በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts

የደም ካንሰርን ለመግታት አለምአቀፍ አዲስ ሕክምና ይፋ ሆነ
ሰኔ 10 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የ"ትሮጃን ፈረስ" ተብሎ የተሰየመው የደም ካንሰር ሕክምና በእንግሊዝ የጤና አገልግሎት (NHS) በዓለም ለመጀመሪያ ጊዜ መቅረብ ጀመረ።... read more
የኢትዮጵያ ፖሊስ ጥናት ኢንስቲትዩት ባለፉት 2 አመታት ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር የተገናኘ ጥናት አላካሄድኩም አለ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተቋማት በተለያዩ ጉዳዮች የሚያወጧቸዉን ሪፖርቶች ፖሊሲዎችን ለመፈተሽና ለፖሊሲ ግብዓትነት እየተጠቀምኩባቸዉ ነዉ ሲል የኢትዮጵያ ፖሊሰ ጥናት... read more

የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት... read more

በዝናብ ወቅት የሚከሰት የዶሮ በሽታን ለመከላከል መንግስት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
ነሐሴ 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ)የዝናብ ወቅት ለዶሮ በሽታ አምጪ ተህዋስያን መራባትና መስፋፋት አመቺ በመሆኑ፣ መንግስት የባለሙያ ድጋፍና የግንዛቤ ማስጨበጫ... read more

3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ... read more

ኢትዮጵያ ከጦር መሳሪያ ግዢ ለመላቀቅ የምታደርገዉ ጥረት በምስራቅ አፍሪካ ቀጠና ላይ አቅሟን ለማጎልበት የሚያግዛት ነዉ ተባለ
ኢትዮጵያ ተተኳሽ ጥይቶችንና ወታደራዊ ድሮኖችን በራሷ ማምረት በመጀመሯ በአገሪቱ የኢኮኖሚና የፀጥታ ሁኔታ ላይ አዲስ ምዕራፍ መከፈቱን የቀድሞ ዲፕሎማት እና የቀድሞ... read more
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ኅብረት የሰላምና ጸጥታ ምክር ቤት አባልነት ራሷን ዕጩ አድርጋ ማቅረቧ ተቀባይነቷን የሚያሳድግ ነው ተባለ
ታኅሳስ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ፤ ባሳለፍነው ሳምንት ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ካደረጉ የአፍሪካ አገራት አምባሳደሮች... read more
በመጪው ሰኔ ወር መጨረሻ 21 ባቡር ለተጨማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት እንደሚሰማሩ ተጠቆመ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ከታኅሳስ 01 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በመዲናዋ ተግባራዊ የሚደረግ... read more
ለፌዴራል መንግስት የተፈቀደው ተጨማሪ በጀት ግልፅነት ይጎድለዋል ተባለ
ኅዳር 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 6ኛ... read more
ህዝቡን ማወያየት አልቻልንም ያሉ እንደራሴዎችና የክልሉ ምላሽ
https://youtu.be/1rmEngeMVGk
read more
ምላሽ ይስጡ