በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
ቀጠናዊ ጉዳዮችን የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም መሰረት በማድረግ መሆን እንዳለበት ባለሙያዎች ገለጹ
በውጭ ቋንቋዎችም ሆነ በሀገር ውስጥ ቋንቋ የሚሰሩ ዘገባዎች የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም ባከበረ መልኩ መሆን እንደሚገባው የሚዲያና የጥናት ተቋማት ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
ክልሎች የቱሪዝም ኢንቨስትመንትን መሳብ እና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎችን ቁጥር ማሳደግ ላይ ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የቱሪዝም ዘርፉን አሁን ካለበት ይበልጥ ለማሳደግ ክልሎች መስራት እንደሚጠበቅባቸው የቱሪዝም ሚኒስቴር ገልጻል።
የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር እንደገና... read more
አሜሪካ ከ2015ቱ የፓሪስ ስምምነት መውጣቷ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፅዕኖ የሚፈጥር መሆኑ ተገለጸ
እ.ኤ.አ በ2015 በፈረንሣይ ፓሪስ ከተማ የዓለም ሀገራት ስምምነት ያደረጉበት አማካይ የሙቀት መጠን ጭማሪን ከሁለት ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ በታች በበቂ ሁኔታ... read more
በመዲናዋ የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች ከ200 ማለፋቸው ተገለጸ
በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደረውን የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ያለበትን የኑሮ ጫና ለማቅለል በመንግስት የተቋቋሙት የቅዳሜና እሁድ ገበያዎች ከ200 ማለፋቸውን የአዲስ አበባ... read more
በኢትዮጵያ በዘንድሮ አመት 270 ሚሊየን ኮንዶም እንደሚያስፈል ተገለጸ
ኤ.ኤች.ኤፍ ኢትዮጵያ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመቆጣጠር እየሰራ እንዳለ ገልጻል፡፡ ተቋሙ በየትምህርት ቤቶች እና ከትምህርት ቤት... read more
ፈረንሳይ የራሷን የክሩዝ እና ባሊስቲክ ሚሳይል መከላከያ “ጋሻ” እየገነባች መሆኑ ተገለጸ
መጋቢት 14 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ፈረንሳይ የአውሮፓን ወታደራዊ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ እና የውጭ ጥገኝነትን ለመቀነስ የምታደርገው ጥረት አካል የሆነውን፣ የራሷን ብሔራዊ የአየር... read more
ከግብርና ጋር የተዋሃደው የቻይና የውሃን-ያንግሲን አውራ ጎዳና፡ ዘላቂ የምህንድስና ምሳሌ
መስከረም 21 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)ቻይና በሁቤ ግዛት የሚገኘውን የውሃን-ያንግሲን አውራ ጎዳና በመገንባት ዘመናዊ መሠረተ ልማትን ከባህላዊ የግብርና ሥራዎች ጋር ማዋሃድ... read more
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ አካባቢዎች ለእስር የተዳረጉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና አባላት እንዲፈቱ እየወተወትኩ ነዉ አለ
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎችና አመራሮች ላይ የሚደረገውን አስርና መንገላታትን እንደሚያቅና ይህንኑ ችግር ለመፍታት ጥረቶችን በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሄራዊ ምርጫ... read more
ጃፓን በባህር ውሃ ውስጥ የሚሟሟ እና አፈርን የሚያበለጽግ አዲስ ፕላስቲክ ፈጠረች
ሐምሌ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በጃፓን የሪከን ማዕከል (RIKEN Center) እና የቶኪዮ ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በአዲስ መልክ የተሰራ ባዮዲግሬድድ (Biodegradable) ፕላስቲክ ይፋ... read more
በማይናማር ታግተው የነበሩ 246 ዜጎችን በቀጣይ ሳምንት ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
በማይናማር ታግተው የነበሩ ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እየተከናወነ መሆኑን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል... read more
ምላሽ ይስጡ