና ልማት በትግራይ፡ እድሎች እና ፈተናዎች" በሚል ርዕስ በሴንተር ፎር ሬስፖንሲብል... read more
በመዲናዋ 10 የሚሆኑ ፏፏቴዎች ቢኖሩም ለቱሪስት ሳቢ ለማድረግ ጥናት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ
በከተማዋ ባሉት ፏፏቴዎች የቱሪስቶችን ቀልብ የሚስቡ አድርጎ ለማስቀጠል የማልማት ስራ እየተሰራ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ ውበትና አረንጓዴ ልማት... read more
አስከሬኖችን አቀዝቅዞ በማቆየት ቴክኖሎጂው ነፍስ ይዘራባቸዋል ብሎ እየሰራ ያለው ኩባንያ መነጋገሪያ ሆኗል
👉አንድ የጀርመን ስራ ፈጣሪ ኩባንያ ለወደፊት ትንሳኤ ሲል የሰዎችን አስክሬን በማቀዝቀዝ ላይ ይገኛል ተብሏል
ነሐሴ 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) በበርሊን... read more
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ2017 ዓ.ም ስድስት ወራት ውስጥ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የደረሱ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ... read more
ምላሽ ይስጡ