በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
ፊሊፒንስን የመታው ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ የሟቾች ቁጥር 69 ደረሰ
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ፊሊፒንስን የመታውን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከትሎ፣ የሟቾች ቁጥር ወደ 69 ከፍ ማለቱን የአገሪቱ ባለሥልጣናት አስታወቁ። የነፍስ... read more
ፖላንድ ውስጥ የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላን በመከስከሱ ተቃውሞ አስነሳ
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የሩሲያ ነው የተባለ አንድ ሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) በምስራቅ ፖላንድ ውስጥ ተከስክሶ የእርሻ መሬትን በእሳት... read more
አራት የነዳጅ አቅራቢ ኩባንያዎች መመዘኛዎቹን በማሟላት አሸናፊ ሆኑ
የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ለግል ኩባንያዎች ነዳጅ እንዲያቀርቡ መፈቀዱን ተከትሎ ባካሄደው ዓለም አቀፍ ጨረታ 4 ኩባንያዎች አሸናፊ መሆናቸውን ገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ ነዳጅ... read more
ሱዳን ለ30 ወራት ተዘግቶ የቆየውን የካርቱም አውሮፕላን ማረፊያ ልትከፍት ነው
ጥቅምት 11 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) ባለፈው ሚያዚያ 2023 በአገሪቱ የጦር ኃይል እና በፈጥኖ ደራሽ ሃይሉ መካከል ጦርነት ከተቀሰቀሰበት ጊዜ በኋላ... read more
እንግሊዝ እና አሜሪካ የኑክሌር ኃይል ፕሮጀክቶችን ለማፋጠን የሚያስችል ስምምነት ሊፈራረሙ ነው
መስከረም 05 ቀን (መናኸሪያ ሬዲዮ) ዩናይትድ ኪንግደም እና ዩናይትድ ስቴትስ በአትላንቲክ ውቅያኖስ በሁለቱም በኩል የኑክሌር ኃይል ማመንጫዎችን ግንባታ የሚያፋጥን ታሪካዊ... read more
የደም ካንሰርን ለመግታት አለምአቀፍ አዲስ ሕክምና ይፋ ሆነ
ሰኔ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የ"ትሮጃን ፈረስ" ተብሎ የተሰየመው የደም ካንሰር ሕክምና በእንግሊዝ የጤና አገልግሎት (NHS) በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ መቅረብ ጀመረ።... read more
“የሞት ወፍ” እየተባለ የሚጠራው አደገኛ አዳኝ፤በአዳኝነቱ የሚወዳደረው የለም ተባለ
ነሐሴ 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በልዩ አደን ዘዴው እና በሚያስፈራ ቁመናው የሚታወቀው ሹቢል ስቶርክ (Shoebill Stork) የተባለው ወፍ፣ በአራት ጫማ... read more
በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ስር በአዲስ የተካተቱ የመንግስት ድርጅቶች ያለባቸዉን የፋይናንስ ችግሮች መለየት የሚያስችል ጥናት እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ተጨማሪ የመንግስት ድርጅቶችን በስሩ እንዳከተተ ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል፡፡
ድርጅቱ በሚኒስትሮች ምክር ቤት በተሰጠው... read more
ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ ንግግር ከሰላማዊ አማራጭ ያለፈ ምላሽ እንደማትሰጥ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ ንግግር ከሰላማዊ አማራጭ ያለፈ ምላሽ እንደማትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
እንደ ሀገር የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ መርህ ከጎረቤት... read more
የትግራይ ህዝብ ጦርነት ይብቃ፤ሰላም ይስፈን እያለ በአደባባይ ሐሳቡን መግለጹን ቀጥሏል ተባለ
ሐምሌ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በትላንትናው ዕለት በትግራይ ክልል ደቡብዊ ዞን በምትገኘው መኾኒ ከተማ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሒዷል።
መናኸሪያ ሬዲዮ ያነጋገራቸው የዲሞክራሲያዊ... read more
ምላሽ ይስጡ